Telegram Web
በምርጥዬ ግጥሞቹ እና የራሱ በሆነው አቀራረቡ የነፍፍ ሰዎችን ቀልብ የገዛው አስቱ በልዩነት ተጋባዥ አጣሚያችን ሆኖ አብሮን ያመሻል!

መግቢያ: 12 ሰዓት (አናስከፍልም! እናንተ ብቻ ተገኙ)

Tge amazing spoken word specialist Astu is our special performer for this month. We're sure you speak poetry or art, if not Amharic!

#openmic #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምሲጥም #አስቱ #astu #ግጥምለምትወዱ #ግጥም #poetry #artinaddis #theopenmic #ክፍቱመድረክ
Forwarded from Event Addis Media
📌 "ግጥም ሲጥም" የኪነጥበብ ዝግጅት ነገ ይካሄዳል

"ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ  መድረክ ነገ ረቡዕ ነሐሴ 1 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ውስጥ ይካሄዳል።

የግጥም ሲጥም አዘጋጆችም "በቻይና ከተዘጋጀው ዓለምአቀፍ የወጣቶች የሥነግጥም ፌስቲቫል ተሳትፏችን መልስ የግጥም ሲጥም ክፍቱ መድረክ እልል ብሎ መጥቷል ልዩ ተጋባዥ አጣሚያንን ይዘን በአዲስ መልክ እንጠብቃችኋለን" ብለዋል።

የዚህ ኪነጥበባዊ ዝግጅት መግቢያ በጊዜ መገኘታችሁ ነው ተብላችኋል።

ለተጨማሪው :https://www.tgoop.com/EventAddis1
ዓመቱ ሊሸኝ ተተኪውም ሊገባ ነው። እኛም ወር ጠብቀን ይኸው ገርጂ በሚገኘው ደስክ አዲስ ልንከሰት ሆነ።

የጻፋችሁትን፣ የተዘጋጃችሁበትን፣ ሰው ጋር ቢቀርብ የምትሉትን ሁሉ ይዛችሁ ብትመጡ እናንተን ለማየት ከሚመጡ ጥበብ ወዳድ ምርጥዬ ሰዎች ጋር ትተዋወቃላችሁ!

ከወዲሁ እልል ያለ ዓመት እንዲሆንላችሁ ተመኘን!

As the Ethiopian year draws to a close and a new one begins, we're excited to celebrate in style this month!

Bring along everything you've written, prepared, or wish to share, and join us for a memorable gathering with fellow art and culture enthusiasts.

Let's welcome the new year with joy and creativity! Wishing you a year full of cheers and success!

#ክፍቱመድረክ #እልልያልኩሐበሻ #ግጥምሲጥም #ግጥምለምትወዱ #theopenmic #openmic #gitemsitem #poetry #artinaddis
Forwarded from gech semna work/ጌች ሰም እና ወርቅ Alemu
ድንቅ የመጽሐፍ ምረቃ
" ክንፋም ከዋክብት"
ለመጀመሪያ ጊዜ 50 ገጣሚያንን ያሰባሰበ ሕትመት። ቅጽ ሁለት ይቀጥላል።

እነሆ ከሀገራችን ከተለያዩ ከተሞች የተሰባሰቡ ወጣቶች ናቸው።
ከፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ነጻ የሆኑና የወጣቶቹ ተሰጥኦ፣ ንባብና ምናብ የተሰነደበት መጽሐፍ ነው። ለወዳጅ፣ ጓደኛ ስጦታ ያበርክቱ።
0911 125788
Forwarded from Tibeb Be Adebabay-TBA (Bemnet bebo Demissie)
🎶🎷 Live Music 🎷🎸🎶

Get ready for an unforgettable evening of rhythm and melodies as Tibeb be Adebabay 2024 brings live music to Degash Lounge! Join us on Saturday, December 28, 2024, from 6 PM to 8 PM, and experience the magic of live performances in an intimate setting.

🌟 Let’s turn up the vibes, connect through music, and celebrate the power of sound.

📍 Location: Degash Lounge
https://maps.app.goo.gl/YWHvqbWzm7FbFJdDA
Time: 6 PM - 8 PM

🎶 Come for the tunes, stay for the energy! 🎵

#Tibeb2024 #LiveMusic #StoriesInMotion #DegashLounge #MusicVibes
Forwarded from Event Addis Media
📌የገጣሚ ዲበኩሉ ጌታ መጽሐፍ ለንባብ በቃ

ገጣሚና ጋዜጠኛ ዲበኩሉ ጌታ የበኩር ስራው የኾነውን "የምድር ዘላለም" ከፃፈ በኋላ ዘለግ ላሉ አመታት "ሰው እስካለ ድረስ" የተሰኘውን የግጥም መድበል ሲያሰናዳ ቆይቷል።

"ሰው እስካለ ድረስ" ከበርካታ ግጥሞቹ መካከል በዚህ ኮረብታ ኮረኮንች በሆነው የሕይወት ጎዳና በማይረብሽ መልኩ ለግጥም አፍቃሪያንና ተደራሲያን ይሆኑ ዘንድ ተመርጠው የታተሙ ናቸው።

