Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16383
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16383
                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

          [     ክፍል  ሰባ ስምንት     ]

                         🕊  

[  አባ ሲሶይ የተናገረውን ቃል ሲያብራራ ! ]

🕊

❝ አንድ እኁ አባ መቃርዮስን ፦ “አባ ሲሶይ አንድ ሲሰጥ አሥር የሚቀበል አለ ሲል የተናገረው ነገር ምን ማለት ነው?” ብሎ ጠየቀው፡፡

አባ መቃርዮስም እንዲህ ብሎ መለሰለት ፦ “ዲያብሎስ በቀንም ሆነ በማታ በሚጋደለውና ትኅርምትን ገንዘብ ለማድረግ እየተለማመደ ባለ ሰው ላይ ማነጣጠሩንና ማሸመቁን መቼም ቢሆን አያቆምም ፣ እንዲህ ያለውን ሰው ከመተናኮልም ሥራ አይፈታም፡

ነገር ግን ይኸ ሰው ዲያብሎስን በአንድ ምት ብቻ ቢቋቋመው [ ማለትም በጌታችን ደግነትና ምሕረት ሥር ወድቆ በዕንባ ቢማጸን ] ደግና ቅን የሆኑትን የሚያፈቅር አምላካችን በዛ ሰው በአንዱ ምት ደስ በመሰኘት የዲያብሎስን አሥር ምቶች ከንቱና ባዶ ያደርጋቸዋል፡፡

ምክንያቱም ሰው ሥጋና ደም ብቻ ነውና፡፡ በአንድ ምት [ በትሕትና ] ብቻ ብዙና ረቂቃን የሆኑትን የዲያብሎስን ተንኰሎችና ሥራዎች ከንቱ ያደርጋቸዋል ፤ ከትሕትና ፊት ድል መነሣትና መውደቅ የዲያብሎስ ጠባይ ነውና፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖
👍3



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16383
Create:
Last Update:

                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

          [     ክፍል  ሰባ ስምንት     ]

                         🕊  

[  አባ ሲሶይ የተናገረውን ቃል ሲያብራራ ! ]

🕊

❝ አንድ እኁ አባ መቃርዮስን ፦ “አባ ሲሶይ አንድ ሲሰጥ አሥር የሚቀበል አለ ሲል የተናገረው ነገር ምን ማለት ነው?” ብሎ ጠየቀው፡፡

አባ መቃርዮስም እንዲህ ብሎ መለሰለት ፦ “ዲያብሎስ በቀንም ሆነ በማታ በሚጋደለውና ትኅርምትን ገንዘብ ለማድረግ እየተለማመደ ባለ ሰው ላይ ማነጣጠሩንና ማሸመቁን መቼም ቢሆን አያቆምም ፣ እንዲህ ያለውን ሰው ከመተናኮልም ሥራ አይፈታም፡

ነገር ግን ይኸ ሰው ዲያብሎስን በአንድ ምት ብቻ ቢቋቋመው [ ማለትም በጌታችን ደግነትና ምሕረት ሥር ወድቆ በዕንባ ቢማጸን ] ደግና ቅን የሆኑትን የሚያፈቅር አምላካችን በዛ ሰው በአንዱ ምት ደስ በመሰኘት የዲያብሎስን አሥር ምቶች ከንቱና ባዶ ያደርጋቸዋል፡፡

ምክንያቱም ሰው ሥጋና ደም ብቻ ነውና፡፡ በአንድ ምት [ በትሕትና ] ብቻ ብዙና ረቂቃን የሆኑትን የዲያብሎስን ተንኰሎችና ሥራዎች ከንቱ ያደርጋቸዋል ፤ ከትሕትና ፊት ድል መነሣትና መውደቅ የዲያብሎስ ጠባይ ነውና፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16383

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you:
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American