DREYOB Telegram 6817
Forwarded from Dr. Eyob Mamo
የነጋችሁ የሚጀምረው ዛሬ ነው!

ለወጣቶች እና ለጎልማሶች!!!

የዛሬውን ሕይወታችሁን እጅ በእጅ ከምታገኙት ትርፍና ጥቅም አንጻር ብቻ መገምገም አቁሙና ለነገ ከምትዘሩት ዘር አንጻር መገምገም ጀምሩ፡፡ እስከዛሬ ከኖራችኋቸው አመታት ይልቅ በፈታችሁ ያሉት አመታት ብዙ ስለሆኑ ሊያሳስባችሁ የሚገባው ነገር ዛሬ የምታገኙት ነገር ብቻ መሆን አይገባውም፡፡ ከዚያ በተቃራኒ ዛሬ ዘርታችሁ ነገ የሚበቅልላችሁ ነገር ላይ በጥብቅ ማሰብ መጀመር አስፈላጊ ነው፡፡

እስካሁን የኖራችሁት ኑሮ በአብዛኛው ሌሎች ሰዎቸ በዘሩት ዘር ላይ የተመሰረተ ነበር፡፡ ቤተሰብ፣ ሕብረተሰብ፣ መሪዎችና የመሳሰሉት ሰዎች የዘሩትን ስታጭዱ ኖራችሁ ይሆናል፡፡ አሁን ግን ለነገ የምትዘሩበት እድሜ፣ አመለካከትና ብርታት ላይ ነው ያላችሁትና ተጠቀሙበት፡፡

ሌሎች ሰዎች ያደረጉባችሁና ያላደረጉላችሁ ነገር ሰለባ ላለመሆን ወስኑ፡፡

ትናንትና የሆነውን መለወጥ በትችሉም የነጋችሁን ግን መለወጥ እንደምትችሉ አስታውሱ፡፡

ዛሬ ያልዘራችሁት ነገ እንደማይበቅል በመገንዘብ ነቃ በሉ፣ አቅዱ፣ ዘርን ዝሩ፣ ተንቀሳቀሱ፡፡

https://www.tgoop.com/Dreyob

https://m.youtube.com/user/naeleyob623

https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/
78👍20🎉1🤩1



tgoop.com/Dreyob/6817
Create:
Last Update:

የነጋችሁ የሚጀምረው ዛሬ ነው!

ለወጣቶች እና ለጎልማሶች!!!

የዛሬውን ሕይወታችሁን እጅ በእጅ ከምታገኙት ትርፍና ጥቅም አንጻር ብቻ መገምገም አቁሙና ለነገ ከምትዘሩት ዘር አንጻር መገምገም ጀምሩ፡፡ እስከዛሬ ከኖራችኋቸው አመታት ይልቅ በፈታችሁ ያሉት አመታት ብዙ ስለሆኑ ሊያሳስባችሁ የሚገባው ነገር ዛሬ የምታገኙት ነገር ብቻ መሆን አይገባውም፡፡ ከዚያ በተቃራኒ ዛሬ ዘርታችሁ ነገ የሚበቅልላችሁ ነገር ላይ በጥብቅ ማሰብ መጀመር አስፈላጊ ነው፡፡

እስካሁን የኖራችሁት ኑሮ በአብዛኛው ሌሎች ሰዎቸ በዘሩት ዘር ላይ የተመሰረተ ነበር፡፡ ቤተሰብ፣ ሕብረተሰብ፣ መሪዎችና የመሳሰሉት ሰዎች የዘሩትን ስታጭዱ ኖራችሁ ይሆናል፡፡ አሁን ግን ለነገ የምትዘሩበት እድሜ፣ አመለካከትና ብርታት ላይ ነው ያላችሁትና ተጠቀሙበት፡፡

ሌሎች ሰዎች ያደረጉባችሁና ያላደረጉላችሁ ነገር ሰለባ ላለመሆን ወስኑ፡፡

ትናንትና የሆነውን መለወጥ በትችሉም የነጋችሁን ግን መለወጥ እንደምትችሉ አስታውሱ፡፡

ዛሬ ያልዘራችሁት ነገ እንደማይበቅል በመገንዘብ ነቃ በሉ፣ አቅዱ፣ ዘርን ዝሩ፣ ተንቀሳቀሱ፡፡

https://www.tgoop.com/Dreyob

https://m.youtube.com/user/naeleyob623

https://www.facebook.com/Dr-Eyob-Mamo-1050816404958639/

BY Dr. Eyob Mamo




Share with your friend now:
tgoop.com/Dreyob/6817

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Image: Telegram. SUCK Channel Telegram Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram Dr. Eyob Mamo
FROM American