Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/COVID_19_IN_ETHIOPIA/-2701-2702-2703-2704-2705-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ዜና@COVID_19_IN_ETHIOPIA P.2704
COVID_19_IN_ETHIOPIA Telegram 2704
ፎቶ : የአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር የታወጀውን የሰዓት እላፊ ገደብ ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች።

የከተማው ህዝብ በየአካባቢው ተደራጅቶ ሰላሙ እንዳይደፈርስ ጥበቃ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።

እገዳው ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ ህብረተሰቡ የተላለፈው መመሪያ አክብሮ ወደየቤቱ እየገባ ነው።

የባህር ዳር ከተማ ሰላም እና ህዝብ ደህንነት ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ኃላፊ አደራ ጋሼ እንዳሉት ፥ ሰዓት ከገቡ ከተላለፈ በኃላ (ምሽት 2 ሰዓት ከተባለ በኃላ) ሰው ፣ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ አይታዩም ብለዋል።

የከተማው ፀጥታ እንዲሁም ጥበቃ ከሚያስተባብሩ፣ ፍተሻ ከሚያደርጉ ወጣቶች፣ ከፀጥታ ኃይሎች ውጭ ሁሉም ወደቤቱ በመግባት ሰዓት እላፊውን ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

ማህበረሰቡ በመናበብ፣ አካባቢውን ፣ ሰፈሩን የጠበቀ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።

Photo Credit : ባህር ዳር ኮሚኒኬሽን



tgoop.com/COVID_19_IN_ETHIOPIA/2704
Create:
Last Update:

ፎቶ : የአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር የታወጀውን የሰዓት እላፊ ገደብ ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች።

የከተማው ህዝብ በየአካባቢው ተደራጅቶ ሰላሙ እንዳይደፈርስ ጥበቃ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።

እገዳው ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ ህብረተሰቡ የተላለፈው መመሪያ አክብሮ ወደየቤቱ እየገባ ነው።

የባህር ዳር ከተማ ሰላም እና ህዝብ ደህንነት ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ኃላፊ አደራ ጋሼ እንዳሉት ፥ ሰዓት ከገቡ ከተላለፈ በኃላ (ምሽት 2 ሰዓት ከተባለ በኃላ) ሰው ፣ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ አይታዩም ብለዋል።

የከተማው ፀጥታ እንዲሁም ጥበቃ ከሚያስተባብሩ፣ ፍተሻ ከሚያደርጉ ወጣቶች፣ ከፀጥታ ኃይሎች ውጭ ሁሉም ወደቤቱ በመግባት ሰዓት እላፊውን ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ገልፀዋል።

ማህበረሰቡ በመናበብ፣ አካባቢውን ፣ ሰፈሩን የጠበቀ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።

Photo Credit : ባህር ዳር ኮሚኒኬሽን

BY ዜና








Share with your friend now:
tgoop.com/COVID_19_IN_ETHIOPIA/2704

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Some Telegram Channels content management tips ‘Ban’ on Telegram A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram ዜና
FROM American