Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16235
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16235
🕊                      💖                      🕊

[  ለማያምኑት አልቅሱላቸው ! ]

🕊                      💖                      🕊


❝ ለማያምኑት አልቅሱላቸው የጥምቀትን ማኅተም ሳያገኙ ለሞቱት አልቅሱላቸው። እነርሱ ከመንግሥተ ሰማያት ውጭ ናቸውና ልናለቅስላቸው ይገባናል። ሰው ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ካልተወለደ በስተቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም ተብሏልና።

ጥምቀትን ለኃጢአት ሥርየት ሰጠን እንዲሁም በዚሁ በጥምቀት ከፍዳ እንድንድንና መንግሥቱን እንድንወርስ አደረገን ❞

[ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ]

🕊                      💖                      🕊

❝ ማንም ሰው ካልተጠመቀ በቀር መዳንን አያገኝም ፤ በውኃ ሳይሆን በደማቸው ከተጠመቁ ከሰማዕታት በስተቀር። ጌታችን ዓለምን በመስቀሉ ባዳነ ጊዜ ጎኑን ተወጋ ፣ ያን ጊዜም ደም እና ውኃ ከጎኑ አፈለቀልን። ይህም በሰላም ጊዜ የሚኖሩ ሰዎች በውኃው ይጠመቁ ዘንድ ፣ በስደትና በመከራ ጊዜ የሚኖሩ ሰዎች ደግሞ በደማቸው ይጠመቁ ዘንድ ነው።

ሰማዕትነትን ጌታችንም ጥምቀት ብሎታል ፤ እንዲህ ሲል - እኔ የምጠጣውን ጽዋ ልትጠጡ ፣ እኔም የምጠመቀውን ጥምቀት ልትጠመቁ ትችላላችሁን? ሰማዕታት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ደማቸውን በማፍሰስና ስለ እርሱ መከራ በመቀበል የእምነታቸውን ምስክርነት በደማቸው ይሰጣሉና።❞

[ ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም ]


🕊                      💖                      🕊
👍3❤‍🔥11



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16235
Create:
Last Update:

🕊                      💖                      🕊

[  ለማያምኑት አልቅሱላቸው ! ]

🕊                      💖                      🕊


❝ ለማያምኑት አልቅሱላቸው የጥምቀትን ማኅተም ሳያገኙ ለሞቱት አልቅሱላቸው። እነርሱ ከመንግሥተ ሰማያት ውጭ ናቸውና ልናለቅስላቸው ይገባናል። ሰው ከውኃና ከመንፈስ ቅዱስ ካልተወለደ በስተቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም ተብሏልና።

ጥምቀትን ለኃጢአት ሥርየት ሰጠን እንዲሁም በዚሁ በጥምቀት ከፍዳ እንድንድንና መንግሥቱን እንድንወርስ አደረገን ❞

[ ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ]

🕊                      💖                      🕊

❝ ማንም ሰው ካልተጠመቀ በቀር መዳንን አያገኝም ፤ በውኃ ሳይሆን በደማቸው ከተጠመቁ ከሰማዕታት በስተቀር። ጌታችን ዓለምን በመስቀሉ ባዳነ ጊዜ ጎኑን ተወጋ ፣ ያን ጊዜም ደም እና ውኃ ከጎኑ አፈለቀልን። ይህም በሰላም ጊዜ የሚኖሩ ሰዎች በውኃው ይጠመቁ ዘንድ ፣ በስደትና በመከራ ጊዜ የሚኖሩ ሰዎች ደግሞ በደማቸው ይጠመቁ ዘንድ ነው።

ሰማዕትነትን ጌታችንም ጥምቀት ብሎታል ፤ እንዲህ ሲል - እኔ የምጠጣውን ጽዋ ልትጠጡ ፣ እኔም የምጠመቀውን ጥምቀት ልትጠመቁ ትችላላችሁን? ሰማዕታት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ደማቸውን በማፍሰስና ስለ እርሱ መከራ በመቀበል የእምነታቸውን ምስክርነት በደማቸው ይሰጣሉና።❞

[ ቅዱስ ቄርሎስ ዘኢየሩሳሌም ]


🕊                      💖                      🕊

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16235

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Healing through screaming therapy A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American