Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Abulabas/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)@Abulabas P.2247
ABULABAS Telegram 2247
Forwarded from Gugso Time's
ክፉ ልክፍት!... ድንቅ መድሃኒት!
~
* ሰውየው፡ “ቀድሞ (ለማጨት ሳስባት) በሚስቴ በምደነቅ ጊዜ … አላህ የሷ አይነት በዓለም ላይ የፈጠረ አይመስለኝም ነበር። ካጨኋት በኋላ ብዙዎቹ ሴቶች የሷው አምሳያ ሆነው አገኘሁ። ካገባኋት በኋላ #ብዙዎቹ ሴቶች ከሷ የበለጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ተገነዘብኩ። ተጋብተን ጥቂት አመታት ካለፉ በኋላ ግን #ሁሉም ሴቶች ከሷ የሚበልጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ደመደምኩ” አለ።

- ሸይኹ በዚህን ጊዜ፡- “ይልቅ ከዚህ የከፋውን አልነግርህም?” አሉት።

* “ይንገሩኝ” አለ ሰውየው።

- “የዓለም ሴቶችን በሙሉ ብታገባም በየጎዳናው የሚልከሰከሱ ውሾች ከአለም ሴቶች ሁሉ በላይ ቆንጆዎች ይሆኑብሃል!” አሉት።

* ሰውየው፡- በስሱ ፈገግ አለና “ለምን እንዲህ አሉ?” ሲል ጠየቃቸው።

- ሸይኹ፡- “ምክንያቱም ችግሩ ከሚስትህ አይደለም፡፡ ችግሩ የሰው ልጅ ስግብግብ ልቦና፣ ልክስክስ አይን ሲኖረውና አላህን ከማፈር፣ ከሐያእ ሲራቆት ነው። በዚህን ጊዜ አይኑን የመቃብሩ አፈር እንጂ አይሞላውም። ልክ ነብዩ ﷺ ‘የአደምን ልጅ አፈር እንጂ አይኑን አይሞላውም…’ እንዳሉት። ሰውየ! ችግርህ አይንህን አላህ ከከለከለው ነገር አለመስበርህ ነው። ይልቅ ሚስትህን ልክ እንደ ቀድሞዋ (ከአለም ሴቶች ሁሉ ቆንጆ) የምታደርግበትን ዘዴ እንድነግርህ ትፈልጋለህ?” አሉት።

* “አዎ” አለ ሰውየው።

- “አይንህን ስበር!” አሉት ሸይኹ።

ከአንድ ዐረብኛ ፅሑፍ የተመለሰ ነው፡፡
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/Abulabas/2247
Create:
Last Update:

ክፉ ልክፍት!... ድንቅ መድሃኒት!
~
* ሰውየው፡ “ቀድሞ (ለማጨት ሳስባት) በሚስቴ በምደነቅ ጊዜ … አላህ የሷ አይነት በዓለም ላይ የፈጠረ አይመስለኝም ነበር። ካጨኋት በኋላ ብዙዎቹ ሴቶች የሷው አምሳያ ሆነው አገኘሁ። ካገባኋት በኋላ #ብዙዎቹ ሴቶች ከሷ የበለጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ተገነዘብኩ። ተጋብተን ጥቂት አመታት ካለፉ በኋላ ግን #ሁሉም ሴቶች ከሷ የሚበልጡ ቆንጆዎች እንደሆኑ ደመደምኩ” አለ።

- ሸይኹ በዚህን ጊዜ፡- “ይልቅ ከዚህ የከፋውን አልነግርህም?” አሉት።

* “ይንገሩኝ” አለ ሰውየው።

- “የዓለም ሴቶችን በሙሉ ብታገባም በየጎዳናው የሚልከሰከሱ ውሾች ከአለም ሴቶች ሁሉ በላይ ቆንጆዎች ይሆኑብሃል!” አሉት።

* ሰውየው፡- በስሱ ፈገግ አለና “ለምን እንዲህ አሉ?” ሲል ጠየቃቸው።

- ሸይኹ፡- “ምክንያቱም ችግሩ ከሚስትህ አይደለም፡፡ ችግሩ የሰው ልጅ ስግብግብ ልቦና፣ ልክስክስ አይን ሲኖረውና አላህን ከማፈር፣ ከሐያእ ሲራቆት ነው። በዚህን ጊዜ አይኑን የመቃብሩ አፈር እንጂ አይሞላውም። ልክ ነብዩ ﷺ ‘የአደምን ልጅ አፈር እንጂ አይኑን አይሞላውም…’ እንዳሉት። ሰውየ! ችግርህ አይንህን አላህ ከከለከለው ነገር አለመስበርህ ነው። ይልቅ ሚስትህን ልክ እንደ ቀድሞዋ (ከአለም ሴቶች ሁሉ ቆንጆ) የምታደርግበትን ዘዴ እንድነግርህ ትፈልጋለህ?” አሉት።

* “አዎ” አለ ሰውየው።

- “አይንህን ስበር!” አሉት ሸይኹ።

ከአንድ ዐረብኛ ፅሑፍ የተመለሰ ነው፡፡
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)




Share with your friend now:
tgoop.com/Abulabas/2247

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Select “New Channel” Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)
FROM American