Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16258
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16258
                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

            [     ክፍል  ሰባ ሁለት     ]

                         🕊  

[ ለመኖር ምን እንደሚያስፈልግ አስተማረ ! ]

🕊

❝ አባ መቃርዮስ ታላቁ እንዲህ አለ ፦ “ ለአንተ መነቀፍ እንደ መከበር ፣ ድህነት እንደ ሀብት ፣ ገንዘብ መክሰርና ማጣት እንደ ትርፍ ፣ የተጣበቡና የተጨናነቁ ሁኔታዎች ልክ እንደ ሰፊ ጎዳናዎችና ነጻ ቦታዎች ፣ የሥጋ ነገሮችም እንደ እንግዳ ነገሮች ናቸውና ትኖራለህ እንጂ አትሞትም፡፡ ከባልንጀሮችህ ጋር ሕሊናህን ተከተል ፣ ዕብሪተኛ ከሆነ ከማንኛውም ሰው ራቅ፡፡ ❞


[ መዳንን ስለ መሻትና መናፈቅ አስተማረ  ]

❝ ታላቁ አባ መቃርዮስ እንዲህ አለ ፦ “ ወንድሞቼ ሆይ ፦ የምትመኟቸውና የምትናፍቋቸው ነገሮች ሁሉ ወደ መዳን የሚመሩ ፣ ነፍሳችሁንም የሚጠብቁና የሚያጸኑ ነገሮች እንዲሆኑ እማልዳችኋለሁ ፣ በዚህም ዛሬ ማድረግ የሚገባንን ነገር ለነገ እንዳንቀጥርና እንዳናሳድር ፣ በእግዚአብሔር መልካም ነገሮችም ሁለት ቀናትን እንግዶች ሆነን እንዳናሳልፍ አደራ እላችኋለሁ፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖
👍5



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16258
Create:
Last Update:

                          †                          

[    🕊    ገ ድ ለ   ቅ ዱ ሳ ን   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

[ ቅዱስ መቃርዮስ ካስተማረው ትምህርት ]

            [     ክፍል  ሰባ ሁለት     ]

                         🕊  

[ ለመኖር ምን እንደሚያስፈልግ አስተማረ ! ]

🕊

❝ አባ መቃርዮስ ታላቁ እንዲህ አለ ፦ “ ለአንተ መነቀፍ እንደ መከበር ፣ ድህነት እንደ ሀብት ፣ ገንዘብ መክሰርና ማጣት እንደ ትርፍ ፣ የተጣበቡና የተጨናነቁ ሁኔታዎች ልክ እንደ ሰፊ ጎዳናዎችና ነጻ ቦታዎች ፣ የሥጋ ነገሮችም እንደ እንግዳ ነገሮች ናቸውና ትኖራለህ እንጂ አትሞትም፡፡ ከባልንጀሮችህ ጋር ሕሊናህን ተከተል ፣ ዕብሪተኛ ከሆነ ከማንኛውም ሰው ራቅ፡፡ ❞


[ መዳንን ስለ መሻትና መናፈቅ አስተማረ  ]

❝ ታላቁ አባ መቃርዮስ እንዲህ አለ ፦ “ ወንድሞቼ ሆይ ፦ የምትመኟቸውና የምትናፍቋቸው ነገሮች ሁሉ ወደ መዳን የሚመሩ ፣ ነፍሳችሁንም የሚጠብቁና የሚያጸኑ ነገሮች እንዲሆኑ እማልዳችኋለሁ ፣ በዚህም ዛሬ ማድረግ የሚገባንን ነገር ለነገ እንዳንቀጥርና እንዳናሳድር ፣ በእግዚአብሔር መልካም ነገሮችም ሁለት ቀናትን እንግዶች ሆነን እንዳናሳልፍ አደራ እላችኋለሁ፡፡ ❞

🕊

የአባታችን የቅዱስ መቃርዮስ ምልጃና ጸሎቱ አይለየን፡፡

ይቆየን !


💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16258

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American