ግጥም የሕያው ስሜቶች ምስክሮች ናቸው እንዳለው ባለቅኔው፣ የዲበኩሉ ግጥሞች ምስክሮች ናቸው።

በተለያዩ ጊዜያት የተፃፉ ልዩ ልዩ ጭብጥ ያላቸው ግጥሞችን ያካተተው መድበሉ፤ በ126 ገጾች ተቀንብቦ በ297 ብር ለአገር ውስጥ፣ በ20 ዶላር ለውጭ አገር ገበያ ቀርቧል፡፡"ሰው እስካለ ድረስ" በሁሉም መጻሕፍት መደብር እንደሚገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡

ለተጨማሪው: https://www.tgoop.com/EventAddis1
Forwarded from Andu Getachew
ሰዎች ሼር እያደረጋችሁ አግዙኝ
ዛሬ ልክ በ 12 ፡ 00 ሰዓት ቦሌ በሚገኘው አትሞስፌር ብንገናኝ ፤
የጥቁር ሕዝቦችን የመታሰብያ ዝግጅት በደመቀ መልኩ እናከብራለን ። እንዲሁም ተወዳጇን ጥቁር አሜሪካዊት ገጣሚ ማያ አንጄሎን እንዘክራለን።
ከመንበረማርያም ኃይሉ፣ ቴዎድሮስ ካሳ፣ ዲበኩሉ ጌታ፣ ደቢ አላምረው እና ሌሎችም ተወዳጅ ገጣሚዎች ጋር ጥሩ ምሽት ይኖረናል። አዳዲስ የግጥም መጽሐፍት ለሽያጭ ይቀርባሉ ከግጥም በተጨማሪም በማያ አንጀሎ ሥራዎች እና የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የተሠራ ዘጋቢ ፊልም የሚታይ ይሆናል። ዛሬ ቦሌ ዓለም ሲኒማ ጀርባ በሚገኘው በአትሞስፌር እንድንገናኝ ይሁን!

#Black_History_Month #Poetry #Maya_Angelou #Poetrylovers #Atmosphere #ArtinAddis #spokenword #slampoetry #gitemsitem
Forwarded from LinkUp Addis
Bridge-House is organizing a six-week free filmmaking residency, "Stories on the Tracks," inviting Ethiopian creatives from various fields, including filmmaking, music, visual arts, fashion design, graphic design, photography, writing, poetry, and performing arts.

Participants will have the opportunity to create a fully funded short film. Applications are open and free, with a registration link available through Bridge-House Addis.

The deadline for submissions is on 14 March 2025. The initiative is supported by Guz Films and EUNIC.

Register here: [ forms.gle/Vqk5qoPCNZ6oEezL9 ]

@LinkUpaddis
ወድሀለው

ብለሽዋል እኮ በቃልሽ
ታዲያ ፤ በራስሽ ንግግር ምን አስደነገጠሽ
    (አዲስ ፍቅር ሆኖ እኮ ነው )
የአዲስ ፍቅር ነገር ፤ ሁልጊዜ አዲስ
መውደዴ እንዲሁ የኔም ልብ እስኪፈስ
የልቤ እስኪደርስ
አስቀድስሻለው ባንቺ ቤተ መቅደስ

እጣን ጧፌ በራ ለሲኦል ለኮስኩት
አንቺን ካገኘሁኝ  ምን ሊጠቅመኝ ገነት
               ፧
ትወጅኝ የል አበርችኝ
ነገዬን ባርኪልኝ
እቆምልሻለው
አድማስ ሰማዬ ላይ  ቁሚልኝ
አንዴ ሳቅ ብለሽ ፀሐዬን አውጭልኝ
ወይ
አይንጋ ዘላለም እንደጨለመ ይቅር
አንዴ
ፈገግ በይና እድሜ ልኬን ልኑር

*     *      *    *      *       *     *     *
✍️ መኳንንት መስፍን

join & share
https://www.tgoop.com/mekum2127
የሚያበቃበት ቀን:- ሚያዝያ 30 ምን ላይ? 👇🏾 በፌስቡክ፣ ኢንስታግራም እና ቲክቶክ ገጻችንን ታግ በማድረግ ለመወዳደር 👉🏾ከ21 ዓመት በላይ መሆን፣ የታደሰ ፓስፖርት እንዲሁም የመወዳደሪያው ግጥም ከተጻፈበት ቋንቋ ወደ አማርኛ፣ እንግሊዝኛ እና ፈረንሳይኛ ተተርጉሞ መቅረብ ይኖርበታል! በግጥማችሁ አብረን ታሪክ እንስራ! #Ethiopia_National_Slam_Championship #CASP #slampoetry #ethiopia #GitemSitem #poetry #poetrylovers #ግጥም #ግጥምለምትወዱ #ግጥም_ሲጥም #ግጥምሲጥም #poeticsaturdays @SeifeTemam
2025/07/04 11:10:17
Back to Top
HTML Embed Code: