Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16222
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16222
🕊 † ኃያል ቴዎድሮስ በናድሌዎስ † 🕊

- በ፫ኛው መቶ ክ/ዘመን በምሥራቅ [በአንጾኪያ] ያበራ:
- ድንግልናውን በንጹሕ የጠበቀ:
- ቅዱሳን መላእክት የሚያነጋግሩት:
- የአንጾኪያ ሠራዊት ሁሉ አለቃ የነበረ:
- በጦርነት ተሸንፎ የማያውቅ:
- አሕዛብ ስሙን ሲሰሙ የሚንቀጠቀጡለት:
- ከአማልክት ወን ነው እያሉ የሚፈሩት
- እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ የሚያመልክ የወቅቱ ወጣት ክርስቲያን ነው::

- ዲዮቅልጢያኖስ በካደ ጊዜም ጌታ ከባልንጀሮቹ ለውንድዮስና ኒቆሮስ ጋር መላእክት ወደ ሰማይ አሳርገውታል:: በዚያም መድኃኒታችን ክርስቶስን ፊት ለፊት አይቶ: በእሳት ባሕርም ተጠምቁዋል:: በዚህች ቀንም ከቅዱሳን ለውንድዮስና ኒቆሮስ: እንዲሁ ከ፪.፭ ሚሊየን ሰራዊቱ ጋር ለመከራ ተሰጥቷል:: እርሱንም በ፻፶፫ ችንካር ወግተው ገድለውታል::

አምላከ ቅዱሳን ወይነ ቃና ፍቅሩን ያሳድርብን::
ከድንግል እናቱ ምልጃና ከቅዱሳኑ በረከትም አይለየን::

🕊

[ † ጥር ፲፪ [ 12 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት † ]

፩. ቃና ዘገሊላ
፪. ቅዱስ ያዕቆብ እሥራኤል
፫. ቅዱስ ቴዎድሮስ በናድሌዎስ
፬. ቅዱሳን ለውንድዮስ እና ኒቆሮስ
፭. "፪.፭ ሚሊየን" ሰማዕታት [ የቅዱስ ቴዎድሮስ ማሕበር ]

[ † ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት ]

፩. ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
፪. ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
፫. ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
፬. ቅዱስ ድሜጥሮስ
፭. ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
፮. ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ [ ሰማዕት ]
፯. ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
፰. አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

" አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ አደነቀ:: ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም:: ውሃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር:: አሳዳሪውም ሙሽራውን ጠርቶ :- 'ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል:: ከሰከሩም በኋላ መናኛውን:: አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል' አለው:: " [ዮሐ.፪፥፱]

† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †

[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]

         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖                   🕊                    💖
🕊2



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16222
Create:
Last Update:

🕊 † ኃያል ቴዎድሮስ በናድሌዎስ † 🕊

- በ፫ኛው መቶ ክ/ዘመን በምሥራቅ [በአንጾኪያ] ያበራ:
- ድንግልናውን በንጹሕ የጠበቀ:
- ቅዱሳን መላእክት የሚያነጋግሩት:
- የአንጾኪያ ሠራዊት ሁሉ አለቃ የነበረ:
- በጦርነት ተሸንፎ የማያውቅ:
- አሕዛብ ስሙን ሲሰሙ የሚንቀጠቀጡለት:
- ከአማልክት ወን ነው እያሉ የሚፈሩት
- እግዚአብሔርን በፍጹም ልቡ የሚያመልክ የወቅቱ ወጣት ክርስቲያን ነው::

- ዲዮቅልጢያኖስ በካደ ጊዜም ጌታ ከባልንጀሮቹ ለውንድዮስና ኒቆሮስ ጋር መላእክት ወደ ሰማይ አሳርገውታል:: በዚያም መድኃኒታችን ክርስቶስን ፊት ለፊት አይቶ: በእሳት ባሕርም ተጠምቁዋል:: በዚህች ቀንም ከቅዱሳን ለውንድዮስና ኒቆሮስ: እንዲሁ ከ፪.፭ ሚሊየን ሰራዊቱ ጋር ለመከራ ተሰጥቷል:: እርሱንም በ፻፶፫ ችንካር ወግተው ገድለውታል::

አምላከ ቅዱሳን ወይነ ቃና ፍቅሩን ያሳድርብን::
ከድንግል እናቱ ምልጃና ከቅዱሳኑ በረከትም አይለየን::

🕊

[ † ጥር ፲፪ [ 12 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት † ]

፩. ቃና ዘገሊላ
፪. ቅዱስ ያዕቆብ እሥራኤል
፫. ቅዱስ ቴዎድሮስ በናድሌዎስ
፬. ቅዱሳን ለውንድዮስ እና ኒቆሮስ
፭. "፪.፭ ሚሊየን" ሰማዕታት [ የቅዱስ ቴዎድሮስ ማሕበር ]

[ † ወርኀዊ የቅዱሳን በዓላት ]

፩. ቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት
፪. ቅዱስ ላሊበላ ጻድቅ (ንጉሠ ኢትዮዽያ)
፫. ቅዱስ ማቴዎስ ሐዋርያ
፬. ቅዱስ ድሜጥሮስ
፭. ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ
፮. ቅዱስ ቴዎድሮስ ምሥራቃዊ [ ሰማዕት ]
፯. ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ
፰. አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

" አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ አደነቀ:: ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም:: ውሃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር:: አሳዳሪውም ሙሽራውን ጠርቶ :- 'ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል:: ከሰከሩም በኋላ መናኛውን:: አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል' አለው:: " [ዮሐ.፪፥፱]

† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †

[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]

         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖                   🕊                    💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16222

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Clear On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Step-by-step tutorial on desktop: To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American