Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16286
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16286
- ወደ ቤቱ ተመልሶም የወላጆቹን ላም "እውነትን ተናገር" ብሎ ገስጾታል:: ላሙም ሰይጣን እንዳደረበት በሰው ልሳን ተናግሮ: የቅዱሱን ወላጆች ወግቶ ገድሏቸዋል:: ቅዱስ ፊላታዎስ ግን ላሙን አስገድሎ: ወላጆቹን ከሞት አስነስቶ ከአካባ

ቢው ሰው ጋር በስመ ሥላሴ አስጠምቁዋቸዋል::

- በድንግልና ኑሮም ዘመነ ሰማዕታት ሲጀምር በርጉም ዲዮቅልጥያኖስ እጅ ብዙ ተሰቃይቷል:: በጸሎቱም ጣዖታቱን [እነ አዽሎንን] ከነ አገልጋዮቻቸው ወደ ጥልቁ አስጥሟቸዋል:: እርሱም በዚህች ቀን በሰይፍ ተከልሎ ለክብር በቅቷል:: ለእኛ ለኃጥአን የሚሆን ቃል ኪዳንንም ከጌታው ተቀብሏል::

የቅዱሳን አባቶቻችን አማናዊት ርስት ድንግል ማርያም አትለየን::

🕊

[  † ጥር ፲፮ [ 16 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት  ]

፩. ቅዱስ ፊላታዎስ ሰማዕት
፪. አባ ዸላድዮስ ገዳማዊ
፫. ማር ዳንኤል ሶርያዊ
፬. አባ ዮሐንስ መሐሪ [ሊቀ ዻዻሳት]
፭. 11,004 ሰማዕታት [ የቅ/ቂርቆስ ማሕበር ]
፮. 11,503 [ የቅ/ፊላታዎስ ማሕበር ]
፯. አባ ጽሕማ [ ከተስዓቱ ቅዱሳን አንዱ ]

[   †  ወርሐዊ በዓላት   ]

፩. በዓለ ኪዳና ለድንግል
፪. ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሥ
፫. ቅዱስ ገብረ ማርያም [ንጉሠ ኢትዮዽያ]
፬. ቅድስት ኤልሳቤጥ
፭. አባ ዳንኤል
፮. አባ አቡናፍር ገዳማዊ
፯. አባ ዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ

" ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል:: እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል:: በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል:: በአምላካችንም አደባባይ ውስጥ ይበቅላሉ:: ያን ጊዜ በለመለመ ሽምግልና ያፈራሉ:: ደስተኞችም ሆነው ይኖራሉ::" [ መዝ.፺፩፥፲፪ ]

† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †

[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]


         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖                   🕊                    💖



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16286
Create:
Last Update:

- ወደ ቤቱ ተመልሶም የወላጆቹን ላም "እውነትን ተናገር" ብሎ ገስጾታል:: ላሙም ሰይጣን እንዳደረበት በሰው ልሳን ተናግሮ: የቅዱሱን ወላጆች ወግቶ ገድሏቸዋል:: ቅዱስ ፊላታዎስ ግን ላሙን አስገድሎ: ወላጆቹን ከሞት አስነስቶ ከአካባ

ቢው ሰው ጋር በስመ ሥላሴ አስጠምቁዋቸዋል::

- በድንግልና ኑሮም ዘመነ ሰማዕታት ሲጀምር በርጉም ዲዮቅልጥያኖስ እጅ ብዙ ተሰቃይቷል:: በጸሎቱም ጣዖታቱን [እነ አዽሎንን] ከነ አገልጋዮቻቸው ወደ ጥልቁ አስጥሟቸዋል:: እርሱም በዚህች ቀን በሰይፍ ተከልሎ ለክብር በቅቷል:: ለእኛ ለኃጥአን የሚሆን ቃል ኪዳንንም ከጌታው ተቀብሏል::

የቅዱሳን አባቶቻችን አማናዊት ርስት ድንግል ማርያም አትለየን::

🕊

[  † ጥር ፲፮ [ 16 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት  ]

፩. ቅዱስ ፊላታዎስ ሰማዕት
፪. አባ ዸላድዮስ ገዳማዊ
፫. ማር ዳንኤል ሶርያዊ
፬. አባ ዮሐንስ መሐሪ [ሊቀ ዻዻሳት]
፭. 11,004 ሰማዕታት [ የቅ/ቂርቆስ ማሕበር ]
፮. 11,503 [ የቅ/ፊላታዎስ ማሕበር ]
፯. አባ ጽሕማ [ ከተስዓቱ ቅዱሳን አንዱ ]

[   †  ወርሐዊ በዓላት   ]

፩. በዓለ ኪዳና ለድንግል
፪. ቅዱስ አኖሬዎስ ንጉሥ
፫. ቅዱስ ገብረ ማርያም [ንጉሠ ኢትዮዽያ]
፬. ቅድስት ኤልሳቤጥ
፭. አባ ዳንኤል
፮. አባ አቡናፍር ገዳማዊ
፯. አባ ዮሐንስ ወንጌሉ ዘወርቅ

" ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል:: እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል:: በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል:: በአምላካችንም አደባባይ ውስጥ ይበቅላሉ:: ያን ጊዜ በለመለመ ሽምግልና ያፈራሉ:: ደስተኞችም ሆነው ይኖራሉ::" [ መዝ.፺፩፥፲፪ ]

† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †

[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]


         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖                   🕊                    💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16286

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Activate up to 20 bots Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.”
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American