Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Abulabas/-2356-2357-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)@Abulabas P.2357
ABULABAS Telegram 2357
ከኛ ይልቅ ሌሎች ናቸው የሚቀርቧቸው።
በ1ኛው ቪዲዮ ላይ ከነሷራ ጋር ስላላቸው ፍቅር፣ መተሳሰብ እና መተባበር ይገልፃል።
በ2ኛው ቪዲዮስ? ሰለፊያውን አጥፉልን እያለ የኢህአዴግ ሰዎችን የተማፀነበት ነው። እንዲህ ነበር ያለው :-

"ለባለስልጣኖቹም፣ ለእነ አባይ ፀሃዬ – የዚያን ግዜ የደህንነት ኃላፊ ነበሩ –
‘ተው እባካችሁ! ይኼ ችግር (ሰለፍያን ማለቱ ነው) መንግስት ላይ ይወጣል። እኛ ላይ ብቻ ሳይሆን እናንተም ላይ ይደርሳል’ እላቸው ነበር።
በኋላ እንግዲህ በእነመለስ ግዜ እነርሱ ላይ ሲደርስ መጥፋት አለበት ብሎ ያ ሁሉ ችግር ተፈጠረ። መጀመሪያውኑ ከውጥኑ ማጥፋት ይቻል ነበር።"
.
ያለ ምክንያት አይደለም እንደ ዘመድኩን በቀለ፣ አባይነህ ካሴ፣ ሀብታሙ አያሌው ፣ ወዘተ ያሉ ዲያቆኖችና ጭፍራዎቻቸው ልባቸው ውልቅ እስከሚል ድረስ "ሙፍቲ፣ ሙፍቲ " የሚሉት። እነዚህ አካላት የነ "ሙፍቲ ነባሩ እስልምና" ሙስሊሙን የሚጠላ፣ ነሷራውን ግን የሚያከብር እንደሆነ በሚገባ ለይተዋል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/Abulabas/2357
Create:
Last Update:

ከኛ ይልቅ ሌሎች ናቸው የሚቀርቧቸው።
በ1ኛው ቪዲዮ ላይ ከነሷራ ጋር ስላላቸው ፍቅር፣ መተሳሰብ እና መተባበር ይገልፃል።
በ2ኛው ቪዲዮስ? ሰለፊያውን አጥፉልን እያለ የኢህአዴግ ሰዎችን የተማፀነበት ነው። እንዲህ ነበር ያለው :-

"ለባለስልጣኖቹም፣ ለእነ አባይ ፀሃዬ – የዚያን ግዜ የደህንነት ኃላፊ ነበሩ –
‘ተው እባካችሁ! ይኼ ችግር (ሰለፍያን ማለቱ ነው) መንግስት ላይ ይወጣል። እኛ ላይ ብቻ ሳይሆን እናንተም ላይ ይደርሳል’ እላቸው ነበር።
በኋላ እንግዲህ በእነመለስ ግዜ እነርሱ ላይ ሲደርስ መጥፋት አለበት ብሎ ያ ሁሉ ችግር ተፈጠረ። መጀመሪያውኑ ከውጥኑ ማጥፋት ይቻል ነበር።"
.
ያለ ምክንያት አይደለም እንደ ዘመድኩን በቀለ፣ አባይነህ ካሴ፣ ሀብታሙ አያሌው ፣ ወዘተ ያሉ ዲያቆኖችና ጭፍራዎቻቸው ልባቸው ውልቅ እስከሚል ድረስ "ሙፍቲ፣ ሙፍቲ " የሚሉት። እነዚህ አካላት የነ "ሙፍቲ ነባሩ እስልምና" ሙስሊሙን የሚጠላ፣ ነሷራውን ግን የሚያከብር እንደሆነ በሚገባ ለይተዋል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)


Share with your friend now:
tgoop.com/Abulabas/2357

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Activate up to 20 bots Write your hashtags in the language of your target audience. Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. The Channel name and bio must be no more than 255 characters long
from us


Telegram AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)
FROM American