Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16385
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16385
                         †                        

 [       🕊    ፍኖተ ቅዱሳን    🕊      ]

[ የቅዱሳን አባቶቻችን የቅድስናና የተጋድሎ ሕይወት ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

             [        መታዘዝ !         ]

🕊

❝  ሁለት በሥጋ ወንድማማቾች የሆኑ አኃው በገዳም ለመኖር ሄዱ፡፡ አንደኛው ባሕታዊ ነበር ፣ ሌላው ደግሞ ፍጹም ታዛዥ ነበር።

መንፈሳዊ አባቱ የሚያዘውን ማንኛውንም ነገረ ሁሉ ያደርጋል ፤ በጧት ብላ ቢለውም ይበላል፡፡ ከታዛዥነቱ የተነሣ በገዳሙ የሚታየው በልዩ ሁኔታ ነበር፡፡

ባሕታዊው ወንድም ግን በዚህ ሁኔታው ተቆጣና ለራሱ "በእርግጥ ታዛዥ መሆኑን ለማየት እፈትነዋለሁ" አለ፡፡ ስለዚህም ወደ አባቱ [ የገዳሙ አበምኔት ] ሄደና " ወደ ሆነ ቦታ አብረን እንሄድ ዘንድ ወንድሜን ላክልኝ " አለው:: አባቱም እንዲሄድ ነገረው ፣ ባሕታዊው ግን ይህን ያደረገው ሊፈትነው ነበር፡፡

ከዚያም ወደ ወንዝ ሄዱ፡፡ በዚያ ብዙ አዞዎች ነበሩ ፤ " ወደ ወንዙ ግባና ተሻገር " አለው፡፡ እርሱም ወደ ወንዙ ወረደ ፣ አዞዎቹም ሰውነቱን ሊልሱ መጡ ፣ ግን ምንም ምንም ዓይነት ዓይነት ጉዳት አላደረሱበትም፡፡

ይህንን ሲያይ ባሕታዊው "ና ከወንዙ ውጣ" አለው፡፡ ሲሄዱ በመንገዳቸው ላይ የሞተ ሰው አስከሬን በመንገዱ ዳር ተጥሎ አገኙ፡፡ ባሕታዊው "ያረጀ እራፊ ቢኖረን ኖሮ በላዩ ላይ ጣል እናደርግበት ነበር" አለ፡፡ ተኣዛዚ የሆነው ወንደሙ ግን "ከሞት ይነሣ ዘንድ እንጸልይ" አለው፡፡ መጸለይ ጀመሩ ፣ በጸሎታቸው ጊዜም ምውቱ ምውቱ ተነሣ፡፡

ባሕታዊው "የሞተው ሰው የተነሣው ስለ እኔ ብሕትውና ነው" ብሎ በውስጡ ራሱን ከፍ አደረገ፡፡ ሆኖም ባሕታዊው ታዛዢ የሆነውን ወንድሙን እንዴት በአዞዎች እንደ ፈተነውና የሞተው ሰው እንዴት እንደ ተነሣ እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር ለገዳሙ አባት ገልጦለት ነበር፡፡ ወደ ገዳሙ ሲመለሱ የገዳሙ አባት ለባሕታዊው "ወንድምህን ያደረግኸው ምንድን ነው? የሞተው ሰው ተነሥቶ እንደ ገና ወደ ሕይወት የመጣው በእርሱ ተኣዛዚነት ነው" አለው። ❞

🕊

የአባቶቻችን ጸሎትና በረከት ይደርብን፡፡


†                         †                         †
💖                      🕊                      💖



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16385
Create:
Last Update:

                         †                        

 [       🕊    ፍኖተ ቅዱሳን    🕊      ]

[ የቅዱሳን አባቶቻችን የቅድስናና የተጋድሎ ሕይወት ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

             [        መታዘዝ !         ]

🕊

❝  ሁለት በሥጋ ወንድማማቾች የሆኑ አኃው በገዳም ለመኖር ሄዱ፡፡ አንደኛው ባሕታዊ ነበር ፣ ሌላው ደግሞ ፍጹም ታዛዥ ነበር።

መንፈሳዊ አባቱ የሚያዘውን ማንኛውንም ነገረ ሁሉ ያደርጋል ፤ በጧት ብላ ቢለውም ይበላል፡፡ ከታዛዥነቱ የተነሣ በገዳሙ የሚታየው በልዩ ሁኔታ ነበር፡፡

ባሕታዊው ወንድም ግን በዚህ ሁኔታው ተቆጣና ለራሱ "በእርግጥ ታዛዥ መሆኑን ለማየት እፈትነዋለሁ" አለ፡፡ ስለዚህም ወደ አባቱ [ የገዳሙ አበምኔት ] ሄደና " ወደ ሆነ ቦታ አብረን እንሄድ ዘንድ ወንድሜን ላክልኝ " አለው:: አባቱም እንዲሄድ ነገረው ፣ ባሕታዊው ግን ይህን ያደረገው ሊፈትነው ነበር፡፡

ከዚያም ወደ ወንዝ ሄዱ፡፡ በዚያ ብዙ አዞዎች ነበሩ ፤ " ወደ ወንዙ ግባና ተሻገር " አለው፡፡ እርሱም ወደ ወንዙ ወረደ ፣ አዞዎቹም ሰውነቱን ሊልሱ መጡ ፣ ግን ምንም ምንም ዓይነት ዓይነት ጉዳት አላደረሱበትም፡፡

ይህንን ሲያይ ባሕታዊው "ና ከወንዙ ውጣ" አለው፡፡ ሲሄዱ በመንገዳቸው ላይ የሞተ ሰው አስከሬን በመንገዱ ዳር ተጥሎ አገኙ፡፡ ባሕታዊው "ያረጀ እራፊ ቢኖረን ኖሮ በላዩ ላይ ጣል እናደርግበት ነበር" አለ፡፡ ተኣዛዚ የሆነው ወንደሙ ግን "ከሞት ይነሣ ዘንድ እንጸልይ" አለው፡፡ መጸለይ ጀመሩ ፣ በጸሎታቸው ጊዜም ምውቱ ምውቱ ተነሣ፡፡

ባሕታዊው "የሞተው ሰው የተነሣው ስለ እኔ ብሕትውና ነው" ብሎ በውስጡ ራሱን ከፍ አደረገ፡፡ ሆኖም ባሕታዊው ታዛዢ የሆነውን ወንድሙን እንዴት በአዞዎች እንደ ፈተነውና የሞተው ሰው እንዴት እንደ ተነሣ እግዚአብሔር ሁሉንም ነገር ለገዳሙ አባት ገልጦለት ነበር፡፡ ወደ ገዳሙ ሲመለሱ የገዳሙ አባት ለባሕታዊው "ወንድምህን ያደረግኸው ምንድን ነው? የሞተው ሰው ተነሥቶ እንደ ገና ወደ ሕይወት የመጣው በእርሱ ተኣዛዚነት ነው" አለው። ❞

🕊

የአባቶቻችን ጸሎትና በረከት ይደርብን፡፡


†                         †                         †
💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16385

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. Each account can create up to 10 public channels Administrators
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American