ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ልጆችን አስር አመት ሲሆናቸው መኝታቸውን ለያዩዋቸው ብለዋል። ስለዚህ አላህ ባገራለት ልክ ሊለያያቸው ይገባል ማለት ነው። አንድ ክፍል ከሆነ ሁሉም የሚተኙት ሴቶችን አንድ ጥግ፣ ወንዶችን ሌላ ጥግ ማድረግ። በቂ ክፍል ካለ ሴቶችን የብቻ አንድ ክፍል፣ ወንዶችን ሌላ ክፍል ማድረግ። ከተቻለ ወንዶችን ከወንዶች፣ ሴቶችንም ከሴቶች ፍራሻቸው ቢለያይ ጥሩ ነው። አጉል መልካም ግምት ሊያዘናጋን አይገባም።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
ፖለቲካዊ ስጋቶችን ጠዋት ማታ ማስጠንቀቁን ከተውሒድ አስተምህሮት በላይ የሚያደርግ ሰው ማስተማር ሳይሆን መማር ነው ያለበት። የሙታን አምልኮን፣ መሰረታዊ የዐቂዳ ልዩነትን አቅልሎ በመመልከት በጥቃቅን ነገሮች ልንለያይ አይገባም የሚል ሰው መሰረታዊ የግንዛቤ ችግር ያለበት ሰው ነው። ተውሒድ የሌለበት አንድነት ዋጋ የለውም።
ኢስላም፣ ኢማን፣ ላ ኢላሀ ኢለላህ ከቃላት ያልፋል። በተግባር ያልተገኘ ላ ኢላሀ ኢለላህ ባዶ መፈክር ነው። ከአላህ በስተቀር የሐቅ አምላክ የለም ብሎ የመሰከረ ሰው ምስክርነቱ በተግባር መገኘት አለበት። ላ ኢላሀ ኢለላህ እያለ ለጭንቅ ለመከራው እነ ጫሊን፣ አብሬትን፣ ቃጥባሬን፣ ገታን፣ አባድርን፣ ደገርን፣ ወዘተ. የሚማፀን ከሆነ በምላሱ የሚናገረው ከልቡ የለም። ባዶ መፈክር ምን ይሰራል?! እነዚህ አካላት ደካማ ፍጡሮች ናቸው። ከሞቱ በኋላ ቀርቶ በህይወት እያሉም ልጅና ዝናብ አይሰጡም። ቀጥታ ከአላህ መጠየቅ እየቻልክ ማርያምን፣ ገብረኤልን፣ ሚካኤልን እንደሚማፀኑ ኦርቶዶክሶች አትሁን። በኢስላም እየሱስን ብቻ ሳይሆን ሙሐመድንም ማምለክ አይቻልም። (ሰላም በሁለቱም ላይ ይሁን።)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
ኢስላም፣ ኢማን፣ ላ ኢላሀ ኢለላህ ከቃላት ያልፋል። በተግባር ያልተገኘ ላ ኢላሀ ኢለላህ ባዶ መፈክር ነው። ከአላህ በስተቀር የሐቅ አምላክ የለም ብሎ የመሰከረ ሰው ምስክርነቱ በተግባር መገኘት አለበት። ላ ኢላሀ ኢለላህ እያለ ለጭንቅ ለመከራው እነ ጫሊን፣ አብሬትን፣ ቃጥባሬን፣ ገታን፣ አባድርን፣ ደገርን፣ ወዘተ. የሚማፀን ከሆነ በምላሱ የሚናገረው ከልቡ የለም። ባዶ መፈክር ምን ይሰራል?! እነዚህ አካላት ደካማ ፍጡሮች ናቸው። ከሞቱ በኋላ ቀርቶ በህይወት እያሉም ልጅና ዝናብ አይሰጡም። ቀጥታ ከአላህ መጠየቅ እየቻልክ ማርያምን፣ ገብረኤልን፣ ሚካኤልን እንደሚማፀኑ ኦርቶዶክሶች አትሁን። በኢስላም እየሱስን ብቻ ሳይሆን ሙሐመድንም ማምለክ አይቻልም። (ሰላም በሁለቱም ላይ ይሁን።)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
ጥቂት ስለ ፌሚኒዝም
~
ፌሚኒዝም አጥፊ ወረርሽኝ ነው። ከማንም በላይ የሚጎዳው ደግሞ ቆሜላታለሁ የሚላትን ሴቷን ነው።
* በሃይማኖት ላይ እንድታቄም በማድረግ ኣኺራዋን ያበላሻል። ከዚህ በላይ ምንም ጉዳት የለም።
* በትዳር ላይ እንድትሸፍት ወይም ዋጋ እንዳትሰጥ በማድረግ ዱንያዋን ያበላሻል።
* ሁሉንም ወንድ አንድ አድርጋ እንድታይ በዳይ ድምዳሜ ላይ ያደርሳታል።
* ልጅ ወልዶ ማሳደግን እንደ ፀጋ ሳይሆን እንደ እዳ እንድትመለከት ያደርጋታል።
* ከእምነት፣ ከተፈጥሮ እና ከልማድ የወጣ የሴት ለሴት ፆታዊ ግንኙነት ውስጥ እንድትገባ ያደርጋታል።
* ያለ ጋብቻ ልጅ መውለድን ኖርማል አድርጋ እንድታይ ያደርጋታል።
* ሐያእና ግብረ ገብነትን እንደ ኋላቀርነት፣ ልቅነትን እንደ ንቃት እንድትመለከት ያደርጋታል።
* ፅንፍ ለረገጠ የወንድ ጥላቻ በማጋለጥ ለስነ ልቦና ቀውስ ይደርጋታል።
* ንቅናቄው ከጥንስሱ ጀምሮ ሴቶችን ከማራቆት ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው።
* በሴትነቷ ውስጥ ክብሯን ከመፈለግ ይልቅ ከተፈጥሮዋ የወጣ የወንድነት ትግል ውስጥ ያስገባታል፣ ወዘተ.
በብዛት የወጣትነት የእድሜ ክልል ላይ ያሉ ሴቶች በዚህ ንቅናቄ ላይ ያለው አደጋ ላይታያቸው፣ የሚሰጠው ምክርም ላይዋጣቸው ይችላል። ለዚያም ነው እያንዳንዷን ኮሽታ በጥርጣሬ፣ እያንዳንዷን ምክር በአሉታዊ መልኩ መተርጎም የሚቀናቸው። ለዚያም ነው ትዳር ላይ ትእግስት ያስፈልጋል ሲባል ተሽቀዳድመው "እና ትሙት ወይ?" የሚል ሙግት ውስጥ የሚገቡት። ለህይወቷ በሚያሰጋ ቤት ውስጥ በፍፁም ልትኖር አይገባም። ይሄ ቀርቶ አካላዊ ጉዳት ይደርስባታል ተብሎ ከተሰጋ በጊዜ የሚበጅ እርምጃ መውሰድ ይገባል። ከዚያ በመለስ ሲወራ ግን ትዳር ውስጥ ብዙ ውጣ ውረድ አለ። ሰው አብሮ ሲኖር ብዙ ነገር ያጋጥመዋል። ብስለትና ትእግስት ባለመኖራቸው ስንት ትዳር እንደሚፈርስ፣ ስንት ልጆች ለሰቆቋ እንደሚዳረጉ፣ "ምነው በታገስኩ!" የሚባልበት ስንትና ስንት ፀፀት እንደሚከተል የሚታወቅ ነው። ታዲያ ስለ ትእግስት መመካከርን ዘሎ አሉታዊ ትርጉም መስጠት ምን ማለት ነው?
ለፌሚኒዝም በሽታ ከሚያጋልጡ ሰበቦች
* ጨካኝ እና ያልተገራ የወንዶች አያያዝ ለሴቷ ዋና ገፊ ምክንያት ነው። ለንቅናቄውም ገበያ የሚፈጥር ትልቅ የትርክት ግብአት ነው።
* ዲንን አለመማር :- ትልቁ የችግሩ መንስኤ ይሄ ነው። የዲን ግንዛቤ ሲኖር መገፋት እንኳ ቢያጋጥም ሌላ ፅንፍ ከመርገጥ ይጠብቃል።
* የተቅዋ መሳሳት ወይም ከዲን መራቅ። የልብ ድርቀት ለብዙ በሽታ ያጋልጣል። በማይረቡ ጩኸቶች መጠለፍን ያስከትላል።
* የሰው ልጅ በተፈጥሮ በደለኛ ነው። ወንድ ሴትን ብቻ ሳይሆን ወንድ ወንድን፣ ሴት ወንድን፣ ሴት ሴትን ያለ ፆታ ልዩነት አንዱ ሌላውን ይበድላል። እያንዳንዷን ሴት ላይ የምትደርስን በደል በተለየ መልኩ ፆታዊ ትርጓሜ መስጠት ችግሩን ያውሰበስባል እንጂ መፍትሄ አያመጣም። ትኩረት መደረግ ያለበት ፍትህን ማስፈን፣ በደልን ከማንም ይምጣ፣ ማንም ላይ ይድረስ በጋራ መጋፈጥ ነው።
* ከፌሚኒዝም ንቅናቄ ጀርባ ያደፈጠውን ተንኮል አለማወቅ። ብዙ ምስቅልቅል ከደረሰ በኋላ ዘግይቶ መንቃት ለትልቅ ፀፀት ይዳርጋል።
* በሴቶች ስም የተደራጁ ብዙ አደረጃጀቶች የተቃወሰ አካሄድ የዚህ ወረርሽኝ ማስፋፊያዎች ናቸው። እንዲያውም እውነተኛ የሴትን ልጅ ህይወት ለማሻሻል የረባ ስራ የላቸውም።
መፍትሄዎች
* ወንዶች ለሴቶች ያላቸውን አያያዝ እንዲያስተካክሉ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ።
* በደሎችን በፆታ መነፅር ሳይሆን በፍትህ መነፅር በመመልከት ኃላፊነት ወስዶ ለማስተካከል መስራት።
* የሚደርሱ ከባባድ በደሎች ላይ እንዲሁ ለሚዲያ ፍጆታ ማዋል ሳይሆን አስተማሪ የሆነ ጠንካራ የእርምት እርምጃ መውሰድ።
* ሴቶችንም ወንዶችንም ዲናቸውን እንዲማሩ መስራት። ወዘተ.
(ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 13/2017)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
~
ፌሚኒዝም አጥፊ ወረርሽኝ ነው። ከማንም በላይ የሚጎዳው ደግሞ ቆሜላታለሁ የሚላትን ሴቷን ነው።
* በሃይማኖት ላይ እንድታቄም በማድረግ ኣኺራዋን ያበላሻል። ከዚህ በላይ ምንም ጉዳት የለም።
* በትዳር ላይ እንድትሸፍት ወይም ዋጋ እንዳትሰጥ በማድረግ ዱንያዋን ያበላሻል።
* ሁሉንም ወንድ አንድ አድርጋ እንድታይ በዳይ ድምዳሜ ላይ ያደርሳታል።
* ልጅ ወልዶ ማሳደግን እንደ ፀጋ ሳይሆን እንደ እዳ እንድትመለከት ያደርጋታል።
* ከእምነት፣ ከተፈጥሮ እና ከልማድ የወጣ የሴት ለሴት ፆታዊ ግንኙነት ውስጥ እንድትገባ ያደርጋታል።
* ያለ ጋብቻ ልጅ መውለድን ኖርማል አድርጋ እንድታይ ያደርጋታል።
* ሐያእና ግብረ ገብነትን እንደ ኋላቀርነት፣ ልቅነትን እንደ ንቃት እንድትመለከት ያደርጋታል።
* ፅንፍ ለረገጠ የወንድ ጥላቻ በማጋለጥ ለስነ ልቦና ቀውስ ይደርጋታል።
* ንቅናቄው ከጥንስሱ ጀምሮ ሴቶችን ከማራቆት ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው።
* በሴትነቷ ውስጥ ክብሯን ከመፈለግ ይልቅ ከተፈጥሮዋ የወጣ የወንድነት ትግል ውስጥ ያስገባታል፣ ወዘተ.
