🕊 💖 🕊
❝ አባትህን ጠይቅ ፥ ያስታውቅህማል ፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ ፥ ይነግሩህማል። ❞
[ ዘዳ.፴፪፥፯ ]
🕊 💖 🕊
[ እግዚአብሔርን ባለማወቅ ፣ ፈቃዱንም ባለማስተዋል ፣ በክህደት ፣ በኑፋቄ ፣ በአመጻ ሥራና ይህን በመሰሉ ጥንተ ጠላት በሚያስነሳቸው የጥፋት ነፋሳትና ማዕበላት ተወስደን እንዳንጠፋ ደገኛዋን ጥበብ የሚያስተምሩን አባቶች ሊቃውንትን በዘመኑ ሁሉ የሚሰጠን የቅዱሳን አባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር ይመሥገን። ]
❝ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ❞ [ ፪ቆሮ.፱፥፲፭ ]
† † †
💖 🕊 💖
❝ አባትህን ጠይቅ ፥ ያስታውቅህማል ፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ ፥ ይነግሩህማል። ❞
[ ዘዳ.፴፪፥፯ ]
🕊 💖 🕊
[ እግዚአብሔርን ባለማወቅ ፣ ፈቃዱንም ባለማስተዋል ፣ በክህደት ፣ በኑፋቄ ፣ በአመጻ ሥራና ይህን በመሰሉ ጥንተ ጠላት በሚያስነሳቸው የጥፋት ነፋሳትና ማዕበላት ተወስደን እንዳንጠፋ ደገኛዋን ጥበብ የሚያስተምሩን አባቶች ሊቃውንትን በዘመኑ ሁሉ የሚሰጠን የቅዱሳን አባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር ይመሥገን። ]
❝ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ❞ [ ፪ቆሮ.፱፥፲፭ ]
† † †
💖 🕊 💖
❤7
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16249
Create:
Last Update:
Last Update:
🕊 💖 🕊
❝ አባትህን ጠይቅ ፥ ያስታውቅህማል ፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ ፥ ይነግሩህማል። ❞
[ ዘዳ.፴፪፥፯ ]
🕊 💖 🕊
[ እግዚአብሔርን ባለማወቅ ፣ ፈቃዱንም ባለማስተዋል ፣ በክህደት ፣ በኑፋቄ ፣ በአመጻ ሥራና ይህን በመሰሉ ጥንተ ጠላት በሚያስነሳቸው የጥፋት ነፋሳትና ማዕበላት ተወስደን እንዳንጠፋ ደገኛዋን ጥበብ የሚያስተምሩን አባቶች ሊቃውንትን በዘመኑ ሁሉ የሚሰጠን የቅዱሳን አባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር ይመሥገን። ]
❝ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ❞ [ ፪ቆሮ.፱፥፲፭ ]
† † †
💖 🕊 💖
❝ አባትህን ጠይቅ ፥ ያስታውቅህማል ፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ ፥ ይነግሩህማል። ❞
[ ዘዳ.፴፪፥፯ ]
🕊 💖 🕊
[ እግዚአብሔርን ባለማወቅ ፣ ፈቃዱንም ባለማስተዋል ፣ በክህደት ፣ በኑፋቄ ፣ በአመጻ ሥራና ይህን በመሰሉ ጥንተ ጠላት በሚያስነሳቸው የጥፋት ነፋሳትና ማዕበላት ተወስደን እንዳንጠፋ ደገኛዋን ጥበብ የሚያስተምሩን አባቶች ሊቃውንትን በዘመኑ ሁሉ የሚሰጠን የቅዱሳን አባቶቻችን አምላክ እግዚአብሔር ይክበር ይመሥገን። ]
❝ ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ❞ [ ፪ቆሮ.፱፥፲፭ ]
† † †
💖 🕊 💖
BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም







Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16249