Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16188
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16188
#ጥር 10 #የከተራ_በአል

👉አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አመታዊ የከተራ በአል እንኳን አደረሰን

👉ከተራ ምንድን ነው? ከተራ 'ከበበ' ካለው የግእዝ ግሥ ሲሆን ፍችው ውኃ መከተር መገደብ ማለት ነው፡፡

👉በጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰቡ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላሉ

👉ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥሉ ይውላሉ የምንጮች ውኃ እንዲጠራቀም ይከተራሉ ይገድባሉ ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይሄድ በመገደብ ለመጠመቂያ ለጥር 11ዝግጁ የሚያደርጉበት ዕለት ነው፡፡

👉በተጨማሪ በአቅራቢያ የሚገኙት ቤተክርስቲያናት ተሰብስበው ከዚሁ ከተቆፈረው ገንዳ ወይም ከተገደበው ጅረት አጠገብ ባለው ዳስ ወይም ድንኳን ታቦቶቻቸውን ያሳድራሉ ሊቃውንቱም በዚያው እግዚአብሔርን በማህሌት ሲያመሰግኑ ያድራሉ።

👉በበዓለ ጥምቀት የታቦታቱ ወደ ወንዝ መውረድ መድኃኔዓለም ክርስቶስ በእደ ዮሐንስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ በዋዜማው የመሄዱ ምሳሌ ነው

👉ታቦቱ የጌታችን ምሳሌ ሲሆኑ ካህናቱ የመጥምቁ ዮሐንስ ምሳሌ ናቸው መዘምራኑና ሕዝቡ ደግሞ ዮሐንስ ያጠመቃቸው ሕዝቦች ምሳሌዎች ናቸው፡፡

👉አምላካችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ከጥምቀት ከተራ በአል ረድኤት በረከት ያሣትፈን "አሜን"

         
#_መልካም__በዓል🙏

ለመቀላቀል👇👇👇👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
9



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16188
Create:
Last Update:

#ጥር 10 #የከተራ_በአል

👉አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አመታዊ የከተራ በአል እንኳን አደረሰን

👉ከተራ ምንድን ነው? ከተራ 'ከበበ' ካለው የግእዝ ግሥ ሲሆን ፍችው ውኃ መከተር መገደብ ማለት ነው፡፡

👉በጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰቡ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላሉ

👉ድንኳንም ከሌለ ዳስ ሲጥሉ ይውላሉ የምንጮች ውኃ እንዲጠራቀም ይከተራሉ ይገድባሉ ጉድጓድ እየተቆፈረ ውኃው እንዳይሄድ በመገደብ ለመጠመቂያ ለጥር 11ዝግጁ የሚያደርጉበት ዕለት ነው፡፡

👉በተጨማሪ በአቅራቢያ የሚገኙት ቤተክርስቲያናት ተሰብስበው ከዚሁ ከተቆፈረው ገንዳ ወይም ከተገደበው ጅረት አጠገብ ባለው ዳስ ወይም ድንኳን ታቦቶቻቸውን ያሳድራሉ ሊቃውንቱም በዚያው እግዚአብሔርን በማህሌት ሲያመሰግኑ ያድራሉ።

👉በበዓለ ጥምቀት የታቦታቱ ወደ ወንዝ መውረድ መድኃኔዓለም ክርስቶስ በእደ ዮሐንስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ በዋዜማው የመሄዱ ምሳሌ ነው

👉ታቦቱ የጌታችን ምሳሌ ሲሆኑ ካህናቱ የመጥምቁ ዮሐንስ ምሳሌ ናቸው መዘምራኑና ሕዝቡ ደግሞ ዮሐንስ ያጠመቃቸው ሕዝቦች ምሳሌዎች ናቸው፡፡

👉አምላካችን #ኢየሱስ_ክርስቶስ ከጥምቀት ከተራ በአል ረድኤት በረከት ያሣትፈን "አሜን"

         
#_መልካም__በዓል🙏

ለመቀላቀል👇👇👇👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16188

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add up to 50 administrators The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. 6How to manage your Telegram channel? The best encrypted messaging apps Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American