በትላንትናው ዕለት የሆሄ ተስፋ የኪነ ጥበብ ቡድን የዓመቱ ሁለተኛ መድረኩን በደማቅ ሁኔታ አቅርቦ ዋለ።
የግቢያችን ብቸኛው የኪነጥበብ ቡድን ሆሄ ተስፋ የሁለተኛ መርሀ ግብሩን ለ18/05/2017 አሰናድቶ መጨረሱን አስታውቆ ለ19/05/2017 ማራዘሙ የሚታወስ ሲሆን በቀጠሮው መሰረት በትላንትናው ዕለትም እንደተለመደው ግጥም፥ ሙዚቃ፥ ተውኔት እና ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የውዝዋዜ ቡድን በአዲስ መልክ ስራ ጀምሮ የምጀመሪያ የመድረክ ስራውን አሳይቷል።
@dbu11
@dbu111
የግቢያችን ብቸኛው የኪነጥበብ ቡድን ሆሄ ተስፋ የሁለተኛ መርሀ ግብሩን ለ18/05/2017 አሰናድቶ መጨረሱን አስታውቆ ለ19/05/2017 ማራዘሙ የሚታወስ ሲሆን በቀጠሮው መሰረት በትላንትናው ዕለትም እንደተለመደው ግጥም፥ ሙዚቃ፥ ተውኔት እና ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የውዝዋዜ ቡድን በአዲስ መልክ ስራ ጀምሮ የምጀመሪያ የመድረክ ስራውን አሳይቷል።
@dbu11
@dbu111
👍24👎1
tgoop.com/DBU11/6178
Create:
Last Update:
Last Update:
በትላንትናው ዕለት የሆሄ ተስፋ የኪነ ጥበብ ቡድን የዓመቱ ሁለተኛ መድረኩን በደማቅ ሁኔታ አቅርቦ ዋለ።
የግቢያችን ብቸኛው የኪነጥበብ ቡድን ሆሄ ተስፋ የሁለተኛ መርሀ ግብሩን ለ18/05/2017 አሰናድቶ መጨረሱን አስታውቆ ለ19/05/2017 ማራዘሙ የሚታወስ ሲሆን በቀጠሮው መሰረት በትላንትናው ዕለትም እንደተለመደው ግጥም፥ ሙዚቃ፥ ተውኔት እና ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የውዝዋዜ ቡድን በአዲስ መልክ ስራ ጀምሮ የምጀመሪያ የመድረክ ስራውን አሳይቷል።
@dbu11
@dbu111
የግቢያችን ብቸኛው የኪነጥበብ ቡድን ሆሄ ተስፋ የሁለተኛ መርሀ ግብሩን ለ18/05/2017 አሰናድቶ መጨረሱን አስታውቆ ለ19/05/2017 ማራዘሙ የሚታወስ ሲሆን በቀጠሮው መሰረት በትላንትናው ዕለትም እንደተለመደው ግጥም፥ ሙዚቃ፥ ተውኔት እና ለረጅም ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የውዝዋዜ ቡድን በአዲስ መልክ ስራ ጀምሮ የምጀመሪያ የመድረክ ስራውን አሳይቷል።
@dbu11
@dbu111
BY DBU Daily News




Share with your friend now:
tgoop.com/DBU11/6178