በብዛት የወጣትነት የእድሜ ክልል ላይ ያሉ ሴቶች በዚህ ንቅናቄ ላይ ያለው አደጋ ላይታያቸው፣ የሚሰጠው ምክርም ላይዋጣቸው ይችላል። ለዚያም ነው እያንዳንዷን ኮሽታ በጥርጣሬ፣ እያንዳንዷን ምክር በአሉታዊ መልኩ መተርጎም የሚቀናቸው። ለዚያም ነው ትዳር ላይ ትእግስት ያስፈልጋል ሲባል ተሽቀዳድመው "እና ትሙት ወይ?" የሚል ሙግት ውስጥ የሚገቡት። ለህይወቷ በሚያሰጋ ቤት ውስጥ በፍፁም ልትኖር አይገባም። ይሄ ቀርቶ አካላዊ ጉዳት ይደርስባታል ተብሎ ከተሰጋ በጊዜ የሚበጅ እርምጃ መውሰድ ይገባል። ከዚያ በመለስ ሲወራ ግን ትዳር ውስጥ ብዙ ውጣ ውረድ አለ። ሰው አብሮ ሲኖር ብዙ ነገር ያጋጥመዋል። ብስለትና ትእግስት ባለመኖራቸው ስንት ትዳር እንደሚፈርስ፣ ስንት ልጆች ለሰቆቋ እንደሚዳረጉ፣ "ምነው በታገስኩ!" የሚባልበት ስንትና ስንት ፀፀት እንደሚከተል የሚታወቅ ነው። ታዲያ ስለ ትእግስት መመካከርን ዘሎ አሉታዊ ትርጉም መስጠት ምን ማለት ነው?
ለፌሚኒዝም በሽታ ከሚያጋልጡ ሰበቦች
* ጨካኝ እና ያልተገራ የወንዶች አያያዝ ለሴቷ ዋና ገፊ ምክንያት ነው። ለንቅናቄውም ገበያ የሚፈጥር ትልቅ የትርክት ግብአት ነው።
* ዲንን አለመማር :- ትልቁ የችግሩ መንስኤ ይሄ ነው። የዲን ግንዛቤ ሲኖር መገፋት እንኳ ቢያጋጥም ሌላ ፅንፍ ከመርገጥ ይጠብቃል።
* የተቅዋ መሳሳት ወይም ከዲን መራቅ። የልብ ድርቀት ለብዙ በሽታ ያጋልጣል። በማይረቡ ጩኸቶች መጠለፍን ያስከትላል።
* የሰው ልጅ በተፈጥሮ በደለኛ ነው። ወንድ ሴትን ብቻ ሳይሆን ወንድ ወንድን፣ ሴት ወንድን፣ ሴት ሴትን ያለ ፆታ ልዩነት አንዱ ሌላውን ይበድላል። እያንዳንዷን ሴት ላይ የምትደርስን በደል በተለየ መልኩ ፆታዊ ትርጓሜ መስጠት ችግሩን ያውሰበስባል እንጂ መፍትሄ አያመጣም። ትኩረት መደረግ ያለበት ፍትህን ማስፈን፣ በደልን ከማንም ይምጣ፣ ማንም ላይ ይድረስ በጋራ መጋፈጥ ነው።
* ከፌሚኒዝም ንቅናቄ ጀርባ ያደፈጠውን ተንኮል አለማወቅ። ብዙ ምስቅልቅል ከደረሰ በኋላ ዘግይቶ መንቃት ለትልቅ ፀፀት ይዳርጋል።
* በሴቶች ስም የተደራጁ ብዙ አደረጃጀቶች የተቃወሰ አካሄድ የዚህ ወረርሽኝ ማስፋፊያዎች ናቸው። እንዲያውም እውነተኛ የሴትን ልጅ ህይወት ለማሻሻል የረባ ስራ የላቸውም።
መፍትሄዎች
* ወንዶች ለሴቶች ያላቸውን አያያዝ እንዲያስተካክሉ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ።
* በደሎችን በፆታ መነፅር ሳይሆን በፍትህ መነፅር በመመልከት ኃላፊነት ወስዶ ለማስተካከል መስራት።
* የሚደርሱ ከባባድ በደሎች ላይ እንዲሁ ለሚዲያ ፍጆታ ማዋል ሳይሆን አስተማሪ የሆነ ጠንካራ የእርምት እርምጃ መውሰድ።
* ሴቶችንም ወንዶችንም ዲናቸውን እንዲማሩ መስራት። ወዘተ.
(ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 13/2017)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from Fuad Mohammed (فؤاد محمد)
هذا شرح لألفاظ في مسائل الموسيقى والغناء والمعازف لخصته من كتاب الرد على القرضاوي والجديع لعبد الله رمضان بن موسى
1- "المعازف" ليس من المشترك اللفظي وإنما لها معنى واحد باتفاق أهل اللغة وهو آلات اللهو والطرب والملاهي وهي التي تسمى بالآلات الموسيقية كالعود والطنبور والدفوف نص عليها أهل اللغة راجع العين، ولسان العرب والمصباح المنير والنهاية، والمغرب للخوارزمي، وتاج العروس، والقاموس المحيط، وتهذيب اللغة، وقال ابن تيمية كما في مجموع الفتاوى: "المعازف هي الملاهي كما ذكر ذلك أهل اللغة".
وإنما الاشتراك في كلمة "العازف" على وزن فاعل فإن لها معنيين أحدهما اللاعب بالمعازف وهي الآلات وثانيهما المغني (أي بالصوت المجرد دون آلات) جاء هذا في مختار الصحاح، والصحاح، ولسان العرب والقاموس المحيط وغيرها فلا بد من التدقيق في هذا لفهم حديث المعازف وبيان تدليس من يدعي أن من معاني المعازف الغناء.
تنبيه: واحد المعازف: عزف - على غير القياس- ومِعزَف ومعزفَة، راجع المعاجم السابقة.
ولفظ "العَزف" فيه اشتراك في المعنى أيضا فله ثلاثة معان:
- الآلات
- اللعب بالآلات
- الصوت
وتحرير محل النزاع:
أ- أن لفظ العزف الذي معناه الصوت أو اللعب بالآلات لا يجمع على معازف وإنما المعازف جمع للعزف الذي معناه الآلات نفسها فقط.
ب- أن العزف الذي معناه الصوت يأتي مضافا فيقال " عزف الرياح" و"عزف الدفوف" قال في تاج العروس: "عزف الرياح ,صواتها" وبهذا يتبين معناه.
وتحديد معنى اللفظ المفرد بالنظر إلى جمعه أمر معروف في اللغة ألا ترى أن "العود" لفظ مشترك بين الخشبة وآلة الغناء فإذا قصد به الخشبة جمع على "أعواد" وإذا قصد به الآلة جمع على "عيدان" قاله التلمساني في مفتاح الأصول بمعناه.
2- "الغناء" معناها "رفع الصوت وموالاته" راجع النهاية وتاج العروس ولسان العرب بألفاظ متقاربة فيها معنى الرفع والموالاة.
3- " المد" مد الحرف يمده مدا أي طوله (لسان العرب)
4- "الجَرْس" الصوت نفسه ويقال أجرس أي علا صوته ويقال جرس الحرف: نغمته (لسان العرب، تهذيب اللغة)
5- "النغمة" وجمعها نغْم ونغَم: جرس الكلمة -أي صوتها- وحسن الصوت قي القراءة وغيرها (مختار الصحاح، لسان العرب)
6- "التحزين" يقرأ بالتحزين أي يرقق صوته ( القاموس المحيط)
7- "السماع" معناه "الغناء والمسمعة المغنية" هكذا فسره أهل اللغة بأنه غناء بالصوت فقط دون الآلات الموسيقية جاء هذا في المحكم والمحيط الأعظم ومختار الصحاح وتاج العروس والمحيط في اللغة وغير ذلك فيطلق السماع عند العرب على الغناء بالصوت الطبيعي ولا يقصد به الغناء المصحوب بالمعازف ولذلك إذا أراد الفقهاء المعنى الأخير عبروا عنه بقولهم" السماع بآلة"
8- "التطريب" يقال طرب فلان في غنائه إذا رجع صوته وزينه والتطريب في الصوت مده وتحسينه (لسان العرب) والترجيع ترديد الصوت في الحلق كما سيأتي و"الطرب" الفرح والحزن وخفة تصيب الإنسان لشدة حزن أو فرح والعامة تخصه بالسرور راجع لسان العرب والمصباح المنير
9- " ترجيع الصوت "ترديده في الحلق كقراءة أصحاب الألحان" (لسان العرب) واللحن تطريب الصوت ومده كما سيأتي، روى البخاري عن عبد الله بن مفغل المزني قال: رأيت رسول الله صلى الله عليه وسلم يوم الفتح على ناقة له يقرأ سورة الفتح قال: فرجع فيه....." وقال معوية بن قرة -وهو من رواة الحديث- في كيفية ترجيع النبي صلى الله عليه وسلم قال :" آآآ ثلاث مرات"
10- "الإيقاع" اعتبار زمان الصوت، والوزنُ، وحركاتٌ متساوية الأدوار لها عودات متاولية، انظر الكشكول لبهاء الدين العاملي وجاء في المخصص في اللغة:"الإيقاع في الغنا بمنزلة العروض من الشعر "
11- من الألفاظ المهمة "اللحن" ويطلق على عدة معان منها:
أ- التطريب وتحسين الصوت في القراءة والشعر والغناء
ب- اللغة و النحو
ج- الخطأ في الإعراب فهو من الأضداد (قاله ابن الأثير )
واللحن من الأصوات المصوغة الموضوعة وهي التي يرجع فيها ويطرب (تاج العروس) وفي (جمهرة اللغة) "لحّن في قراءته إذا طرب فيها" وفي بعض طرق حديث عبد الله بن مفغل السابق جاء قول معاوية بن قرة (لولا أن يجتمع الناس لقرأت لكم بذلك اللحن) قال ابن حجر: "أي النغم"
فالألحان إنما هي بمد الصوت وتحسينه وترديده في الحلق وليس لها علاقة بالآلات الموسيقية في لغة العرب كما توهمه بعض المعاصرين من المجيزين للمعازف.
12- " الموسيقى" عرفها ابن القيم في الزاد" هي إيقاعات وحركات موزونة محدودة معدودة" وجاء في (الإمتاع والمؤانسة) لأبي حيان التوحيدي " الموسيقى التي هي معرفة النغم والإيقاعات والنقرات والأوزان" فهي كلمة في الأصوات الطبيعية التي تكون النغم وليست اسما للمعازف
https://www.tgoop.com/fuadorodurus
1- "المعازف" ليس من المشترك اللفظي وإنما لها معنى واحد باتفاق أهل اللغة وهو آلات اللهو والطرب والملاهي وهي التي تسمى بالآلات الموسيقية كالعود والطنبور والدفوف نص عليها أهل اللغة راجع العين، ولسان العرب والمصباح المنير والنهاية، والمغرب للخوارزمي، وتاج العروس، والقاموس المحيط، وتهذيب اللغة، وقال ابن تيمية كما في مجموع الفتاوى: "المعازف هي الملاهي كما ذكر ذلك أهل اللغة".
