Telegram Web
ሪሜዲያል ሞጅል old and new ተብሎ የሚለያይ ሲሆን old ሙሉ በመሉ old curriculum and new ደግሞ ሙሉ በሙሉ new curriculum ነው የዘጋጀው ነገር ግን በባለፈው አመት ከ9-11 በ old 12 ደግሞ በ new ነበር የተባለው ታዲያ የ2018 ኡን ደግሞ የትኛውን እንዴት በዚህ አመት መጠቀም እንደምትችሉ ለነገ መርጠን የምናዘጋጅላችሁ ይሆናል ።

@Remedial_tricks
180👍55🙏25👏9🔥6🥰5🤝5
2018 remedial English course content.pdf
140 KB
📚 Remedial English course content
🎓For 2018 remedial students
🕹Size 140 KB

@REMEDIAL_TRICKS
🔥5934👍21👏4🤩2🥰1🤝1
2018 Remedial program class ምዝገባ ተጀምሯል ።  👇👇

https://youtu.be/xlHmvRZ4eDc?si=vJQ41pIvLGhkR9vE
🔥2111
የ Remedial Tricks የበዓል ቅናሽ የምዝገባ ሂደት!!!
34💯7🔥6👏5
ዉጤት ተስተካክሏል ። እንኳን ደስ አላችሁ ።

@entrance_tricks
109👍16🙏12🫡7👏5
በ ቴሌግራም ቦቱ በኩል register ማድረግ የከበዳችሁ ተማሪዎች 👉@Remedial_tricks_admin ላይ መመዝገብ ፈልጌ ነበር እያላችሁ  ፃፉልን ።
33👍8🎉2
ብዙ ተማሪዎች ባንክ በአካል ሂደን እንድንከፍል ነገ ይጨመርልን ባላችሁት መሠረት የበዓል ቅናሹን ነገም የሚቀጥልላችሁ ይሆናል ።
35👍14🎉1
በአድሚኑ እና በስልክ በኩል ብዙ ተማሪዎችን እያስተናገድን ስለሆነ ፤ ቶሎ ምላሽ ያላገኛችሁ ልጆች እንዳየነው ስለሚስተካከል እና የቅናሹ ቀን ቢያልፍም የራሳችንን ችግር ስለሆነ የምናስተናግዳችሁ ይሆናል ፤ በመሆኑም ከ approval ፣ ምዝገባ እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር Support የምትፈልጉ ሁሉ እንዳየናቸው fix እንደምናደርጋቸው እና በቂ ማብራሪያ እንደምንሰጣችሁ እንገልፃለን ።
52🕊7🔥6👍2
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።

ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን፤ በዚህ ውሳኔ መሠረት 300 ነጥብ የነበረው የየኒቨርሲቲ መግቢያ ወደ 297 ተጠጋግቷል።

@entrance_tricks
99🤩12🔥9🎉9👌8👏7🕊5🤝3🥰1
አዲሱ የመንግሥት ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል ይፋ ሆነ።

የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከመስከረም 2018 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነውን አዲሱን የመንግሥት ሰራተኞች የደሞዝ ስኬል ይፋ አድርጓል።

@Vector_Gebeya
21🔥4🎉4
" አጠቃላይ 3,350 ተጨማሪ ተማሪዎች ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት ማስመዝገብ ችለዋል " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከ2017 የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ ዛሬ ማብራሪያ ሰጥቷል።

አገልግሎቱ የተፈታኞችን ውጤት የገለጸ መሆኑንና ተፈታኞች በተገለጸው ውጤታቸው እና ተያያዥ መረጃዎች ላይ ቅሬታቸውን በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ማቅረባቸውን ገልጿል።

" የቅሬታ አቅራቢዎች ብዛት በከፍተኛ ደረጃ ከዓመት ዓመት እየቀነሰ መጥቷል " ያለ ሲሆን " በ2017 ላይ በየይነ መረብ በተፈተኑ በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ የፊዝክስ ውጤት ወደ መቶኛ ያልተቀየረላቸው እንዲሁም ወደ መቶኛ ስቀየር በነጥብ ቤት የነበሩ ቁጥሮች ያልተደመረላቸው ተማሪዎች ተስተካክሎላቸዋል " ብሏል።

በተጨማሪም " 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ እንዲጠጋጋ በተወሰነው መሠረት ተግባራዊ ተደርጓል " ሲል ገልጿል።

በዚህም አጠቃላይ 3,350 ተጨማሪ ተማሪዎች ዝቅተኛውን የማለፊያ ውጤት ማስመዝገብ እንደቻሉ አመልክቷል።

ይህ ተከትሎም የ2017 ትምህርት ዘመን ላይ 50 ከመቶና በላይ ያመጡ አጠቃላይ ተፈታኞች 52,279  ሆነው መመዝገባቸው፤ በአጠቃላይ በመቶኛ ስገለጽ ወደ 8.9 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን አሳውቋል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ስንት ተመዘገበ ?

ከተፈጥሮ ሳይንስ ፦
➡️ በወንዶች 🥇ካሊድ በሽር 592.08 ከ600
➡️ በሴቶች🥇ሃይማኖት ዮናስ 581.36 ከ600

ከማህበራዊ ሳይንስ፦
➡️ በወንዶች🥇ጫላ ግርማ 563.50 ከ600
➡️ በሴቶች🥇ሲምቦ ደረጄ 549.78 ከ600

(በዓመቱ በየትምህርት መስኩ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተፈታኞች ስም ዝርዝር ከላይ ተያይዟል)

@Entrance_tricks
57👍4
2025/10/22 11:19:46
Back to Top
HTML Embed Code: