Notice: file_put_contents(): Write of 4865 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 17153 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN@Addis_Tv P.3847
ADDIS_TV Telegram 3847
የከተማ አስተዳደሩ ቅሬታዎችንና ጥቆማዎችን የሚቀበልበት የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህብረተሰቡ የተለያዩ ቅሬታዎችንና ጥቆማዎችን የሚቀበልበት የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አድርጓል፡፡

ከተማ አስተዳደሩ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

በውይይቶቹም በርካታ ጠቃሚ ሃሳቦችንና ግብአቶችን ማሰባሰብ መቻሉን ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

ሆኖም አሁንም ህብረተሰቡን ለማዳመጥ ተጨማሪ አማራጮችን መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ ማንኛውም ሰው ካለበት ሆኖ ጥቆማዎችን መስጠት የሚችልበት የስልክ ቁጥሮችን አስተዳደሩ ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህም መሰረት ህብረተሰቡ ማንኛውንም ቅሬታና ጥቆማዎችን በነፃነት የሚሰጥባቸው የጥቆማ መስጫ የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህም መሰረት!
አጭር ቁጥር ፡- 👉 9977
የሞባይል ስልኮች
👉 09-00640830
👉 09-00640789

አስፈላጊ የሰነድ መረጃዎችን በቴሌግራም ለማያያዝ እና ለአጭር መልእክቶች( text messages) የሞባይል ቁጥሮችን መጠቀም እንደሚቻል ተገልጿል።

@Addis_Tv
👍3



tgoop.com/Addis_Tv/3847
Create:
Last Update:

የከተማ አስተዳደሩ ቅሬታዎችንና ጥቆማዎችን የሚቀበልበት የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህብረተሰቡ የተለያዩ ቅሬታዎችንና ጥቆማዎችን የሚቀበልበት የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አድርጓል፡፡

ከተማ አስተዳደሩ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይቶችን ሲያካሂድ መቆየቱ ይታወሳል፡፡

በውይይቶቹም በርካታ ጠቃሚ ሃሳቦችንና ግብአቶችን ማሰባሰብ መቻሉን ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

ሆኖም አሁንም ህብረተሰቡን ለማዳመጥ ተጨማሪ አማራጮችን መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ ማንኛውም ሰው ካለበት ሆኖ ጥቆማዎችን መስጠት የሚችልበት የስልክ ቁጥሮችን አስተዳደሩ ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህም መሰረት ህብረተሰቡ ማንኛውንም ቅሬታና ጥቆማዎችን በነፃነት የሚሰጥባቸው የጥቆማ መስጫ የስልክ ቁጥሮችን ይፋ አድርጓል፡፡

በዚህም መሰረት!
አጭር ቁጥር ፡- 👉 9977
የሞባይል ስልኮች
👉 09-00640830
👉 09-00640789

አስፈላጊ የሰነድ መረጃዎችን በቴሌግራም ለማያያዝ እና ለአጭር መልእክቶች( text messages) የሞባይል ቁጥሮችን መጠቀም እንደሚቻል ተገልጿል።

@Addis_Tv

BY አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN




Share with your friend now:
tgoop.com/Addis_Tv/3847

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN
FROM American