وإنما الاشتراك في كلمة "العازف" على وزن فاعل فإن لها معنيين أحدهما اللاعب بالمعازف وهي الآلات وثانيهما المغني (أي بالصوت المجرد دون آلات) جاء هذا في مختار الصحاح، والصحاح، ولسان العرب والقاموس المحيط وغيرها فلا بد من التدقيق في هذا لفهم حديث المعازف وبيان تدليس من يدعي أن من معاني المعازف الغناء.
تنبيه: واحد المعازف: عزف - على غير القياس- ومِعزَف ومعزفَة، راجع المعاجم السابقة.
ولفظ "العَزف" فيه اشتراك في المعنى أيضا فله ثلاثة معان:
- الآلات
- اللعب بالآلات
- الصوت
وتحرير محل النزاع:
أ- أن لفظ العزف الذي معناه الصوت أو اللعب بالآلات لا يجمع على معازف وإنما المعازف جمع للعزف الذي معناه الآلات نفسها فقط.
ب- أن العزف الذي معناه الصوت يأتي مضافا فيقال " عزف الرياح" و"عزف الدفوف" قال في تاج العروس: "عزف الرياح ,صواتها" وبهذا يتبين معناه.
وتحديد معنى اللفظ المفرد بالنظر إلى جمعه أمر معروف في اللغة ألا ترى أن "العود" لفظ مشترك بين الخشبة وآلة الغناء فإذا قصد به الخشبة جمع على "أعواد" وإذا قصد به الآلة جمع على "عيدان" قاله التلمساني في مفتاح الأصول بمعناه.
2- "الغناء" معناها "رفع الصوت وموالاته" راجع النهاية وتاج العروس ولسان العرب بألفاظ متقاربة فيها معنى الرفع والموالاة.
3- " المد" مد الحرف يمده مدا أي طوله (لسان العرب)
4- "الجَرْس" الصوت نفسه ويقال أجرس أي علا صوته ويقال جرس الحرف: نغمته (لسان العرب، تهذيب اللغة)
5- "النغمة" وجمعها نغْم ونغَم: جرس الكلمة -أي صوتها- وحسن الصوت قي القراءة وغيرها (مختار الصحاح، لسان العرب)
6- "التحزين" يقرأ بالتحزين أي يرقق صوته ( القاموس المحيط)
7- "السماع" معناه "الغناء والمسمعة المغنية" هكذا فسره أهل اللغة بأنه غناء بالصوت فقط دون الآلات الموسيقية جاء هذا في المحكم والمحيط الأعظم ومختار الصحاح وتاج العروس والمحيط في اللغة وغير ذلك فيطلق السماع عند العرب على الغناء بالصوت الطبيعي ولا يقصد به الغناء المصحوب بالمعازف ولذلك إذا أراد الفقهاء المعنى الأخير عبروا عنه بقولهم" السماع بآلة"
8- "التطريب" يقال طرب فلان في غنائه إذا رجع صوته وزينه والتطريب في الصوت مده وتحسينه (لسان العرب) والترجيع ترديد الصوت في الحلق كما سيأتي و"الطرب" الفرح والحزن وخفة تصيب الإنسان لشدة حزن أو فرح والعامة تخصه بالسرور راجع لسان العرب والمصباح المنير
9- " ترجيع الصوت "ترديده في الحلق كقراءة أصحاب الألحان" (لسان العرب) واللحن تطريب الصوت ومده كما سيأتي، روى البخاري عن عبد الله بن مفغل المزني قال: رأيت رسول الله صلى الله عليه وسلم يوم الفتح على ناقة له يقرأ سورة الفتح قال: فرجع فيه....." وقال معوية بن قرة -وهو من رواة الحديث- في كيفية ترجيع النبي صلى الله عليه وسلم قال :" آآآ ثلاث مرات"
10- "الإيقاع" اعتبار زمان الصوت، والوزنُ، وحركاتٌ متساوية الأدوار لها عودات متاولية، انظر الكشكول لبهاء الدين العاملي وجاء في المخصص في اللغة:"الإيقاع في الغنا بمنزلة العروض من الشعر "
11- من الألفاظ المهمة "اللحن" ويطلق على عدة معان منها:
أ- التطريب وتحسين الصوت في القراءة والشعر والغناء
ب- اللغة و النحو
ج- الخطأ في الإعراب فهو من الأضداد (قاله ابن الأثير )
واللحن من الأصوات المصوغة الموضوعة وهي التي يرجع فيها ويطرب (تاج العروس) وفي (جمهرة اللغة) "لحّن في قراءته إذا طرب فيها" وفي بعض طرق حديث عبد الله بن مفغل السابق جاء قول معاوية بن قرة (لولا أن يجتمع الناس لقرأت لكم بذلك اللحن) قال ابن حجر: "أي النغم"
فالألحان إنما هي بمد الصوت وتحسينه وترديده في الحلق وليس لها علاقة بالآلات الموسيقية في لغة العرب كما توهمه بعض المعاصرين من المجيزين للمعازف.
12- " الموسيقى" عرفها ابن القيم في الزاد" هي إيقاعات وحركات موزونة محدودة معدودة" وجاء في (الإمتاع والمؤانسة) لأبي حيان التوحيدي " الموسيقى التي هي معرفة النغم والإيقاعات والنقرات والأوزان" فهي كلمة في الأصوات الطبيعية التي تكون النغم وليست اسما للمعازف
https://www.tgoop.com/fuadorodurus
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
የጀህ ^ሚያ ጥንስስ
~
በኢስላም ታሪክ የፈጣሪን መገለጫዎች (ሲፋት) ማራቆት የተጠነሰሰው በጀህ ^ሚያ ቡድን ነው። የዚህ ቡድን መስራቹ ጀዕድ ብኑ ዲርሃም ይባላል። ይሁን እንጂ ይህንን አስተሳሰብ ያሰራጨው ተማሪው ጀህም ብኑ ሶፍዋን በመሆኑ የተነሳ ጀህ ^ሚያ የሚለው የቡድኑ ስያሜ በሱ ስም ነው የተሰየመው።
ይህ የፈጣሪን መገለጫዎች (ሲፋት) የማራቆት እምነት ከሙሽ ^ሪኮች፣ ከሷቢአዎች፣ ከፈላስፋዎች፣ ከሂንዱይዝም ሱፊዮች እና ከአፈን ^ጋጭ የመፅሀፉ ሰዎች እንደሆነ ኢብኑ ተይሚያ ይገልፃሉ። [አልመጅሙዕ፡ 10/67] ስለዚህ ይህ አመላካከት ወደ ኢስላም ከመግባቱ በፊት ሌሎች ህዝቦች ዘንድ ይገኝ ነበር ማለት ነው። ይህንንም የሚያረጋግጥልን ይህ እምነት በታዋቂዎቹ የግሪክ ፈላስፎቹ እነ ፕላቶ፣ ኦርስቶትል፣ ሶቅራጥስ መፃህፍት ውስጥ የሚገኝ መሆኑ ነው። እስክንድሪያዊው የሁ D ፋይሎ (40 ዓ.ል) ይህንን እምነት ቀጥታ ከግሪክ ፍልስፍና እየቀዳ መፃህፍት አዘጋጅቷል። ይሁን እንጂ በጊዜው iሁዶች ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም ነበር። ከነሱ ይልቅ በጊዜው በአካባቢው የነበሩ ክርስቲያኖች ነበሩ የተቀበሉት። ስራዎቹን ለትውልድ ያቆዩዋቸውና የተነተኗቸውም እነሱ ናቸው። የኋላ ኋላ ግን ስሙ እየናኘ ሲመጣ ስራዎቹ iሁዱም ክርስቲያኑም ዘንድ ተቀባይነት አገኝተዋል።
የጀህም እና የፋይሎ የማራቆት (ተዕጢል) ፍልስፍናዎች በጣም መቀራረብ አላቸው። (The Philosophy of the the Kalam, Wolfson P. 222) እንዴት? የፋይሎ እምነት ወደ ሙስሊሙ ዓለም የተሰራጨው በደማስቋዊው ዮሐንስ አማካኝነት ነው። ዮሐንስ ክርስቲያን ነው። አንዳንድ ኦሬንታሊስቶች በአስማእ ወሲፋት እና በቀደር ጉዳይ የመጡ እንግዳ የሆኑ የዒልመል ከላም እምነቶችን ወደ ሙስሊሞች ያስገባቸው ይህ ሰው እንደሆነ ገልፀዋል። ዮሐንስ ፍልስፍናን በጥልቀት ያጠና ሰው ነው። ከሙስሊሞች ጋር በነበረ ጦርነት ተማርኮ በእውቀቱ የተነሳ ደማስቆ ላይ ለቤተ መንግስት ቅርብ ነበር። ዮሐንስ ኢስላምንም በሚገባ አጥንቷል። ዘመኑ ከጀዕድ ብኑ ዲርሃም ጋር ይገናኛል። ጀህም በሞት ሲቀጣም በህይወት ነበር። ጀዕድ ብኑ ዲርሃም ደማስቆ ውስጥ ከቤተ ክርስቲያን አጠገብ ነበር የሚኖረው። እና ፍልስፍናውን በከፊልም ቢሆን ከዮሐንስ እንደ ቀዳው ይታሰባል። በከፊል ደግሞ ከአባን ብኑ ሰምዓን።
ከዚህም በተጨማሪ ይህ የማራቆት እምነት ሐራን አካባቢ የነበሩ ሷቢአዎች እና ሱመኒያ የተሰኙ በአካባቢው ይንቀሳቀሱ የነበሩ የሂንዱይዝም ሱፍዮች ዘንድም ነበር። ጀዕድ መነሻው ከሐራን እንደመሆኑ ተፅእኖው ከተለያዩ አቅጣጫዎች ሊሆን ይችላል። ጀህምም ከሱመኒያዎች ጋር ውይይት ለማድረጉ ተጨባጭ መረጃዎች አሉ።
ጠንሳሹ ጀዕድ ብኑ ዲርሃም እና ተማሪው ጀህም ብኑ ሶፍዋን በዚሁ ጥፋታቸው የተነሳ በሞት የተቀጡ ቢሆንም በኢስላም ታሪክ እንደ ጀህ ^ሚያ ዛሬ ድረስ ያልለቀቀ ከባድ የዐቂዳ ነውጥ የፈጠረ የለም። ዋና ዋናዎቹ የጀህ ^ሚያ አመላካከቶች ምን ምን ናቸው?
