Notice: file_put_contents(): Write of 6351 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 18639 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN@Addis_Tv P.3834
ADDIS_TV Telegram 3834
አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN
Photo
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው ለቀቁ።

አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ አቶ ተወልደ በፈቃዳቸው ከኃላፊነት መልቀቃቸውን አስታውቋል።

አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ አቶ ተወልደ ላለፉት ስድስት ወራት ህክምናቸውን በአሜሪካ ሲከታተሉ መቆየታቸውን አስታውሷል፡፡

አቶ ተወልደ ገብረማርያም በጤና እክል ምክንያት የአየር መንገዱ ዋና አስፈጻሚ ሆነው መቀጠል እንደማይችሉ በመግለጽ ለስራ አመራር ቦርዱ የስራ መልቀቂያ ጥያቄ ማቅረባቸው ተገልጿል፡፡

በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስራ አመራር ቦርድ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባው አቶ ተወልደ ያቀረቡትን የስራ መልቀቂያ ጥያቄ መቀበሉን አስታውቋል፡፡

የስራ አመራር ቦርዱ በአቶ ተወልደ ገብረማርያም ምትክ ለአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጸሚ በቅርቡ እንደሚመድብም ነው የተገለፀው።

አየር መንገዱ በመግለጫው አቶ ተወልደ ከአንድ አስርት ዓመታት በላይ ተቋሙን በመሩበት ወቅት ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገቡ መሆናቸውን አመልክቷል።

በእርሳቸው አመራር አየር መንገዱ በሁሉም መለከያ የተለየ ስኬት ማስመዝገቡን በመጠቆም ዓመታዊ ገቢው ከ1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ተነስቶ አሁን ላይ ከ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መብለጡን ጠቁሟል።

33 የነበሩት የአውሮፕላን ቁጥሮችም ወደ 130 ማደጋቸውን እና በዓመት የሚያስተናግደው የመንገደኞች ቁጥር ከ3 ሚሊየን ወደ 12 ሚሊየን ከፍ ማለቱን አስታውቋል።

በአጠቃላይ በእርሳቸው አመራር አየር መንገዱ በአራት እጥፍ አድጓል ያለው መግለጫው፥ 700 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ያወጡ ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን አየር መንገዱ የገነባው በእርሳቸው አመራር መሆኑን በመግለፅም፥ በአፍሪካ ትልቅ የሚባል ሆቴል፣ የካርጎ ተርሚናል፣ የአቭዬሽን አካዳሚ እና የበረራ ሲሙሌተሮች መገንባታቸውን ለአብነት ጠቅሷል።

መግለጫው አክሎም የስራ አመራር ቦርዱ፣ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአጠቃላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቤተሰብ ለዚህ አስተዋፅኦዋቸው ከፍ ያለ ምስጋና እንዳላቸው በመግለፅ መልካም ጤናን ተመኝቷል።

@Addis_Tv
👍4😁1



tgoop.com/Addis_Tv/3834
Create:
Last Update:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በፈቃዳቸው ከኃላፊነታቸው ለቀቁ።

አየር መንገዱ ባወጣው መግለጫ አቶ ተወልደ በፈቃዳቸው ከኃላፊነት መልቀቃቸውን አስታውቋል።

አየር መንገዱ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ አቶ ተወልደ ላለፉት ስድስት ወራት ህክምናቸውን በአሜሪካ ሲከታተሉ መቆየታቸውን አስታውሷል፡፡

አቶ ተወልደ ገብረማርያም በጤና እክል ምክንያት የአየር መንገዱ ዋና አስፈጻሚ ሆነው መቀጠል እንደማይችሉ በመግለጽ ለስራ አመራር ቦርዱ የስራ መልቀቂያ ጥያቄ ማቅረባቸው ተገልጿል፡፡

በዚህ መሰረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የስራ አመራር ቦርድ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባው አቶ ተወልደ ያቀረቡትን የስራ መልቀቂያ ጥያቄ መቀበሉን አስታውቋል፡፡

የስራ አመራር ቦርዱ በአቶ ተወልደ ገብረማርያም ምትክ ለአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጸሚ በቅርቡ እንደሚመድብም ነው የተገለፀው።

አየር መንገዱ በመግለጫው አቶ ተወልደ ከአንድ አስርት ዓመታት በላይ ተቋሙን በመሩበት ወቅት ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገቡ መሆናቸውን አመልክቷል።

በእርሳቸው አመራር አየር መንገዱ በሁሉም መለከያ የተለየ ስኬት ማስመዝገቡን በመጠቆም ዓመታዊ ገቢው ከ1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ተነስቶ አሁን ላይ ከ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መብለጡን ጠቁሟል።

33 የነበሩት የአውሮፕላን ቁጥሮችም ወደ 130 ማደጋቸውን እና በዓመት የሚያስተናግደው የመንገደኞች ቁጥር ከ3 ሚሊየን ወደ 12 ሚሊየን ከፍ ማለቱን አስታውቋል።

በአጠቃላይ በእርሳቸው አመራር አየር መንገዱ በአራት እጥፍ አድጓል ያለው መግለጫው፥ 700 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ያወጡ ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን አየር መንገዱ የገነባው በእርሳቸው አመራር መሆኑን በመግለፅም፥ በአፍሪካ ትልቅ የሚባል ሆቴል፣ የካርጎ ተርሚናል፣ የአቭዬሽን አካዳሚ እና የበረራ ሲሙሌተሮች መገንባታቸውን ለአብነት ጠቅሷል።

መግለጫው አክሎም የስራ አመራር ቦርዱ፣ ከፍተኛ አመራሮች እና ሰራተኞች በአጠቃላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቤተሰብ ለዚህ አስተዋፅኦዋቸው ከፍ ያለ ምስጋና እንዳላቸው በመግለፅ መልካም ጤናን ተመኝቷል።

@Addis_Tv

BY አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN




Share with your friend now:
tgoop.com/Addis_Tv/3834

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. The Channel name and bio must be no more than 255 characters long Telegram channels fall into two types: Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link).
from us


Telegram አዲስ ቲቪ Adiss Tv AMN
FROM American