DREYOB Telegram 6831
ሰዎችን አስደሳች የመሆንን ዝንባሌ መገንዘብ (የመፍትሄ ሃሳቦች)

በትናንትናው ፖስቴ ላቀረብኩት ሰውን ለማስደሰት የመታገል ችግር መፍትሄ የሚሆኑ የተወሰኑ መመሪያዎችን አቀርለሁ፡፡

ለምንድን ነው ሰዎችን ለማስደሰት የምንታገለው?

1. ሰዎች ለሚሰማቸው ስሜት እኛ ሃላፊነት የመውሰድ ዝንባሌ

• ይህ ዝንባሌ እያየንና እየሰማን ካደግነው ባህላዊ ሁኔታ ወይም ከእምነት አስተምህሮ ሊመጣ ይችላል፡፡

• ሰዎች የሚሰማቸው ስሜት መንስኤው እኛ ሆንም አልሆንም ለራሳቸው ስሜት ሃላፊነት መውሰድ ያለባቸው እነሱ ናቸው፡፡

• የእኛ ሃላፊነት ከሰዎች ጋር ባለን ግንኙነት ሚዛናዊ መሆንና ስህተት ሲከሰት የእርማት እርምጃዎችን መውሰድ ነው፡፡

2. ከአንድ ከራሳችን ሁኔታ አንጻርና ሁኔታ ጋር በተያያዘ የሚመጣ የዝቅተኝነት ስሜት

• ይህ ዝንባሌ የእኛን አመጣጥም ሆነ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ሰዎች ያስባሉ ብለን ከምንገምተውና ከምናስበው ሊመጣ ይችላል፡፡

• ሰዎች ምንም አሰቡ ምንም፣ ዋናውና ወሳኙ ነገር እኛ በራሳችን ላይ ያለንን አመለካከት የማስተካከካላችን ጉዳይ ነው፡፡

• መለወጥ የምንፈልገውንና የምንችለውን መለወጥ፣ የማንችለውን ነገር ደግሞ ተቀብሎ መኖር አስፈላጊ ነው፡፡

3. ማንም ሰው በእኔ ሊከፋ አይገባውም የሚል ምልከታና ፍርሃት

• ይህ ዝንባሌ “ባለስልጣኑ” ብዙ በሆነበት ቤት ውስጥ ከማደግና ሁሉም ለሚያሳየን ኃይለኛነትና ትእዛዝ ትክክለኛውን ምላሽ ለመስጠት ሲታገሉ ከማደግ ሊመጣ ይችላል፡፡

• ለህልውናችን በሌሎ ሰዎች ላይ የተደገፍንባቸው አመታት እያለፉ ሲመጡ ራሳችንን በመቻል ያመንንበትን ነገር ማድረግ እንደምንችል ራሳችን ወደማሳመን ማደግ አስፈላጊ ነው፡፡

• ሰዎች በእኛ ሲከፉ ሊያደርጉብን ወይም ሊከለክሉን ከሚችሏቸው ነገሮች ይልቅ እኛ ሁሉንም ሰው ለማስደሰት የምናደርገው ጥረት የበለጠ ጎጂ እንደሆነ ማወቅ ተገቢ ነው፡፡

4. ከዚህ በፊት ከደረብን የመገፋት ህመም ለመውጣት አለመፈለግ ወይም አለመቻል

• ይህ ዝንባሌ ለደረሰብን የመገፋት ስብራት ትክክለኛው መፍትሄ ምን እንደሆነ ካለማወቅ ሊመጣ ይችላል፡፡

• ሰዎች ከሚያደርሱበትን ማንኛውም አይነት ከአቅማችን በላይ የሆነ ጉዳትና ችግር ለመውጣት ሊያግዘን የሚችል ሌላ ሰው ማግኘት ጠቃሚ ነው፡፡

• ካለፈው መማር፣ ሰዎችን ይቅር ማለትና መለወጥ እንደምንችል አምኖ መንቀሳቀስ አስፈላጊ ነው፡፡

5. የግል የቀይ መስመር (personal boundary) በማስመር ደረጃ በእውቀት አለመኖር

• ይህ ዝንባሌ የሚመጣው በስሜት እና በማሕበራዊ ብልህነት ካለመብሰል ነው፡፡

• ከሰዎች ጋር የምናደርጋቸው የግንኙነት ልውውጦች አንድ ወጥ ስሌት እንደሌላቸውና ሁኔታዊ እንደሆኑ ማሰብ አስፈላጊ ነው፡፡

• ይህንን ሁኔታ መስመር ለማስያዝ የራስን ስሜት መገንዘብና አያያዙን ማወቅ፣ እንዲሁም የሌላውን ሰው ስሜት መገንዘብና አያያዙን ማወቅን ይጠይቃል፡፡

https://www.tgoop.com/Dreyob

https://m.youtube.com/user/naeleyob623

https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
60👍14🤩2



tgoop.com/Dreyob/6831
Create:
Last Update:

ሰዎችን አስደሳች የመሆንን ዝንባሌ መገንዘብ (የመፍትሄ ሃሳቦች)

በትናንትናው ፖስቴ ላቀረብኩት ሰውን ለማስደሰት የመታገል ችግር መፍትሄ የሚሆኑ የተወሰኑ መመሪያዎችን አቀርለሁ፡፡

ለምንድን ነው ሰዎችን ለማስደሰት የምንታገለው?

