Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16360
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16360
                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

            [     ክፍል  ሰባ ሰባት     ]

                         🕊  

[  አባ ወቅሪስን ስለ ክፉ ሃሳቦች አስተማረው ! ]

🕊

❝ አባ ወቅሪስ ከሌሎች አኃው ጋር አብሮ ከአባ መቃርዮስ ጋር ተቀምጦ ሳለ አባ መቃርዮስን ፦ “ ሰይጣን በወንድሞች ላይ ይወረውራቸውና ይፈትንባቸው ዘንድ እነዚህን ሁሉ ክፉ ሃሳቦች እንዴት ሊያገኝ ቻለ? ” ብሎ ጠየቀው፡፡

አባ መቃርዮስም እንዲህ አለው ፦ “በምድጃ እሳት የሚያነድ ሰው በእጁ ብዙ ማቀጣጠያ እንጨት ይይዛል ፣ ያንንም ወደ ምድጃው ከመጣል አያመነታም ፣ ወደ ኋላም አይልም፡፡ ዲያብሎስም እንደዚህ ነው፡፡ እሳቶችን ይለኩሳል ፣ ያቀጣጥላል ፣ ከዚያም ወደ እያንዳንዱ ሰው ልቡና ማንኛውንም ዓይነት የክፉ አቀጣጣይ የሆኑ ነገሮችን ማለትም ርኩሰቶችን ከመጣልና የተለኮሰውን እሳት አብዝቶ እንዲነድ ከማድረግ ወደ ኋላ አይልም፡፡

ውኃ የእሳትን ኃይል እንደሚያጠፋውና አሸናፊው እንደ ሆነ እናያለን፡፡ እኛን የሚረዳንና የሚጠብቀን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይልና ድል የማይነሣው የመስቀሉ ኃይልም እንዲሁ ነው፡፡

ድካማችንን ከእርሱ እግር ሥር ብንጥል የዲያብሎስ ክፉ ሃሳቦች ከነ ቅርንጫፎቻቸው ከእኛ ውስጥ ይጠፋሉ ፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ልባችን በሰማያዊ እሳት በመንፈስ እንዲቃጠልና በሐሤት እንዲሞላ ያደርገዋል፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖
5👍1



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16360
Create:
Last Update:

                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

            [     ክፍል  ሰባ ሰባት     ]

                         🕊  

[  አባ ወቅሪስን ስለ ክፉ ሃሳቦች አስተማረው ! ]

🕊

❝ አባ ወቅሪስ ከሌሎች አኃው ጋር አብሮ ከአባ መቃርዮስ ጋር ተቀምጦ ሳለ አባ መቃርዮስን ፦ “ ሰይጣን በወንድሞች ላይ ይወረውራቸውና ይፈትንባቸው ዘንድ እነዚህን ሁሉ ክፉ ሃሳቦች እንዴት ሊያገኝ ቻለ? ” ብሎ ጠየቀው፡፡

አባ መቃርዮስም እንዲህ አለው ፦ “በምድጃ እሳት የሚያነድ ሰው በእጁ ብዙ ማቀጣጠያ እንጨት ይይዛል ፣ ያንንም ወደ ምድጃው ከመጣል አያመነታም ፣ ወደ ኋላም አይልም፡፡ ዲያብሎስም እንደዚህ ነው፡፡ እሳቶችን ይለኩሳል ፣ ያቀጣጥላል ፣ ከዚያም ወደ እያንዳንዱ ሰው ልቡና ማንኛውንም ዓይነት የክፉ አቀጣጣይ የሆኑ ነገሮችን ማለትም ርኩሰቶችን ከመጣልና የተለኮሰውን እሳት አብዝቶ እንዲነድ ከማድረግ ወደ ኋላ አይልም፡፡

ውኃ የእሳትን ኃይል እንደሚያጠፋውና አሸናፊው እንደ ሆነ እናያለን፡፡ እኛን የሚረዳንና የሚጠብቀን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ኃይልና ድል የማይነሣው የመስቀሉ ኃይልም እንዲሁ ነው፡፡

ድካማችንን ከእርሱ እግር ሥር ብንጥል የዲያብሎስ ክፉ ሃሳቦች ከነ ቅርንጫፎቻቸው ከእኛ ውስጥ ይጠፋሉ ፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ልባችን በሰማያዊ እሳት በመንፈስ እንዲቃጠልና በሐሤት እንዲሞላ ያደርገዋል፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16360

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American