Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16340
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16340
                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

            [     ክፍል  ሰባ ስድስት     ]

                         🕊  

[  ስለ ሰናፍጭ ቅንጣት ትርጉም ተናገረ ! ]

🕊

❝  ጥቂት አኃው በአባ መቃርዮስ ዙሪያ ተቀምጠው ፦ ስለ ሰናፍጭ ቅንጣት ትርጉም ንገረን ብለው ጠየቁት፡፡ እርሱም እንዲህ ብሎ ነገራቸው ፦ “የሰናፍጭ ቅንጣት ከመንፈሳችን ጋር ልትነጻጸር ትችላለች ፣ አንድ ሰው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን እውቀት ገንዘብ ካደረገ መንፈሱ ብሩህና የተመጠነ እንደሚሆን ተነግሯል፡፡ የሰናፍጭ ቅንጣት የተመጠነና የተቀመመ እንደ ሆነ ሁሉ እንደዚሁም መምህሩም ነገሩ የተቀመመና መረዳቱም ብልህ ነው ይባላል” አለ፡፡

አኃውም ፦ “ማደግ ምንድን ነው ? የእኛ ቅጠሎችስ ምንድን ናቸው?” አሉት፡፡

አባ መቃርዮስም እንዲህ አላቸው ፦ “ዕድገት መንፈሳዊ የመልካም ተጋድሎ ሕይወቶች ናቸው ፤ ቅጠሎች ደግሞ የዋሃንና ንጹሐን የሆኑት ሰዎች ናቸው፡፡ ዛፍ ሲኖር የሰማይ ወፎች መጥተው በቅርንጫፎቹ ጎጇቸውን ሊሠሩበት ይችላሉ፡፡ እኛም ሰማያውያን ሰማያውያን ዛፎች ለመገኘት እንድንችል እንሁን !

ዛፉ የሚያስተምረው መምህር ነው ፤ ለተማሪዎቹ የሚሰጣቸው ትምህርቶችና ማበረታቻዎች ቅርንጫፎች ናቸው፡፡ የሰናፍጭ ቅንጣት ውስጧ [ልቧ] አንድ ነው ፤ ወንድሞቼ ሆይ ፦ በሦስት መሥፈሪያ የሰወርነውን እርሾ ማለትም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ጸጋ እንቀበል ዘንድ እኛም ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ልባችን አንድ ይሁን፡፡

ሦስት መሥፈሪያ የተባሉም ሥጋ ፣ ነፍስና መንፈስ ናቸው፡፡ሦስቱ መሥሪያዎች አንድን ሙሉና ፍጹም ሰው የሚያስገኙ ፣ የክርስቶስ ሙላት ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ ለመድረስ መለኪያዎች ናቸው፡፡

አኃውም እነዚህን ነገሮች በሰሙ ጊዜ በአእምሮው ርቀትና አስተዋይነት ተገረሙ ፣ ልቡናቸውም ታደሰ ፣ “ከማሰቤ የተነሣ እሳት ነደደ” [መዝ.፴፰፥፫] የተባለውም ተፈጸመ፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16340
Create:
Last Update:

                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

            [     ክፍል  ሰባ ስድስት     ]

                         🕊  

[  ስለ ሰናፍጭ ቅንጣት ትርጉም ተናገረ ! ]

🕊

❝  ጥቂት አኃው በአባ መቃርዮስ ዙሪያ ተቀምጠው ፦ ስለ ሰናፍጭ ቅንጣት ትርጉም ንገረን ብለው ጠየቁት፡፡ እርሱም እንዲህ ብሎ ነገራቸው ፦ “የሰናፍጭ ቅንጣት ከመንፈሳችን ጋር ልትነጻጸር ትችላለች ፣ አንድ ሰው የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን እውቀት ገንዘብ ካደረገ መንፈሱ ብሩህና የተመጠነ እንደሚሆን ተነግሯል፡፡ የሰናፍጭ ቅንጣት የተመጠነና የተቀመመ እንደ ሆነ ሁሉ እንደዚሁም መምህሩም ነገሩ የተቀመመና መረዳቱም ብልህ ነው ይባላል” አለ፡፡

አኃውም ፦ “ማደግ ምንድን ነው ? የእኛ ቅጠሎችስ ምንድን ናቸው?” አሉት፡፡

አባ መቃርዮስም እንዲህ አላቸው ፦ “ዕድገት መንፈሳዊ የመልካም ተጋድሎ ሕይወቶች ናቸው ፤ ቅጠሎች ደግሞ የዋሃንና ንጹሐን የሆኑት ሰዎች ናቸው፡፡ ዛፍ ሲኖር የሰማይ ወፎች መጥተው በቅርንጫፎቹ ጎጇቸውን ሊሠሩበት ይችላሉ፡፡ እኛም ሰማያውያን ሰማያውያን ዛፎች ለመገኘት እንድንችል እንሁን !

ዛፉ የሚያስተምረው መምህር ነው ፤ ለተማሪዎቹ የሚሰጣቸው ትምህርቶችና ማበረታቻዎች ቅርንጫፎች ናቸው፡፡ የሰናፍጭ ቅንጣት ውስጧ [ልቧ] አንድ ነው ፤ ወንድሞቼ ሆይ ፦ በሦስት መሥፈሪያ የሰወርነውን እርሾ ማለትም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ጸጋ እንቀበል ዘንድ እኛም ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ልባችን አንድ ይሁን፡፡

ሦስት መሥፈሪያ የተባሉም ሥጋ ፣ ነፍስና መንፈስ ናቸው፡፡ሦስቱ መሥሪያዎች አንድን ሙሉና ፍጹም ሰው የሚያስገኙ ፣ የክርስቶስ ሙላት ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ ለመድረስ መለኪያዎች ናቸው፡፡

አኃውም እነዚህን ነገሮች በሰሙ ጊዜ በአእምሮው ርቀትና አስተዋይነት ተገረሙ ፣ ልቡናቸውም ታደሰ ፣ “ከማሰቤ የተነሣ እሳት ነደደ” [መዝ.፴፰፥፫] የተባለውም ተፈጸመ፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16340

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? SUCK Channel Telegram While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. Click “Save” ; Invite up to 200 users from your contacts to join your channel
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American