DBUSTUDENT Telegram 1657
🎓🎉 መልካም የምረቃት ቀን ለሁሉም የ2017 ዓ.ም ተመራቂዎች 🎉🎓
ከደብረ ብርሃን  ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት

ውድ ተመራቂዎች

በቅድሚያ እንኳን ለዚች ለምትናፍቋት እና በጉጉት ስትጠብቋት ለነበረችው ውድ ቀን በሰላም አደረሳችሁ።

ዛሬ የደስታ እና ድል አንድ ቀናችሁ ነው። ከብዙ እንቅልፍ አልባ ሌሊቶችና  ዓመታት እንዲሁም ከሌሎች ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ በኋላ በመጨረሻም ከዛሬው እለት ደርሳችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ።

እናንተ ማለት ለበተሰቦቻችሁ ብርሃን፣ ላሳደጋችሁ እና ላኖራችሁ ማህበረሰብ ተስፋ እንዲሁም ለሃገራችሁ የወደፊት ተረካቢ ናችሁ፤ ይህንንም ደግሞ እስከዛረዋ እለት ድረስ በዘለቀው ጥረታችሁ አረጋግጣችኋልናልና ከልብ እናመሰግናለን።

📚 ከመጀመሪያው ወደ ግቢ ከገባችሁበት እለት እስከ መጨረሻዋ እለት ድረስ ያሉት እያንዳዷ እርምጃ በሁላችሁም ህይወት ውስጥ መቼም የማይፋቅ ትውስታ፣ ጓደኝነት እና ቤተሰባዊነትን ጥለው አልፈዋል።

ሁሉም መጨረሻ ለሌላ አዲስ መዕራፍ መጀመሪያ ነውና ይህም ምርቃት ለሌላ አዲስ ተለዕኮ መጀመሪያ ነው ከዚህ ግቢም ወጥታችሁ ቤተሰባችሁንና ሃገራችሁን የምትጠቅሙና ስራ ፈጣሪዎች ሆናችሁ ለሌሎች የምትተርፉ ጥሩና መልካም ዜጋ እንድትሆኑ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።



በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ፤እንኳንቭተመርቃችሁ!!!



tgoop.com/DBUstudent/1657
Create:
Last Update:

🎓🎉 መልካም የምረቃት ቀን ለሁሉም የ2017 ዓ.ም ተመራቂዎች 🎉🎓
ከደብረ ብርሃን  ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት

ውድ ተመራቂዎች

በቅድሚያ እንኳን ለዚች ለምትናፍቋት እና በጉጉት ስትጠብቋት ለነበረችው ውድ ቀን በሰላም አደረሳችሁ።

ዛሬ የደስታ እና ድል አንድ ቀናችሁ ነው። ከብዙ እንቅልፍ አልባ ሌሊቶችና  ዓመታት እንዲሁም ከሌሎች ብዙ አስቸጋሪ የህይወት ውጣ ውረድ በኋላ በመጨረሻም ከዛሬው እለት ደርሳችኋልና እንኳን ደስ አላችሁ።

እናንተ ማለት ለበተሰቦቻችሁ ብርሃን፣ ላሳደጋችሁ እና ላኖራችሁ ማህበረሰብ ተስፋ እንዲሁም ለሃገራችሁ የወደፊት ተረካቢ ናችሁ፤ ይህንንም ደግሞ እስከዛረዋ እለት ድረስ በዘለቀው ጥረታችሁ አረጋግጣችኋልናልና ከልብ እናመሰግናለን።

📚 ከመጀመሪያው ወደ ግቢ ከገባችሁበት እለት እስከ መጨረሻዋ እለት ድረስ ያሉት እያንዳዷ እርምጃ በሁላችሁም ህይወት ውስጥ መቼም የማይፋቅ ትውስታ፣ ጓደኝነት እና ቤተሰባዊነትን ጥለው አልፈዋል።

ሁሉም መጨረሻ ለሌላ አዲስ መዕራፍ መጀመሪያ ነውና ይህም ምርቃት ለሌላ አዲስ ተለዕኮ መጀመሪያ ነው ከዚህ ግቢም ወጥታችሁ ቤተሰባችሁንና ሃገራችሁን የምትጠቅሙና ስራ ፈጣሪዎች ሆናችሁ ለሌሎች የምትተርፉ ጥሩና መልካም ዜጋ እንድትሆኑ መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን።



በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ፤እንኳንቭተመርቃችሁ!!!

BY DBU የተማሪዎች ህብረት!!




Share with your friend now:
tgoop.com/DBUstudent/1657

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Clear The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram DBU የተማሪዎች ህብረት!!
FROM American