በቀን 01/08/17 ዓ.ም ዩኒቨርስቲያችን ልዑካን ቡድን ለሀበሻ አረጋውያን እና ምስኪኖች መርጃ እስከዛሬ ከሚያደርገው ድጋፍ በተጨማሪ ዋጋው ከ300,000 ብር በላይ የሚሆን የስንዴ፣የብርድ ልብስ እንዲሁም አንሶላ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ።
ድጋፉ በዚህ ብቻ እንደማያበቃ ቀጣይነት እንደሚኖረው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስማረ መለሰ የዩኒቨርስቲውን ማህበረሰብ ወክለው ተናግረዋል ።
ከምንም በላይ ይህን በጎ አላማ ለመደገፍ እና ለማስቀጠል የኛ የተማሪዎች ድርሻ ስለሆን ከዚህ በፊት እንደምናደርገው ድጋፋችን አይለያቸው።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ድጋፉ በዚህ ብቻ እንደማያበቃ ቀጣይነት እንደሚኖረው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስማረ መለሰ የዩኒቨርስቲውን ማህበረሰብ ወክለው ተናግረዋል ።
ከምንም በላይ ይህን በጎ አላማ ለመደገፍ እና ለማስቀጠል የኛ የተማሪዎች ድርሻ ስለሆን ከዚህ በፊት እንደምናደርገው ድጋፋችን አይለያቸው።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
tgoop.com/DBUstudent/1597
Create:
Last Update:
Last Update:
በቀን 01/08/17 ዓ.ም ዩኒቨርስቲያችን ልዑካን ቡድን ለሀበሻ አረጋውያን እና ምስኪኖች መርጃ እስከዛሬ ከሚያደርገው ድጋፍ በተጨማሪ ዋጋው ከ300,000 ብር በላይ የሚሆን የስንዴ፣የብርድ ልብስ እንዲሁም አንሶላ ድጋፍ ያደረገ ሲሆን ።
ድጋፉ በዚህ ብቻ እንደማያበቃ ቀጣይነት እንደሚኖረው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስማረ መለሰ የዩኒቨርስቲውን ማህበረሰብ ወክለው ተናግረዋል ።
ከምንም በላይ ይህን በጎ አላማ ለመደገፍ እና ለማስቀጠል የኛ የተማሪዎች ድርሻ ስለሆን ከዚህ በፊት እንደምናደርገው ድጋፋችን አይለያቸው።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
ድጋፉ በዚህ ብቻ እንደማያበቃ ቀጣይነት እንደሚኖረው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስማረ መለሰ የዩኒቨርስቲውን ማህበረሰብ ወክለው ተናግረዋል ።
ከምንም በላይ ይህን በጎ አላማ ለመደገፍ እና ለማስቀጠል የኛ የተማሪዎች ድርሻ ስለሆን ከዚህ በፊት እንደምናደርገው ድጋፋችን አይለያቸው።
የደ/ብ/ዩ/ተማ/ህ/ጽ/ቤት
https://www.tgoop.com/DBUstudent
https://www.tgoop.com/DBUstudent
BY DBU የተማሪዎች ህብረት!!


Share with your friend now:
tgoop.com/DBUstudent/1597