1. ሰዎች ለሚሰማቸው ስሜት እኛ ሃላፊነት የመውሰድ ዝንባሌ

• ይህ ዝንባሌ እያየንና እየሰማን ካደግነው ባህላዊ ሁኔታ ወይም ከእምነት አስተምህሮ ሊመጣ ይችላል፡፡

• ሰዎች የሚሰማቸው ስሜት መንስኤው እኛ ሆንም አልሆንም ለራሳቸው ስሜት ሃላፊነት መውሰድ ያለባቸው እነሱ ናቸው፡፡

• የእኛ ሃላፊነት ከሰዎች ጋር ባለን ግንኙነት ሚዛናዊ መሆንና ስህተት ሲከሰት የእርማት እርምጃዎችን መውሰድ ነው፡፡

2. ከአንድ ከራሳችን ሁኔታ አንጻርና ሁኔታ ጋር በተያያዘ የሚመጣ የዝቅተኝነት ስሜት

• ይህ ዝንባሌ የእኛን አመጣጥም ሆነ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ሰዎች ያስባሉ ብለን ከምንገምተውና ከምናስበው ሊመጣ ይችላል፡፡

• ሰዎች ምንም አሰቡ ምንም፣ ዋናውና ወሳኙ ነገር እኛ በራሳችን ላይ ያለንን አመለካከት የማስተካከካላችን ጉዳይ ነው፡፡

• መለወጥ የምንፈልገውንና የምንችለውን መለወጥ፣ የማንችለውን ነገር ደግሞ ተቀብሎ መኖር አስፈላጊ ነው፡፡

3. ማንም ሰው በእኔ ሊከፋ አይገባውም የሚል ምልከታና ፍርሃት

• ይህ ዝንባሌ “ባለስልጣኑ” ብዙ በሆነበት ቤት ውስጥ ከማደግና ሁሉም ለሚያሳየን ኃይለኛነትና ትእዛዝ ትክክለኛውን ምላሽ ለመስጠት ሲታገሉ ከማደግ ሊመጣ ይችላል፡፡

• ለህልውናችን በሌሎ ሰዎች ላይ የተደገፍንባቸው አመታት እያለፉ ሲመጡ ራሳችንን በመቻል ያመንንበትን ነገር ማድረግ እንደምንችል ራሳችን ወደማሳመን ማደግ አስፈላጊ ነው፡፡

• ሰዎች በእኛ ሲከፉ ሊያደርጉብን ወይም ሊከለክሉን ከሚችሏቸው ነገሮች ይልቅ እኛ ሁሉንም ሰው ለማስደሰት የምናደርገው ጥረት የበለጠ ጎጂ እንደሆነ ማወቅ ተገቢ ነው፡፡

4. ከዚህ በፊት ከደረብን የመገፋት ህመም ለመውጣት አለመፈለግ ወይም አለመቻል

• ይህ ዝንባሌ ለደረሰብን የመገፋት ስብራት ትክክለኛው መፍትሄ ምን እንደሆነ ካለማወቅ ሊመጣ ይችላል፡፡

• ሰዎች ከሚያደርሱበትን ማንኛውም አይነት ከአቅማችን በላይ የሆነ ጉዳትና ችግር ለመውጣት ሊያግዘን የሚችል ሌላ ሰው ማግኘት ጠቃሚ ነው፡፡

• ካለፈው መማር፣ ሰዎችን ይቅር ማለትና መለወጥ እንደምንችል አምኖ መንቀሳቀስ አስፈላጊ ነው፡፡

5. የግል የቀይ መስመር (personal boundary) በማስመር ደረጃ በእውቀት አለመኖር

• ይህ ዝንባሌ የሚመጣው በስሜት እና በማሕበራዊ ብልህነት ካለመብሰል ነው፡፡

• ከሰዎች ጋር የምናደርጋቸው የግንኙነት ልውውጦች አንድ ወጥ ስሌት እንደሌላቸውና ሁኔታዊ እንደሆኑ ማሰብ አስፈላጊ ነው፡፡

• ይህንን ሁኔታ መስመር ለማስያዝ የራስን ስሜት መገንዘብና አያያዙን ማወቅ፣ እንዲሁም የሌላውን ሰው ስሜት መገንዘብና አያያዙን ማወቅን ይጠይቃል፡፡

https://www.tgoop.com/Dreyob

https://m.youtube.com/user/naeleyob623

https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/

BY Dr. Eyob Mamo




Share with your friend now:
tgoop.com/Dreyob/6831

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content.
from us


Telegram Dr. Eyob Mamo
FROM American