Warning: Undefined array key 0 in /var/www/tgoop/function.php on line 65

Warning: Trying to access array offset on null in /var/www/tgoop/function.php on line 65
- Telegram Web
Telegram Web
#MoE
#ተራዝሟል

በሰኔ 2017 የሚሰጠውን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና በድጋሜ ተፈታኝ አመልካቾች ምዝገባ እስከ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም ተራዝሟል፡፡

በመሆኑም ዳግም ተፈታኞች ምዝገባችሁን በተራዘመው ቀነ ገደብ ውስጥ እንድታጠናቅቁ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡

ይመዝገቡ 👇
https://exam.ethernet.edu.et

የመውጫ ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ የግድ ነው፡፡

ምዝገባ ለማድረግ የቪዲዮ ቲቶሪያል ይመልከቱ 👇
https://www.youtube.com/watch?v=C9KkQ9AHd2o

Source: tikvahuniversity
👍41
#መውጫ ፈተና #ተፈታኞች በሙሉ፡-

ስለ ሀገራዊ ድጂታል መታወቂያ (National Digital ID card) ይመለከታል፡፡

#NationalIDEthiopia  *9779# በመደወል ማግኘት ይችላሉ

ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ቅደመ ሁኔታ መደረጉ ይታወቃል። 

ዕጩ ተመራቂዎች ሊያውቋቸው የሚገቡ አስፈላጊ የፋይዳ አገልግሎቶች፦

➫ የፋይዳ ቁጥር ከጠፋባችሁ ወይም ካልደረሳችሁ *9779# በመደወል በድጋሚ ማስላክ ትችላላችሁ።

➫ በምዝገባ ወቅት የተሳሳተ መረጃን ለማደስ በ National ID Ethiopia ድረ-ገፅ
id.gov.et/update ላይ በመግባት ወይም የፋይዳ "Fayda ID" ሞባይል መተግበሪያ ላይ በመግባት በቀላሉ ማደስ ትችላላችሁ።
👍51
#ExitExam

" ፈተናው የሚሰጠው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን " - ትምህርት ሚኒስቴር

በ2017 ዓ.ም በሰኔ ወር የሚሰጠው የመውጫ ፈተና መመዝገቢያ ጊዜ እስከ ግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ብቻ የተራዘመ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

እስከ አሁን ያልተመዘገቡ የድጋሚ ተፈታኞች (resitters) ከዚህ በፊት ለምዝገባ በተከፈተውና በተገለጸው መመዝገቢያ ፕላትፎረም https://exam.ethernet.edu.et በኩል ገብተው ምዝገባቸውን እንዲያጠናቅቁ ብሏል።

ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የሚቀመጡ ተፈታኞችም በተቋሞቻቸው በኩል መመዝገባቸውን እንዲያረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል።

ፈተናው ከሰኔ 2-10/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል።

ለፈተናው የሚያመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የብሔራዊ መታወቂያ ካርድ ሊኖራቸው እንደሚገባና ፤ ከግንቦት 14 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ቦኋላ ምዝገባ እንደማያስተናግድ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።

#MoE

Source: tikvahethiopia
👍74
#TVTI
#ExitExamRegistration

በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በዋና ግቢ እና በሥሩ በሚገኙ የሳተላይት ተቋማት በ2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የመደበኛ እና የተከታታይ ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015፣ 2016 እና በ2017 (1ኛ ሴሚስተር) የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ምዝገባ ጊዜ ከግንቦት 09-17/2017 ዓ.ም መሆኑን ኢንስቲትዩቱ አሳውቋል።

የምዝገባ ቦታ፦

➫ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች ምዝገባው በምትማሩበት ግቢ በየትምህርት ክፍላችሁ ይሆናል፡፡

➫ በሳተላይት ተቋማት ለምትጨርሱ መደበኛ እና ተከታታይ ፕሮግራም ተመራቂዎች በሳተላይት አስተባባሪዎች አማካኝነት በየሳተላይቱ ይሆናል፡፡

➫ በ2015፣ 2016 እና በ2017 አንደኛ ሴሚስተር በተሰጠው የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ የማለፊያ ውጤት ያላመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ በዋናው ግቢ ICT ትምህርት ክፍል ህንጻ 2 አንደኛ ፎቅ ይሆናል፡፡ በአቅራቢያው የሳተላይት ተቋም ያለ ተፈታኝ በሳተላይት ተቋሙ መመዝገብ ይችላል፡፡
ይመዝገቡ!

በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠው የመውጫ ፈተና ምዝገባ ነገ ግንቦት 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ይጠናቀቃል፡፡

እስካሁን ያልተመዘገባችሁ የድጋሚ ተፈታኞች (Re-sitters) በመመዝገቢያ ፕላትፎርሙ (https://exam.ethernet.edu.et) ገብታችሁ ምዝገባችሁን በቀሩት ሰዓታት አድርጉ።

ለመጀመሪያ ጊዜ ለመውጫ ፈተና የምትቀመጡ ተፈታኞች በተቋሞቻችሁ በኩል መመዝገባችሁን እንድታረጋግጡ ትምህርት ሚኒስቴሩ ማሳሰቡ ይታወቃል።

የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 02-10/2017 ዓ.ም ይሰጣል።

ለፈተናው የምታመለክቱ አመልካቾች ለመመዝገብ የፋይዳ መታወቂያ ሊኖራችሁ ይገባል፡፡
👍53
#RemedialExam

የሪሚዲያል ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 26-30/2017 ዓ.ም በኦንላይን እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

በዚህም ተማሪዎቹ ለኦንላይን ፈተናው ዝግጁ እንዲሆኑ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በበይነመረብ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በኮምቦልቻ እና በደሴ ግቢ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለቆዩ ከ2000 በላይ የማህበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በበይነመረብ መስጠት ጀምሯል።
👍64
Indet qoyachu zare 9:30 lay live meeting yineorenal ena hulachum bitigebu dess yilegnal
Melkam gize
learnethiopia.com
👍113👏2
🎓 LearnEthiopia – Empowering Learners Across Ethiopia!

🌟 Access 170+ FREE COURSES designed to help you excel in:

🎯 Exit Exams

🎯 University Entrance Exams

🎯 GAT (Graduate Admission Test)

🎯 National Exams

🎯 Job Qualification & Recruitment Exams

💻 Start learning today at:
👉 www.learnethiopia.com

📈 Learn. Practice. Succeed.
Your journey to academic and career excellence begins here! 🌍
15👍6🥰2
LearnEthiopia – Empowering Learners Across Ethiopia!

🌟 Access 170+ FREE COURSES designed to help you excel in:

🎯 Exit Exams

🎯 University Entrance Exams

🎯 GAT (Graduate Admission Test)

🎯 National Exams

🎯 Job Qualification & Recruitment Exams

💻 Start learning today at:
👉 www.learnethiopia.com

📈 Learn. Practice. Succeed.
Your journey to academic and career excellence begins here! 🌍
13👍2😁1
2025/12/13 05:03:32
Back to Top
HTML Embed Code: