DREYOB Telegram 6816
ጊዜ አጠቃቀም ማለት!

⏱️ ሆን ብሎ (intentionally) መኖር ማለት ነው!

⏱️ በሚያስፈልገው ነገር ላይ በማተኮር ጉልበትን መቆጠብ ማለት ነው!

⏱️ አንድን ነገር አቅዶ መጀመርና ከጀመሩ ደግሞ እስከሚጨርሱ መቀጠል ማለት ነው!

⏱️ ለዘመኑ የሚመጥን professional ሕይወት መምራት ማለት ነው!

ምንም ነገር ከማዳበራችሁ በፊት ትክክለኛ የጊዜ አጠቃቀም ጥበብን አዳብሩ!

ይህንን ልምምድ ለማዳበር የሚያግዝ ስልጠኛ ተዘጋጅቶላችኋልና ተጠቀሙበት!

የስልጠናው ርእስ፡- “ውጤታማ የጊዜ አጠቃቀም ስልቶች” (Effective Time Management Strategies)

ስልጠናው የሚሰጠው፡-
በዶ/ር ኢዮብ ማሞ

ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)

የስልጠናው ቀናት፡- ሕዳር 4፣ ሕዳር 11፣ ሕዳር 18፣ ሕዳር 25 – 2018 ዓ/ም (አራት የሕዳር ወር ኃሙሶች)

የስልጠናው ሰዓት፡- ለአራቱም ኃሙስ ምሽቶች ከ3፡00 እስከ 4፡30 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)

የምዝገባ መረጃ:-
ለስልጠናው ለመመዝገብ በዚህ 👉 @DrEyobmamo user name inbox በማድረግ ፍላጎቶን ሲገልጹ ሙሉ መረጃ ይላክሎታል፡፡

እናመሰግናለን!
52👍4



tgoop.com/Dreyob/6816
Create:
Last Update:

ጊዜ አጠቃቀም ማለት!

⏱️ ሆን ብሎ (intentionally) መኖር ማለት ነው!

⏱️ በሚያስፈልገው ነገር ላይ በማተኮር ጉልበትን መቆጠብ ማለት ነው!

⏱️ አንድን ነገር አቅዶ መጀመርና ከጀመሩ ደግሞ እስከሚጨርሱ መቀጠል ማለት ነው!

⏱️ ለዘመኑ የሚመጥን professional ሕይወት መምራት ማለት ነው!

ምንም ነገር ከማዳበራችሁ በፊት ትክክለኛ የጊዜ አጠቃቀም ጥበብን አዳብሩ!

ይህንን ልምምድ ለማዳበር የሚያግዝ ስልጠኛ ተዘጋጅቶላችኋልና ተጠቀሙበት!

የስልጠናው ርእስ፡- “ውጤታማ የጊዜ አጠቃቀም ስልቶች” (Effective Time Management Strategies)

ስልጠናው የሚሰጠው፡-
በዶ/ር ኢዮብ ማሞ

ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)

የስልጠናው ቀናት፡- ሕዳር 4፣ ሕዳር 11፣ ሕዳር 18፣ ሕዳር 25 – 2018 ዓ/ም (አራት የሕዳር ወር ኃሙሶች)

የስልጠናው ሰዓት፡- ለአራቱም ኃሙስ ምሽቶች ከ3፡00 እስከ 4፡30 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)

የምዝገባ መረጃ:-
ለስልጠናው ለመመዝገብ በዚህ 👉 @DrEyobmamo user name inbox በማድረግ ፍላጎቶን ሲገልጹ ሙሉ መረጃ ይላክሎታል፡፡

እናመሰግናለን!

BY Dr. Eyob Mamo




Share with your friend now:
tgoop.com/Dreyob/6816

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link).
from us


Telegram Dr. Eyob Mamo
FROM American