ፎቶ : የአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር የታወጀውን የሰዓት እላፊ ገደብ ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች።
የከተማው ህዝብ በየአካባቢው ተደራጅቶ ሰላሙ እንዳይደፈርስ ጥበቃ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እገዳው ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ ህብረተሰቡ የተላለፈው መመሪያ አክብሮ ወደየቤቱ እየገባ ነው።
የባህር ዳር ከተማ ሰላም እና ህዝብ ደህንነት ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ኃላፊ አደራ ጋሼ እንዳሉት ፥ ሰዓት ከገቡ ከተላለፈ በኃላ (ምሽት 2 ሰዓት ከተባለ በኃላ) ሰው ፣ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ አይታዩም ብለዋል።
የከተማው ፀጥታ እንዲሁም ጥበቃ ከሚያስተባብሩ፣ ፍተሻ ከሚያደርጉ ወጣቶች፣ ከፀጥታ ኃይሎች ውጭ ሁሉም ወደቤቱ በመግባት ሰዓት እላፊውን ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ገልፀዋል።
ማህበረሰቡ በመናበብ፣ አካባቢውን ፣ ሰፈሩን የጠበቀ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
Photo Credit : ባህር ዳር ኮሚኒኬሽን
የከተማው ህዝብ በየአካባቢው ተደራጅቶ ሰላሙ እንዳይደፈርስ ጥበቃ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እገዳው ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ ህብረተሰቡ የተላለፈው መመሪያ አክብሮ ወደየቤቱ እየገባ ነው።
የባህር ዳር ከተማ ሰላም እና ህዝብ ደህንነት ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ኃላፊ አደራ ጋሼ እንዳሉት ፥ ሰዓት ከገቡ ከተላለፈ በኃላ (ምሽት 2 ሰዓት ከተባለ በኃላ) ሰው ፣ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ አይታዩም ብለዋል።
የከተማው ፀጥታ እንዲሁም ጥበቃ ከሚያስተባብሩ፣ ፍተሻ ከሚያደርጉ ወጣቶች፣ ከፀጥታ ኃይሎች ውጭ ሁሉም ወደቤቱ በመግባት ሰዓት እላፊውን ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ገልፀዋል።
ማህበረሰቡ በመናበብ፣ አካባቢውን ፣ ሰፈሩን የጠበቀ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
Photo Credit : ባህር ዳር ኮሚኒኬሽን
tgoop.com/COVID_19_IN_ETHIOPIA/2704
Create:
Last Update:
Last Update:
ፎቶ : የአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር የታወጀውን የሰዓት እላፊ ገደብ ተግባራዊ እያደረገች ትገኛለች።
የከተማው ህዝብ በየአካባቢው ተደራጅቶ ሰላሙ እንዳይደፈርስ ጥበቃ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እገዳው ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ ህብረተሰቡ የተላለፈው መመሪያ አክብሮ ወደየቤቱ እየገባ ነው።
የባህር ዳር ከተማ ሰላም እና ህዝብ ደህንነት ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ኃላፊ አደራ ጋሼ እንዳሉት ፥ ሰዓት ከገቡ ከተላለፈ በኃላ (ምሽት 2 ሰዓት ከተባለ በኃላ) ሰው ፣ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ አይታዩም ብለዋል።
የከተማው ፀጥታ እንዲሁም ጥበቃ ከሚያስተባብሩ፣ ፍተሻ ከሚያደርጉ ወጣቶች፣ ከፀጥታ ኃይሎች ውጭ ሁሉም ወደቤቱ በመግባት ሰዓት እላፊውን ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ገልፀዋል።
ማህበረሰቡ በመናበብ፣ አካባቢውን ፣ ሰፈሩን የጠበቀ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
Photo Credit : ባህር ዳር ኮሚኒኬሽን
የከተማው ህዝብ በየአካባቢው ተደራጅቶ ሰላሙ እንዳይደፈርስ ጥበቃ እያደረገ እንደሚገኝ ተገልጿል።
እገዳው ከተጣለበት ጊዜ አንስቶ ህብረተሰቡ የተላለፈው መመሪያ አክብሮ ወደየቤቱ እየገባ ነው።
የባህር ዳር ከተማ ሰላም እና ህዝብ ደህንነት ጉዳዮች መምሪያ ምክትል ኃላፊ አደራ ጋሼ እንዳሉት ፥ ሰዓት ከገቡ ከተላለፈ በኃላ (ምሽት 2 ሰዓት ከተባለ በኃላ) ሰው ፣ ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ አይታዩም ብለዋል።
የከተማው ፀጥታ እንዲሁም ጥበቃ ከሚያስተባብሩ፣ ፍተሻ ከሚያደርጉ ወጣቶች፣ ከፀጥታ ኃይሎች ውጭ ሁሉም ወደቤቱ በመግባት ሰዓት እላፊውን ተቀብሎ እየተንቀሳቀሰ ነው ሲሉ ገልፀዋል።
ማህበረሰቡ በመናበብ፣ አካባቢውን ፣ ሰፈሩን የጠበቀ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
Photo Credit : ባህር ዳር ኮሚኒኬሽን
BY ዜና





Share with your friend now:
tgoop.com/COVID_19_IN_ETHIOPIA/2704