1- በመሰረታዊ የዲን ክፍሎች ላይ የቁርኣንና የሐዲሥ ማስረጃዎች አይቀበሉም። ከዚህ ይልቅ ዐቅል ነው መረጃ የሚሆነው የሚል ከንቱ ሙግት አላቸው።
2- ለአላህ ሲፋትን ማፅደቅ ከፍጡር ጋር ማመሳሰል ነው በሚል መነሻ ስሞቹንና መገለጫዎቹን (አልአስማእ ወሲፋት) ይክዳሉ።
3- የአላህን ከፍጡራን በላይ መሆን ያስተባብላሉ። እንዲያውም ጀህም ብኑ ሶፍዋን የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን የሚጠቁመውን አንቀፅ ብችል ከቁርኣን ላይ ፍቄ አወጣው ነበር እስከማለት ደርሷል። [ኸልቁ አፍዓሊል ዒባድ፣ አልቡኻሪይ፡ 20]
4- በአላህ ሲፋት ላይ የያዙትን የማራቆት ዐቂዳ ያልተቀበሉ ሰዎችን አመሳሳዮች (ሙሸቢሀ) ናቸው በማለት ከኢስላም ያስወጣሉ። [አረድ ዐለልጀህሚያ፣ አሕመድ፡ 104]
5- ኢማን ማለት አላህን ማወቅ ብቻ ነው ይላሉ። ማወቅ ብቻ!! [አልኢማን፣ አቡ ዑበይድ፡ 31-32] [መቃላቱል ኢስላሚዪን፣ አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ፡ 279]
ትክክለኛው ትርጓሜ ኢማን የልብ እምነትን፣ የምላስ ምስክርነትን እና የአካላት ተግባርን የሚያካትት ነው።
6- ቁርኣንን የአላህ ንግግርና ሲፈቱ አድርገው ሳይሆን ፍጡር ነው ብለው ያምናሉ። [መቃላቱል ኢስላሚዪን፣ አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ፡ 280]
በዚህም የተነሳ ቁርአን ላይ የሰፈረውን ሐቂቃ በመካድ አላህ ሙሳን አላናገረም ይላሉ።
7- በብዙ የቁርኣንና የሐዲሥ መረጃዎች የተረጋገጠውን በኣኺራ ሙእሚኖች አላህን ያያሉ የሚለውን ዐቂዳ ይክዳሉ። [አልጉንያ፣ ጀይላኒይ፡ 114]
8- በቀደር ጉዳይ የሰው ልጅ የራሱ መሻትና ምርጫ የለውም ወንጀሉን ጭምር በአላህ ተገዶ ነው የሚፈፅመው የሚል የጀብር ዐቂዳ አላቸው። [መቃላቱል ኢስላሚዪን፣ አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ፡ 279]
የሰው ልጅ ድርጊቶቹ ሁሉ ልክ እንደ ቁመቱ፣ እንደ መልኩ በፈጣሪ የተሰጠው እንጂ የራሱ ምርጫ የለውም ይላሉ።
9- በሲራጥ፣ በሚዛን፣ በቀብር ቅጣት፣ በሸፋዐ አያምኑም። [አተንቢህ ወርረድ፣ አልሚለጢ፡ 106፣ 118፣ 128]
10- ጀነትና ጀሃነም ይጠፋሉ ብለው ያምናሉ። [ኪታቡል ዐርሽ፣ ኢብኑ አቢ ሸይባ፡ 49]
በነዚህ ጥፋቶቻቸው የተነሳ የዚህ ቡድን ተከታዮች እንደ ሙስሊም አይቆጠሩም ብለዋል ሰለፎች። ከነዚህ የጀህ ^ሚያ ጥፋቶች ውስጥ ብዙዎቹ ዛሬ አሕ ^ባሾች ዘንድ በሰፊው ይገኛሉ።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 14/2017)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
~
በኢስላም ታሪክ የፈጣሪን መገለጫዎች (ሲፋት) ማራቆት የተጠነሰሰው በጀህ ^ሚያ ቡድን ነው። የዚህ ቡድን መስራቹ ጀዕድ ብኑ ዲርሃም ይባላል። ይሁን እንጂ ይህንን አስተሳሰብ ያሰራጨው ተማሪው ጀህም ብኑ ሶፍዋን በመሆኑ የተነሳ ጀህ ^ሚያ የሚለው የቡድኑ ስያሜ በሱ ስም ነው የተሰየመው።
ይህ የፈጣሪን መገለጫዎች (ሲፋት) የማራቆት እምነት ከሙሽ ^ሪኮች፣ ከሷቢአዎች፣ ከፈላስፋዎች፣ ከሂንዱይዝም ሱፊዮች እና ከአፈን ^ጋጭ የመፅሀፉ ሰዎች እንደሆነ ኢብኑ ተይሚያ ይገልፃሉ። [አልመጅሙዕ፡ 10/67] ስለዚህ ይህ አመላካከት ወደ ኢስላም ከመግባቱ በፊት ሌሎች ህዝቦች ዘንድ ይገኝ ነበር ማለት ነው። ይህንንም የሚያረጋግጥልን ይህ እምነት በታዋቂዎቹ የግሪክ ፈላስፎቹ እነ ፕላቶ፣ ኦርስቶትል፣ ሶቅራጥስ መፃህፍት ውስጥ የሚገኝ መሆኑ ነው። እስክንድሪያዊው የሁ D ፋይሎ (40 ዓ.ል) ይህንን እምነት ቀጥታ ከግሪክ ፍልስፍና እየቀዳ መፃህፍት አዘጋጅቷል። ይሁን እንጂ በጊዜው iሁዶች ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም ነበር። ከነሱ ይልቅ በጊዜው በአካባቢው የነበሩ ክርስቲያኖች ነበሩ የተቀበሉት። ስራዎቹን ለትውልድ ያቆዩዋቸውና የተነተኗቸውም እነሱ ናቸው። የኋላ ኋላ ግን ስሙ እየናኘ ሲመጣ ስራዎቹ iሁዱም ክርስቲያኑም ዘንድ ተቀባይነት አገኝተዋል።
የጀህም እና የፋይሎ የማራቆት (ተዕጢል) ፍልስፍናዎች በጣም መቀራረብ አላቸው። (The Philosophy of the the Kalam, Wolfson P. 222) እንዴት? የፋይሎ እምነት ወደ ሙስሊሙ ዓለም የተሰራጨው በደማስቋዊው ዮሐንስ አማካኝነት ነው። ዮሐንስ ክርስቲያን ነው። አንዳንድ ኦሬንታሊስቶች በአስማእ ወሲፋት እና በቀደር ጉዳይ የመጡ እንግዳ የሆኑ የዒልመል ከላም እምነቶችን ወደ ሙስሊሞች ያስገባቸው ይህ ሰው እንደሆነ ገልፀዋል። ዮሐንስ ፍልስፍናን በጥልቀት ያጠና ሰው ነው። ከሙስሊሞች ጋር በነበረ ጦርነት ተማርኮ በእውቀቱ የተነሳ ደማስቆ ላይ ለቤተ መንግስት ቅርብ ነበር። ዮሐንስ ኢስላምንም በሚገባ አጥንቷል። ዘመኑ ከጀዕድ ብኑ ዲርሃም ጋር ይገናኛል። ጀህም በሞት ሲቀጣም በህይወት ነበር። ጀዕድ ብኑ ዲርሃም ደማስቆ ውስጥ ከቤተ ክርስቲያን አጠገብ ነበር የሚኖረው። እና ፍልስፍናውን በከፊልም ቢሆን ከዮሐንስ እንደ ቀዳው ይታሰባል። በከፊል ደግሞ ከአባን ብኑ ሰምዓን።
ከዚህም በተጨማሪ ይህ የማራቆት እምነት ሐራን አካባቢ የነበሩ ሷቢአዎች እና ሱመኒያ የተሰኙ በአካባቢው ይንቀሳቀሱ የነበሩ የሂንዱይዝም ሱፍዮች ዘንድም ነበር። ጀዕድ መነሻው ከሐራን እንደመሆኑ ተፅእኖው ከተለያዩ አቅጣጫዎች ሊሆን ይችላል። ጀህምም ከሱመኒያዎች ጋር ውይይት ለማድረጉ ተጨባጭ መረጃዎች አሉ።
ጠንሳሹ ጀዕድ ብኑ ዲርሃም እና ተማሪው ጀህም ብኑ ሶፍዋን በዚሁ ጥፋታቸው የተነሳ በሞት የተቀጡ ቢሆንም በኢስላም ታሪክ እንደ ጀህ ^ሚያ ዛሬ ድረስ ያልለቀቀ ከባድ የዐቂዳ ነውጥ የፈጠረ የለም። ዋና ዋናዎቹ የጀህ ^ሚያ አመላካከቶች ምን ምን ናቸው?
1- በመሰረታዊ የዲን ክፍሎች ላይ የቁርኣንና የሐዲሥ ማስረጃዎች አይቀበሉም። ከዚህ ይልቅ ዐቅል ነው መረጃ የሚሆነው የሚል ከንቱ ሙግት አላቸው።
2- ለአላህ ሲፋትን ማፅደቅ ከፍጡር ጋር ማመሳሰል ነው በሚል መነሻ ስሞቹንና መገለጫዎቹን (አልአስማእ ወሲፋት) ይክዳሉ።
3- የአላህን ከፍጡራን በላይ መሆን ያስተባብላሉ። እንዲያውም ጀህም ብኑ ሶፍዋን የአላህን ከዐርሹ በላይ መሆን የሚጠቁመውን አንቀፅ ብችል ከቁርኣን ላይ ፍቄ አወጣው ነበር እስከማለት ደርሷል። [ኸልቁ አፍዓሊል ዒባድ፣ አልቡኻሪይ፡ 20]
4- በአላህ ሲፋት ላይ የያዙትን የማራቆት ዐቂዳ ያልተቀበሉ ሰዎችን አመሳሳዮች (ሙሸቢሀ) ናቸው በማለት ከኢስላም ያስወጣሉ። [አረድ ዐለልጀህሚያ፣ አሕመድ፡ 104]
5- ኢማን ማለት አላህን ማወቅ ብቻ ነው ይላሉ። ማወቅ ብቻ!! [አልኢማን፣ አቡ ዑበይድ፡ 31-32] [መቃላቱል ኢስላሚዪን፣ አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ፡ 279]
ትክክለኛው ትርጓሜ ኢማን የልብ እምነትን፣ የምላስ ምስክርነትን እና የአካላት ተግባርን የሚያካትት ነው።
6- ቁርኣንን የአላህ ንግግርና ሲፈቱ አድርገው ሳይሆን ፍጡር ነው ብለው ያምናሉ። [መቃላቱል ኢስላሚዪን፣ አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ፡ 280]
በዚህም የተነሳ ቁርአን ላይ የሰፈረውን ሐቂቃ በመካድ አላህ ሙሳን አላናገረም ይላሉ።
7- በብዙ የቁርኣንና የሐዲሥ መረጃዎች የተረጋገጠውን በኣኺራ ሙእሚኖች አላህን ያያሉ የሚለውን ዐቂዳ ይክዳሉ። [አልጉንያ፣ ጀይላኒይ፡ 114]
8- በቀደር ጉዳይ የሰው ልጅ የራሱ መሻትና ምርጫ የለውም ወንጀሉን ጭምር በአላህ ተገዶ ነው የሚፈፅመው የሚል የጀብር ዐቂዳ አላቸው። [መቃላቱል ኢስላሚዪን፣ አቡል ሐሰን አልአሽዐሪይ፡ 279]
የሰው ልጅ ድርጊቶቹ ሁሉ ልክ እንደ ቁመቱ፣ እንደ መልኩ በፈጣሪ የተሰጠው እንጂ የራሱ ምርጫ የለውም ይላሉ።
9- በሲራጥ፣ በሚዛን፣ በቀብር ቅጣት፣ በሸፋዐ አያምኑም። [አተንቢህ ወርረድ፣ አልሚለጢ፡ 106፣ 118፣ 128]
10- ጀነትና ጀሃነም ይጠፋሉ ብለው ያምናሉ። [ኪታቡል ዐርሽ፣ ኢብኑ አቢ ሸይባ፡ 49]
በነዚህ ጥፋቶቻቸው የተነሳ የዚህ ቡድን ተከታዮች እንደ ሙስሊም አይቆጠሩም ብለዋል ሰለፎች። ከነዚህ የጀህ ^ሚያ ጥፋቶች ውስጥ ብዙዎቹ ዛሬ አሕ ^ባሾች ዘንድ በሰፊው ይገኛሉ።
(ኢብኑ ሙነወር፣ ነሐሴ 14/2017)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Forwarded from Fuad Mohammed (فؤاد محمد)
حديث المعازف ودلالته على التحريم مع ذكر شبهة مشهورة للمجيزين حوله
«لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ وَلَيَنْزِلَنَّ أَقْوَامٌ إِلَى جَنْبِ عَلَمٍ يَرُوحُ عَلَيْهِمْ بِسَارِحَةٍ لَهُمْ يَأْتِيهِمْ يَعْنِي الْفَقِيرَ لِحَاجَةٍ فَيَقُولُوا ارْجِعْ إِلَيْنَا غَدًا فَيُبَيِّتُهُمُ اللهُ وَيَضَعُ الْعَلَمَ وَيَمْسَخُ آخَرِينَ قِرَدَةً وَخَنَازِيرَ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ.» أخرجه البخاري
هذا الحديث صريح في تحريم المعازف وهي آلات الملاهي كالعود والطنبور وغير ذلك وسبق بيانه في المنشور الأول.
ووجه الدلالة: أنه قال (يستحلون) أي "يجعلون الحرام حلالا" قاله الصنعاني في سبل السلام، و "أن المعازف هي آلات اللهو كلها لا خلاف بين أهل اللغة في ذلك" قاله ابن القيم في إغاثة اللهفان.
وهو حديث صحيح صححه الأئمة الحفاظ على مر العصور فصححه البخاري وأبو بكر الإسماعيلي وابن حبان وابن الصلاح وابن جماعة وابن تيمية وابن القيم وابن كثير وابن الملقن والحافظ العراقي وابن رجب والعيني وابن الوزير والصنعاني وشعيب الأرنؤوط، والألباني وقال" فهل يدخل في عقل مسلم أن يكون المخالفون كابن حزم ومن جرى خلفه- وليس فيهم مختص في علم الحديث- هل يعقل أن يكون هؤلاء على صواب وأولئك الأئمة على خطأ؟(هل يستوي الذين يعلمون والذين لا يعلمون)(إن في ذلك لذكرى لمن كان له قلب أو ألقى السمع وهو شهيد)" انتهى
ذكر الشبهة المشهورة حول هذا الحديث
قال المجيزون إن هذا الحديث إنما يدل على تحريم المعازف بدلالة الاقتران ودلالة الاقتران ضعيفة عند جمهور الأصوليين فلا دلالة فيه على تحريم المعازف.
ج: أن هذا كذب على الأصوليين وذلك لأن الأصوليين فرقوا بين المعطوفات ولم يحكموا عليها بحكم واحد فقالوا إذا كان المعطوف ناقصا بأن لم يذكر فيه الخبر كقولك (زينب طالق وعمرة) أو كان المعطوفات مفردات كما هو في هذا الحديث فإن دلالة الاقتران في هذين النوعين توجب المشاركة في الحكم بإجماع الأصوليين ولا خلاف بينهم في ذلك وممن حكى هذا الإجماع الزركشي في البحر المحيط والشوكاني في إرشاد الفحول وعلاء الدين البخاري في كشف الأسرار والقرافي في نفائس الأصول وقال " نص النحاة على أن المعطوف يجب مشاركته للمعطوف عليه في أصل الحكم الذي سيق الكلام لأجله" ، ونص على صحة هذه القاعدة ابن حزم - الذي يتشبث به المجيزون_ في كتابه الإحكام.
تنبيه: دلالة الاقتران إذا كانت بين جملتين تامتين كل منهما مبتدأ وخبر أو فعل وفاعل كقوله تعالى ( كلوا من ثمره إذا أثمر وآتوا حقه يوم حصاده) فإن المعطوف والمعطوف عليه جملتان تامتان لأن الجملة الأولى وهي (كلوا من ثمره إذا اثمر) عطف عليها الجملة الثانية وهي (آتوا حقه يوم حصاده) فهذا النوع من دلالة الاقتران هو الذي لا يوجب الاشتراك في الحكم عند جمهور الأصوليين لأن الأكل من الزكاة يوم حصاده ليس واجبا كإيتاء زكاته وإنما "عطف واجبا على مباح" قاله ابن النجار في شرح الكوكب المنير.
وأما حديث المعازف ففيه عطف المفردات وبيانه أنه ورد في صحيح البخاري بلفظ( ليكونن من أمتي أقوام يستحلون الحر والحرير والخمر والمعازف) فهي كلها مفردات كما هو واضح وليست جملا بدليل أننا لو حذفنا عبارة (يستحلون الحر) فلا يكون لهذه المفردات المتبقية أي معنى لأن الكلام يصبح هكذا( ليكونن من أمتي أقوام الحرير والخمر والمعازف) وهذا ليس كلاما ذا معنى فلذلك اتفقوا على أن دلالة الاقتران في مثل هذا توجب الاشتراك في الحكم.
وبهذا يتبين أن دلالة الاقران في حديث المعازف حجة بإجماع الأصوليين وأما ابن حزم فإنه موافق للعلماء في أصل القاعدة -وإنما أتي في إباحة المعازف من تضعيفه بخطإ ظاهر لحديث المعازف الذي صححه أهل الصناعة الحديثية كما سبق.
مستفاد من كتاب الرد على القرضاوي والجديع
https://www.tgoop.com/fuadorodurus
«لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ وَلَيَنْزِلَنَّ أَقْوَامٌ إِلَى جَنْبِ عَلَمٍ يَرُوحُ عَلَيْهِمْ بِسَارِحَةٍ لَهُمْ يَأْتِيهِمْ يَعْنِي الْفَقِيرَ لِحَاجَةٍ فَيَقُولُوا ارْجِعْ إِلَيْنَا غَدًا فَيُبَيِّتُهُمُ اللهُ وَيَضَعُ الْعَلَمَ وَيَمْسَخُ آخَرِينَ قِرَدَةً وَخَنَازِيرَ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ.» أخرجه البخاري
هذا الحديث صريح في تحريم المعازف وهي آلات الملاهي كالعود والطنبور وغير ذلك وسبق بيانه في المنشور الأول.
ووجه الدلالة: أنه قال (يستحلون) أي "يجعلون الحرام حلالا" قاله الصنعاني في سبل السلام، و "أن المعازف هي آلات اللهو كلها لا خلاف بين أهل اللغة في ذلك" قاله ابن القيم في إغاثة اللهفان.
وهو حديث صحيح صححه الأئمة الحفاظ على مر العصور فصححه البخاري وأبو بكر الإسماعيلي وابن حبان وابن الصلاح وابن جماعة وابن تيمية وابن القيم وابن كثير وابن الملقن والحافظ العراقي وابن رجب والعيني وابن الوزير والصنعاني وشعيب الأرنؤوط، والألباني وقال" فهل يدخل في عقل مسلم أن يكون المخالفون كابن حزم ومن جرى خلفه- وليس فيهم مختص في علم الحديث- هل يعقل أن يكون هؤلاء على صواب وأولئك الأئمة على خطأ؟(هل يستوي الذين يعلمون والذين لا يعلمون)(إن في ذلك لذكرى لمن كان له قلب أو ألقى السمع وهو شهيد)" انتهى
ذكر الشبهة المشهورة حول هذا الحديث
قال المجيزون إن هذا الحديث إنما يدل على تحريم المعازف بدلالة الاقتران ودلالة الاقتران ضعيفة عند جمهور الأصوليين فلا دلالة فيه على تحريم المعازف.
ج: أن هذا كذب على الأصوليين وذلك لأن الأصوليين فرقوا بين المعطوفات ولم يحكموا عليها بحكم واحد فقالوا إذا كان المعطوف ناقصا بأن لم يذكر فيه الخبر كقولك (زينب طالق وعمرة) أو كان المعطوفات مفردات كما هو في هذا الحديث فإن دلالة الاقتران في هذين النوعين توجب المشاركة في الحكم بإجماع الأصوليين ولا خلاف بينهم في ذلك وممن حكى هذا الإجماع الزركشي في البحر المحيط والشوكاني في إرشاد الفحول وعلاء الدين البخاري في كشف الأسرار والقرافي في نفائس الأصول وقال " نص النحاة على أن المعطوف يجب مشاركته للمعطوف عليه في أصل الحكم الذي سيق الكلام لأجله" ، ونص على صحة هذه القاعدة ابن حزم - الذي يتشبث به المجيزون_ في كتابه الإحكام.
تنبيه: دلالة الاقتران إذا كانت بين جملتين تامتين كل منهما مبتدأ وخبر أو فعل وفاعل كقوله تعالى ( كلوا من ثمره إذا أثمر وآتوا حقه يوم حصاده) فإن المعطوف والمعطوف عليه جملتان تامتان لأن الجملة الأولى وهي (كلوا من ثمره إذا اثمر) عطف عليها الجملة الثانية وهي (آتوا حقه يوم حصاده) فهذا النوع من دلالة الاقتران هو الذي لا يوجب الاشتراك في الحكم عند جمهور الأصوليين لأن الأكل من الزكاة يوم حصاده ليس واجبا كإيتاء زكاته وإنما "عطف واجبا على مباح" قاله ابن النجار في شرح الكوكب المنير.
وأما حديث المعازف ففيه عطف المفردات وبيانه أنه ورد في صحيح البخاري بلفظ( ليكونن من أمتي أقوام يستحلون الحر والحرير والخمر والمعازف) فهي كلها مفردات كما هو واضح وليست جملا بدليل أننا لو حذفنا عبارة (يستحلون الحر) فلا يكون لهذه المفردات المتبقية أي معنى لأن الكلام يصبح هكذا( ليكونن من أمتي أقوام الحرير والخمر والمعازف) وهذا ليس كلاما ذا معنى فلذلك اتفقوا على أن دلالة الاقتران في مثل هذا توجب الاشتراك في الحكم.
وبهذا يتبين أن دلالة الاقران في حديث المعازف حجة بإجماع الأصوليين وأما ابن حزم فإنه موافق للعلماء في أصل القاعدة -وإنما أتي في إباحة المعازف من تضعيفه بخطإ ظاهر لحديث المعازف الذي صححه أهل الصناعة الحديثية كما سبق.
مستفاد من كتاب الرد على القرضاوي والجديع
https://www.tgoop.com/fuadorodurus
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
እውን ኢብኑ ተይሚያ መውሊድን ፈቅደዋል?
~
ሰሞኑን ስለ መውሊድ ስፅፍ ደጋግመው ኢብኑ ተይሚያም ፈቅደዋል በማለት የተቆረጠ ንግግራቸውን በሃሳብ መስጫ ላይ ሲለጥፉ እያየሁ ነው። ኢብኑ ተይሚያን የመውሊድ ደጋፊ አስመስሎ ማቅረብ ብዙ ሱፍዮች ዘንድ የተለመደ ነው። የመውሊድ ነቃፊዎች ኢብኑ ተይሚያን ስለሚወዱ "በሚያከብሩት ሰው አፋቸውን እናስይዛቸው" ነው ስሌቱ። ይሄ የሚያዋጣ ሂሳብ አይደለም።
ይሄ ኢብኑ ተይሚያን የመውሊድ ደጋፊ የማድረግ አካሄድ ቀድሞም ከፊል ሱፊዮች ዘንድ የሚታወቅ ቢሆንም ሐሰን ታጁ በመውሊድ መፅሀፉ ላይ ከጠቀሰው በኋላ የሚያነሱት በዝተዋል። ሐሰን ታጁ ቆርጦ ቀጥል ነው። ትንሽ መደገፊያ ካገኘ በምርኩዝ ዝላይ ከሰው ግቢ ይገባል። የንግግሩ መምታታት ሁሉ አያሳስበውም። ከኢብኑ ተይሚያ በፊት መውሊድን የተቃወመ የለም እያለ ዞሮ ኢብኑ ተይሚያን የመውሊድ ደጋፊ ያደርጋቸዋል። ከዚህም አልፎ ሸይኽ ፈውዛን ከመውሊድ ነቃፊ ዑለማኦች ውስጥ ኢብኑ ተይሚያን በመጥቀሳቸው "ሙደሊስ" (አምታች) ይላቸዋል። የሌባ አይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ ነው ነገሩ! በራሱ መታወቂያ ሌሎችን ይከስሳል። ንግግሩ እንደሚጋጭም አይገባውም። ውሸታም ጥሩ የማስታወስ ችሎታ ያስፈልገዋል ይባላል። ካልሆነ ንግግሩ ይጋጫል። ሐሰን ታጁ እንዲህ ነበር ያለው፦
“ሸኽ እብን ተይሚያህም ቢሆን ያነሱት ሀሳብ ወደ ተቃውሞ ደረጃ ከፍ የሚል አይደለም፡፡ ‘እቅቲዳኡ ሲራጦል ሙስተቂም’ ከተሰኘው ኪታባቸው ውስጥ መውሊድ የሚያወጡ ሰዎች ‘አንድም ከክርስቲያኖች ጋር ለመመሳሰል፣ አለበለዚያም ለነብዩ ፍቅር ነይተው የነብዩን ፍቅር ሊያስቡ ይችላሉ’ ካሉ በኋላ ‘ለነብዩ ባላቸው ፍቅር በድርጊታቸው አጅር (ምንዳ) ያገኛሉ’ ሲሉ ይደመድማሉ፡፡” [መውሊድ፡ 93-94]
አድበስብሶ ያቀረበው የኢብኑ ተይሚያ ንግግር ይሄውና፦
وكذلك ما يحدثه بعض الناس، إما مضاهاة للنصارى في ميلاد عيسى عليه السلام، وإما محبة للنبي ﷺ، وتعظيمًا. والله قد يثيبهم على هذه المحبة والاجتهاد، لا على البدع- من اتخاذ مولد النبي صلى الله عليه وسلم عيدًا.
“ልክ እንደዚሁ በዒሳ ዐለይሂ ሰላም ልደት ከክርስቲያኖች ጋር ለመፎካከር ሲሉ ወይም ደግሞ ነብዩን ﷺ ለመውደድና ለማክበር ሲሉ አንዳንዶች የሚፈጥሩትም ከዚሁ ነው። አላህ በዚህ (ለሳቸው) ባላቸው ውዴታና ጥረት ሊመነዳቸው ይችላል። የነብዩን ﷺ ልደት በዓል አድርገው በያዙበት በቢድዐው ግን አይደለም!”
ልብ በሉ! ተግባሩን ቢድዐ እንደሆነ ገልፀዋል። ሁለተኛ ምናልባት ለነብዩ ﷺ ባላቸው ውዴታና ጥረት ቢሆን እንጂ በመውሊድ ቢድዐ አጅር አያገኙም ነው ያሉት። እንጂ ተግባሩ የተወገዘ እንደሆነ ደጋግመው አስረግጠዋል።
ሌላም ቦታ ከዚሁ ጋር የሚቀራረብ እንዲህ የሚል ንግግር አላቸው፡-
فتعظيم المولد، واتخاذه موسمًا، قد يفعله بعض الناس، ويكون له فيه أجر عظيم لحسن قصده، وتعظيمه لرسول الله ﷺ، كما قدمته لك أنه يحسن من بعض الناس، ما يستقبح من المؤمن المسدد.
“መውሊድን ማላቅና ህዝባዊ በዓል አድርጎ መያዝ አንዳንድ ሰው በጥሩ ኒያና የአላህ መልእክተኛን ﷺ በማላቁ ሲሰራው ምንዳ ሊኖረው ይችላል። እንዳሳለፍኩልህ የተቃና አማኝ ቢያደርገው #የሚያስፀይፍ የሆነ ነገር አንዳዱ ሰው ጋር ግን እንደ በጎ ይቆጠራል።”
ንግግራቸውን በጥሞና ላስተዋለ መውሊድ ከሳቸው ዘንድ ፀያፍ እንደሆነ በቀላሉ ይደርስበታል፡፡ ምንዳ እንደሚያገኝ የተናገሩት የድርጊቱን ጥፋትነት ለማያውቅ ነው፡፡ ያውም በጥሩ ኒያውና በውስጡ ባሉ ሸሪዐዊ ተግባራት እንጂ በቢድዐው አጅር ያገኛል አላሉም። ቢድዐውንማ ደጋግመው ኮንነውታልኮ! ለምሳሌ ያህል፡
1- ከመጀመሪያው ንግግራቸው አያይዘው እንዲህ ይላሉ፡-
“ሰዎች በልደት ቀናቸው ላይ ከመወዛገባቸው ጋር። በጎ ቢሆን እንዲሰራ የሚያደርገው ሁኔታ ከመኖሩና ከልካይ ነገር ካለመኖሩም ጋር ሰለፎች ግን ይህንን አልሰሩትም። ይሄ ሙሉ ለሙሉ ወይም ሚዛን በሚደፋ መልኩ በጎ ቢሆን ኖሮ ሰለፎች ረዲየላሁ ዐንሁም ከኛ ይልቅ ለሱ የተገቡ ነበሩ። ምክንያቱም ለአላህ መልእክተኛ ﷺ ከኛ የበለጠ ወዳጆችና አክባሪዎች ነበሩና። እነሱ በመልካም ነገር ላይ ይበልጥ የጓጉ ነበሩ። በተሟላ መልኩ እሳቸውን መውደድና ማላቅ የሚገኘው እሳቸውን በመከታተል፣ በመታዘዝና ነገራቸውን በመከተል፣ በስውርም በግልፅም ፈለጋቸውን ሕያው በማድረግ፣ የተላኩበትን በማሰራጨትና በልብም በእጅም በምላስም በዚህ ላይ በመታገል ነው። ይህቺ ናት ከሙሃጂሮችና ከአንሷሮች የሆኑት እነሱንም በመልካም የተከተሉት የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች መንገድ። [ኢቅቲዳኡ ሲራጢል ሙስተቂም፡ 2/115-116፣ 123-126]
2- በተጨማሪም እንዲህ ብለዋል፡-
“በዓላት ከሃይማኖታዊ ድንጋጌዎች ውስጥ አንድ ድንጋጌ ናቸው። ስለሆነም በነሱ ላይ አዲስ መፍጠር ሳይሆን መረጃን መከተል የግድ ይላል። ለነብዩ ﷺ በተለያዩ ቀናት የተፈፀሙ ኹጥባዎች፣ ቃል-ኪዳኖችና ጦርነቶች አሏቸው። ለምሳሌ የበድር ጦርነት፣ የሑነይን፣ የኸንደቅ ጦርነት፣ የመካ መከፈት፣ የስደታቸው ጊዜ፣ መዲና መግባታቸው፣ የዲን መሰረቶችን ያወሱባቸው በርካታ ድስኩሮች አሏቸው። ይሁን እንጂ ይሄ እንዲህ አይነት ቀናትን በዓላት አድርገው እንዲይዙ አላስገደደም። እንዲህ አይነቱን የሚሰሩት ክርስቲያኖች ናቸው። የዒሳ የተለያዩ ክስተቶች የተፈፀሙባቸውን ቀናት በዓላት አድርገው የሚይዙ የሆኑት። ወይም ደግሞ የሁ .ዶች ናቸው (እንዲህ አይነቱን የሚሰሩት።) ዒድ ሸሪዐ ነው። አላህ የደነገገውን ሊከተሉት ይገባል። ያለበለዚያ ግን ከዲን ያልሆነ ነገር በዲን ውስጥ አይፈጠርም።”
3. ሌላም እንዲህ የሚል ንግግር አላቸው፡-
“በዚህ ርእስ ስር መጥፎ ከሆኑ ነገሮች ውስጥ ሌሎቹ በዓላትና ቢድዐዊ የሆኑት ዓውደ-አመታት ናቸው” ካሉ በኋላ ዘለግ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። [አልኢቅቲዳእ፡ 2/81-82]
4. የኢብኑ ተይሚያ ንግግር እየቆራረጡና እየቀጣጠሉ የሚንጠላጠሉ አካላትን ይበልጥ ወሽመጣቸውን መቁረጥ አስፈላጊ ስለሆነ ሌላም የሸይኹን ንግግር ልጨምር። በያመቱ የነብዩ ﷺ መውሊድ ሌሊት ላይ ኺትማ ስለሚያደርግ ሰው “ይሄ የተወደደ ነው ወይስ አይደለም?” ተብለው ተጠይቀው እንዲህ ብለው ነበር የመለሱት፡-
وَأَمَّا اتِّخَاذُ مَوْسِمٍ غَيْرِ الْمَوَاسِمِ الشَّرْعِيَّةِ كَبَعْضِ لَيَالِي شَهْرِ رَبِيعٍ الْأَوَّلِ الَّتِي يُقَالُ: إنَّهَا لَيْلَةُ الْمَوْلِدِ أَوْ بَعْضِ لَيَالِيِ رَجبٍ أَوْ ثَامِنَ عَشَرَ ذِي الْحِجةِ أَوْ أَوَّلِ جمْعَةٍ مِنْ رَجبٍ أَوْ ثَامِنِ شَوَّالٍ الَّذِي يُسَمِّيهِ الْجهَّالُ عِيدَ الْأَبْرَارِ فَإِنَّهَا مِنْ الْبِدَعِ الَّتِي لَمْ يَسْتَحِبَّهَا السَّلَفُ وَلَمْ يَفْعَلُوهَا.
~
ሰሞኑን ስለ መውሊድ ስፅፍ ደጋግመው ኢብኑ ተይሚያም ፈቅደዋል በማለት የተቆረጠ ንግግራቸውን በሃሳብ መስጫ ላይ ሲለጥፉ እያየሁ ነው። ኢብኑ ተይሚያን የመውሊድ ደጋፊ አስመስሎ ማቅረብ ብዙ ሱፍዮች ዘንድ የተለመደ ነው። የመውሊድ ነቃፊዎች ኢብኑ ተይሚያን ስለሚወዱ "በሚያከብሩት ሰው አፋቸውን እናስይዛቸው" ነው ስሌቱ። ይሄ የሚያዋጣ ሂሳብ አይደለም።
ይሄ ኢብኑ ተይሚያን የመውሊድ ደጋፊ የማድረግ አካሄድ ቀድሞም ከፊል ሱፊዮች ዘንድ የሚታወቅ ቢሆንም ሐሰን ታጁ በመውሊድ መፅሀፉ ላይ ከጠቀሰው በኋላ የሚያነሱት በዝተዋል። ሐሰን ታጁ ቆርጦ ቀጥል ነው። ትንሽ መደገፊያ ካገኘ በምርኩዝ ዝላይ ከሰው ግቢ ይገባል። የንግግሩ መምታታት ሁሉ አያሳስበውም። ከኢብኑ ተይሚያ በፊት መውሊድን የተቃወመ የለም እያለ ዞሮ ኢብኑ ተይሚያን የመውሊድ ደጋፊ ያደርጋቸዋል። ከዚህም አልፎ ሸይኽ ፈውዛን ከመውሊድ ነቃፊ ዑለማኦች ውስጥ ኢብኑ ተይሚያን በመጥቀሳቸው "ሙደሊስ" (አምታች) ይላቸዋል። የሌባ አይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ ነው ነገሩ! በራሱ መታወቂያ ሌሎችን ይከስሳል። ንግግሩ እንደሚጋጭም አይገባውም። ውሸታም ጥሩ የማስታወስ ችሎታ ያስፈልገዋል ይባላል። ካልሆነ ንግግሩ ይጋጫል። ሐሰን ታጁ እንዲህ ነበር ያለው፦
“ሸኽ እብን ተይሚያህም ቢሆን ያነሱት ሀሳብ ወደ ተቃውሞ ደረጃ ከፍ የሚል አይደለም፡፡ ‘እቅቲዳኡ ሲራጦል ሙስተቂም’ ከተሰኘው ኪታባቸው ውስጥ መውሊድ የሚያወጡ ሰዎች ‘አንድም ከክርስቲያኖች ጋር ለመመሳሰል፣ አለበለዚያም ለነብዩ ፍቅር ነይተው የነብዩን ፍቅር ሊያስቡ ይችላሉ’ ካሉ በኋላ ‘ለነብዩ ባላቸው ፍቅር በድርጊታቸው አጅር (ምንዳ) ያገኛሉ’ ሲሉ ይደመድማሉ፡፡” [መውሊድ፡ 93-94]
አድበስብሶ ያቀረበው የኢብኑ ተይሚያ ንግግር ይሄውና፦
وكذلك ما يحدثه بعض الناس، إما مضاهاة للنصارى في ميلاد عيسى عليه السلام، وإما محبة للنبي ﷺ، وتعظيمًا. والله قد يثيبهم على هذه المحبة والاجتهاد، لا على البدع- من اتخاذ مولد النبي صلى الله عليه وسلم عيدًا.
“ልክ እንደዚሁ በዒሳ ዐለይሂ ሰላም ልደት ከክርስቲያኖች ጋር ለመፎካከር ሲሉ ወይም ደግሞ ነብዩን ﷺ ለመውደድና ለማክበር ሲሉ አንዳንዶች የሚፈጥሩትም ከዚሁ ነው። አላህ በዚህ (ለሳቸው) ባላቸው ውዴታና ጥረት ሊመነዳቸው ይችላል። የነብዩን ﷺ ልደት በዓል አድርገው በያዙበት በቢድዐው ግን አይደለም!”
ልብ በሉ! ተግባሩን ቢድዐ እንደሆነ ገልፀዋል። ሁለተኛ ምናልባት ለነብዩ ﷺ ባላቸው ውዴታና ጥረት ቢሆን እንጂ በመውሊድ ቢድዐ አጅር አያገኙም ነው ያሉት። እንጂ ተግባሩ የተወገዘ እንደሆነ ደጋግመው አስረግጠዋል።
ሌላም ቦታ ከዚሁ ጋር የሚቀራረብ እንዲህ የሚል ንግግር አላቸው፡-
فتعظيم المولد، واتخاذه موسمًا، قد يفعله بعض الناس، ويكون له فيه أجر عظيم لحسن قصده، وتعظيمه لرسول الله ﷺ، كما قدمته لك أنه يحسن من بعض الناس، ما يستقبح من المؤمن المسدد.
“መውሊድን ማላቅና ህዝባዊ በዓል አድርጎ መያዝ አንዳንድ ሰው በጥሩ ኒያና የአላህ መልእክተኛን ﷺ በማላቁ ሲሰራው ምንዳ ሊኖረው ይችላል። እንዳሳለፍኩልህ የተቃና አማኝ ቢያደርገው #የሚያስፀይፍ የሆነ ነገር አንዳዱ ሰው ጋር ግን እንደ በጎ ይቆጠራል።”
ንግግራቸውን በጥሞና ላስተዋለ መውሊድ ከሳቸው ዘንድ ፀያፍ እንደሆነ በቀላሉ ይደርስበታል፡፡ ምንዳ እንደሚያገኝ የተናገሩት የድርጊቱን ጥፋትነት ለማያውቅ ነው፡፡ ያውም በጥሩ ኒያውና በውስጡ ባሉ ሸሪዐዊ ተግባራት እንጂ በቢድዐው አጅር ያገኛል አላሉም። ቢድዐውንማ ደጋግመው ኮንነውታልኮ! ለምሳሌ ያህል፡
1- ከመጀመሪያው ንግግራቸው አያይዘው እንዲህ ይላሉ፡-
“ሰዎች በልደት ቀናቸው ላይ ከመወዛገባቸው ጋር። በጎ ቢሆን እንዲሰራ የሚያደርገው ሁኔታ ከመኖሩና ከልካይ ነገር ካለመኖሩም ጋር ሰለፎች ግን ይህንን አልሰሩትም። ይሄ ሙሉ ለሙሉ ወይም ሚዛን በሚደፋ መልኩ በጎ ቢሆን ኖሮ ሰለፎች ረዲየላሁ ዐንሁም ከኛ ይልቅ ለሱ የተገቡ ነበሩ። ምክንያቱም ለአላህ መልእክተኛ ﷺ ከኛ የበለጠ ወዳጆችና አክባሪዎች ነበሩና። እነሱ በመልካም ነገር ላይ ይበልጥ የጓጉ ነበሩ። በተሟላ መልኩ እሳቸውን መውደድና ማላቅ የሚገኘው እሳቸውን በመከታተል፣ በመታዘዝና ነገራቸውን በመከተል፣ በስውርም በግልፅም ፈለጋቸውን ሕያው በማድረግ፣ የተላኩበትን በማሰራጨትና በልብም በእጅም በምላስም በዚህ ላይ በመታገል ነው። ይህቺ ናት ከሙሃጂሮችና ከአንሷሮች የሆኑት እነሱንም በመልካም የተከተሉት የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች መንገድ። [ኢቅቲዳኡ ሲራጢል ሙስተቂም፡ 2/115-116፣ 123-126]
2- በተጨማሪም እንዲህ ብለዋል፡-
“በዓላት ከሃይማኖታዊ ድንጋጌዎች ውስጥ አንድ ድንጋጌ ናቸው። ስለሆነም በነሱ ላይ አዲስ መፍጠር ሳይሆን መረጃን መከተል የግድ ይላል። ለነብዩ ﷺ በተለያዩ ቀናት የተፈፀሙ ኹጥባዎች፣ ቃል-ኪዳኖችና ጦርነቶች አሏቸው። ለምሳሌ የበድር ጦርነት፣ የሑነይን፣ የኸንደቅ ጦርነት፣ የመካ መከፈት፣ የስደታቸው ጊዜ፣ መዲና መግባታቸው፣ የዲን መሰረቶችን ያወሱባቸው በርካታ ድስኩሮች አሏቸው። ይሁን እንጂ ይሄ እንዲህ አይነት ቀናትን በዓላት አድርገው እንዲይዙ አላስገደደም። እንዲህ አይነቱን የሚሰሩት ክርስቲያኖች ናቸው። የዒሳ የተለያዩ ክስተቶች የተፈፀሙባቸውን ቀናት በዓላት አድርገው የሚይዙ የሆኑት። ወይም ደግሞ የሁ .ዶች ናቸው (እንዲህ አይነቱን የሚሰሩት።) ዒድ ሸሪዐ ነው። አላህ የደነገገውን ሊከተሉት ይገባል። ያለበለዚያ ግን ከዲን ያልሆነ ነገር በዲን ውስጥ አይፈጠርም።”
3. ሌላም እንዲህ የሚል ንግግር አላቸው፡-
“በዚህ ርእስ ስር መጥፎ ከሆኑ ነገሮች ውስጥ ሌሎቹ በዓላትና ቢድዐዊ የሆኑት ዓውደ-አመታት ናቸው” ካሉ በኋላ ዘለግ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። [አልኢቅቲዳእ፡ 2/81-82]
4. የኢብኑ ተይሚያ ንግግር እየቆራረጡና እየቀጣጠሉ የሚንጠላጠሉ አካላትን ይበልጥ ወሽመጣቸውን መቁረጥ አስፈላጊ ስለሆነ ሌላም የሸይኹን ንግግር ልጨምር። በያመቱ የነብዩ ﷺ መውሊድ ሌሊት ላይ ኺትማ ስለሚያደርግ ሰው “ይሄ የተወደደ ነው ወይስ አይደለም?” ተብለው ተጠይቀው እንዲህ ብለው ነበር የመለሱት፡-
وَأَمَّا اتِّخَاذُ مَوْسِمٍ غَيْرِ الْمَوَاسِمِ الشَّرْعِيَّةِ كَبَعْضِ لَيَالِي شَهْرِ رَبِيعٍ الْأَوَّلِ الَّتِي يُقَالُ: إنَّهَا لَيْلَةُ الْمَوْلِدِ أَوْ بَعْضِ لَيَالِيِ رَجبٍ أَوْ ثَامِنَ عَشَرَ ذِي الْحِجةِ أَوْ أَوَّلِ جمْعَةٍ مِنْ رَجبٍ أَوْ ثَامِنِ شَوَّالٍ الَّذِي يُسَمِّيهِ الْجهَّالُ عِيدَ الْأَبْرَارِ فَإِنَّهَا مِنْ الْبِدَعِ الَّتِي لَمْ يَسْتَحِبَّهَا السَّلَفُ وَلَمْ يَفْعَلُوهَا.
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
“ሸሪዐዊ ያልሆኑ ክብረ በዓላትን ክብረ-በዓል አድርጎ መያዝ ግን ‘የመውሊድ ሌሊት’ የሚባሉትን የተወሰኑ የረቢዐል አወል ሌሊቶችን ወይም የረጀብ ሌሊቶችን ወይም ደግሞ ዙልሒጃ አስራ ስምንትን ወይም ደግሞ የረጀብ የመጀመሪያ ጁሙዐን ወይም ደግሞ መሃይማን ‘የደጋጎች ዒድ’ እያሉ የሚጠሩትን ሸዋል ስምንትን የመሰሉ እነዚህ ሰለፎች እንደሚወደዱ ያልገለጿቸውና ያልተገበሯቸው ቢድዐዎች ውስጥ ናቸው።” [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 25/298]
5. ሌላም ልጨምር፡-
“… የሆኑ ሰዎች ልክ እንደ መደበኛ ሱናዎች ቋሚ ልምድ አድርገው ሳይዙ በሆኑ ሌሊቶች ግዴታ ላልሆነ ሶላት ቢሰባሰቡ ይሄ አይጠላም። ነገር ግን ወቅት በዞረ ቁጥር አብሮ የሚዞር ልምድ አድርጎ መያዙ የተጠላ ነው። ሸሪዐን መቀየር እንዲሁም የተደነገገውን ካልተደነገገው ጋር ማመሳሰል አለውና። እንዲህ አይነቱ ቢፈቀድ ኖሮ በረፋድ ወቅት ወይም በዙህርና በዐስር መካከል ሌላ ሶላት እንዲፈፀም ወይም በሸዕባን ተራዊሕ እንዲኖር ወይም በሁለቱ የዒድ ሶላቶች ላይ አዛን እንዲኖር ወይም ደግሞ በበይተል መቅዲስ ካለው ቋጥኝ ዘንድ ሐጅ እንዲኖር መፍቀድ ነበር። ይሄ የአላህን ዲን መቀየርና መለወጥ ነው። በመውሊድ ሌሊትና በሌሎችም ላይ ልክ እንዲሁ ነው የሚባለው።”
ከምን አይነት ጥፋቶች ጋር አብረው እንደቆጠሩት ተመልከቱ። ቀጠሉ፡-
“የተጠላ ቢድዐ ማለት በሸሪዐው እንደሚወደድ ያልተገለፀ ሲሆን እሱም አላህ ያልፈቀደበትን መደንገጉ ነው። የሆነን ነገር ከአላህ ድንጋጌ ሳይኖር ዲንና መቃረቢያ ያደረገ ሰው ጠማማ ሙብተዲዕ ነው። እሱን ነው ነብዩ ﷺ ‘ቢድዐ ሁሉ ጥመት ነው’ ሲሉ የገለፁት። ፈጠራ የድንጋጌ ተቃራኒ ነው። ድንጋጌ ማለት ግዴታ በሆነ ትእዛዝ ወይም ተወዳጅ መሆንን በሚያመልክት ትእዛዝ አላህና መልእክተኛው ያዘዙት ነው። ልክ ለተራዊሕ በአንድ ኢማም እንደመሰባሰብ፣ ቁርኣንን በአንድ መፅሐፍ መሰብሰብ፣ አፈንጋጮችንና ኸዋሪጆችን እንደመዋጋት ያለና ይህን የመሳሰለ በሳቸው ዘመን ያልተፈፀመ ነገር ቢሆን እንኳን። አላህና መልእክተኛው ያልደነገጉት እርሱ ፈጠራ ነው፣ ጥመት። ለምሳሌ ልክ የሶላት ወቅቶችን፣ የጁሙዐና የበዓላት ቀናትን ደንጋጊው እንደወሰነው በሱ ውስጥ ለዒባዳ በመሰባሰብ የሆነን ቦታ ወይም የሆነን ጊዜ ለይቶ እንደ መያዝ ማለት ነው።” [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 23/133-134]
6. መጤ የሆኑ በዓላትን በጅምላ የሚኮንኑባቸው ሌሎች ንግግሮችም አሏቸው። [አልኢቅቲዷእ፡ 2/115] [አልሙስተድረክ ዐላመጅሙዒል ፈታዋ፡ 3/132]
ከዚህ በኋላስ ኢብኑ ተይሚያን ለመውሊድ ለማጣቀስ ድፍረት ይኖራችሁ ይሆን? ለነገሩ ካፈርኩ አይመልሰኝ ነው የያዛችሁት። መቼስ የስሜትን ፈረስ በማስረጃ ልጓም መግታት አይቻል ነገር።
ደግሞም ኢብኑ ተይሚያ መውሊድን ደግፈውስ ቢሆን ኖሮ? ቅንጣት ታክል የሚቀይረው ነገር የለም። ለማንም ያለን አክብሮት ስህተቱን እንድንቀበል አያደርገንም። መውሊድ ኢብኑ ተይሚያ የደገፉትና የፈፀሙት ቢሆን እንኳ ኖሮ ከቢድዐነት የሚወጣ አልነበረም። አያይዤ የማነሳው ተግባሩ ቢድዐ መሆኑን ያላወቀ ሰው በቢድዐው ሳይሆን በኒያው አጅር ያገኛል የሚለው የኢብኑ ተይሚያ ንግግርም ውድቅ ነው። ምክንያቱም ነብዩ ﷺ “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ስራው ውድቅ ነው” ብለዋልና። [ሙስሊም፡ 1718] ራሳቸው ኢብኑ ተይሚያ ይህንን ደጋግመው ገልፀውታል። መጥፎ ስራ በመልካም ኒያ አጅር አያስገኝም። መልካም ኒያ መጥፎ ስራን መልካም አያደርግም። ሶሐቢዩ ኢብኑ ዑመርም - ረዲየሏሁ ዐንሁ - “ቢድዐ ሁሉ ጥመት ነው፣ ሰዎች መልካም ነው ብለው ቢያስቡትም” ብለዋል፡፡ [አልኢባናህ፡ 205] ታላቁ ሰለፍ የሕያ ብኑ የሕያ “ሱና ባልሆነ ነገር ውስጥ ተስፋና ምንዳ የለም” ብለዋል። [አልኢዕቲሷም፡ 1/199]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
5. ሌላም ልጨምር፡-
“… የሆኑ ሰዎች ልክ እንደ መደበኛ ሱናዎች ቋሚ ልምድ አድርገው ሳይዙ በሆኑ ሌሊቶች ግዴታ ላልሆነ ሶላት ቢሰባሰቡ ይሄ አይጠላም። ነገር ግን ወቅት በዞረ ቁጥር አብሮ የሚዞር ልምድ አድርጎ መያዙ የተጠላ ነው። ሸሪዐን መቀየር እንዲሁም የተደነገገውን ካልተደነገገው ጋር ማመሳሰል አለውና። እንዲህ አይነቱ ቢፈቀድ ኖሮ በረፋድ ወቅት ወይም በዙህርና በዐስር መካከል ሌላ ሶላት እንዲፈፀም ወይም በሸዕባን ተራዊሕ እንዲኖር ወይም በሁለቱ የዒድ ሶላቶች ላይ አዛን እንዲኖር ወይም ደግሞ በበይተል መቅዲስ ካለው ቋጥኝ ዘንድ ሐጅ እንዲኖር መፍቀድ ነበር። ይሄ የአላህን ዲን መቀየርና መለወጥ ነው። በመውሊድ ሌሊትና በሌሎችም ላይ ልክ እንዲሁ ነው የሚባለው።”
ከምን አይነት ጥፋቶች ጋር አብረው እንደቆጠሩት ተመልከቱ። ቀጠሉ፡-
“የተጠላ ቢድዐ ማለት በሸሪዐው እንደሚወደድ ያልተገለፀ ሲሆን እሱም አላህ ያልፈቀደበትን መደንገጉ ነው። የሆነን ነገር ከአላህ ድንጋጌ ሳይኖር ዲንና መቃረቢያ ያደረገ ሰው ጠማማ ሙብተዲዕ ነው። እሱን ነው ነብዩ ﷺ ‘ቢድዐ ሁሉ ጥመት ነው’ ሲሉ የገለፁት። ፈጠራ የድንጋጌ ተቃራኒ ነው። ድንጋጌ ማለት ግዴታ በሆነ ትእዛዝ ወይም ተወዳጅ መሆንን በሚያመልክት ትእዛዝ አላህና መልእክተኛው ያዘዙት ነው። ልክ ለተራዊሕ በአንድ ኢማም እንደመሰባሰብ፣ ቁርኣንን በአንድ መፅሐፍ መሰብሰብ፣ አፈንጋጮችንና ኸዋሪጆችን እንደመዋጋት ያለና ይህን የመሳሰለ በሳቸው ዘመን ያልተፈፀመ ነገር ቢሆን እንኳን። አላህና መልእክተኛው ያልደነገጉት እርሱ ፈጠራ ነው፣ ጥመት። ለምሳሌ ልክ የሶላት ወቅቶችን፣ የጁሙዐና የበዓላት ቀናትን ደንጋጊው እንደወሰነው በሱ ውስጥ ለዒባዳ በመሰባሰብ የሆነን ቦታ ወይም የሆነን ጊዜ ለይቶ እንደ መያዝ ማለት ነው።” [መጅሙዑል ፈታዋ፡ 23/133-134]
6. መጤ የሆኑ በዓላትን በጅምላ የሚኮንኑባቸው ሌሎች ንግግሮችም አሏቸው። [አልኢቅቲዷእ፡ 2/115] [አልሙስተድረክ ዐላመጅሙዒል ፈታዋ፡ 3/132]
ከዚህ በኋላስ ኢብኑ ተይሚያን ለመውሊድ ለማጣቀስ ድፍረት ይኖራችሁ ይሆን? ለነገሩ ካፈርኩ አይመልሰኝ ነው የያዛችሁት። መቼስ የስሜትን ፈረስ በማስረጃ ልጓም መግታት አይቻል ነገር።
ደግሞም ኢብኑ ተይሚያ መውሊድን ደግፈውስ ቢሆን ኖሮ? ቅንጣት ታክል የሚቀይረው ነገር የለም። ለማንም ያለን አክብሮት ስህተቱን እንድንቀበል አያደርገንም። መውሊድ ኢብኑ ተይሚያ የደገፉትና የፈፀሙት ቢሆን እንኳ ኖሮ ከቢድዐነት የሚወጣ አልነበረም። አያይዤ የማነሳው ተግባሩ ቢድዐ መሆኑን ያላወቀ ሰው በቢድዐው ሳይሆን በኒያው አጅር ያገኛል የሚለው የኢብኑ ተይሚያ ንግግርም ውድቅ ነው። ምክንያቱም ነብዩ ﷺ “የእኛ ትእዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ስራው ውድቅ ነው” ብለዋልና። [ሙስሊም፡ 1718] ራሳቸው ኢብኑ ተይሚያ ይህንን ደጋግመው ገልፀውታል። መጥፎ ስራ በመልካም ኒያ አጅር አያስገኝም። መልካም ኒያ መጥፎ ስራን መልካም አያደርግም። ሶሐቢዩ ኢብኑ ዑመርም - ረዲየሏሁ ዐንሁ - “ቢድዐ ሁሉ ጥመት ነው፣ ሰዎች መልካም ነው ብለው ቢያስቡትም” ብለዋል፡፡ [አልኢባናህ፡ 205] ታላቁ ሰለፍ የሕያ ብኑ የሕያ “ሱና ባልሆነ ነገር ውስጥ ተስፋና ምንዳ የለም” ብለዋል። [አልኢዕቲሷም፡ 1/199]
=
የቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ዐረብ ሃገር ያሉ እህቶቻችንን በሰበብ አስባብ በነገር የሚወጉ ሰዎች አሉ። ወንድሜ! የዐረብ ሃገር ሴት አገር በጀርባዋ የተሸከመች ባለ ውለታ ነች። የምታዝንላት እንጂ የምታብጠለጥላት አይደለችም። ደሟን፣ ላቧን ሰጥታ ለሃገር ለወገን የምትኖር ናት። ሻማ ሆነው ቀልጠው ለሌሎች የሚኖሩ አሳዛኝ ወገኖች ናቸው። ለቤተሰብ ሲሉ የራሳቸውን ህይወት ፊዳ ያደረጉ ምስኪኖች ናቸው። ቤት መስርቶ ለመኖር፣ ወልዶ ለመክበድ ባላቸው ጉጉት ባመኑት ተኩላ የሚበሉ የዋሆች ናቸው። ሰርቶ የማይለወጥ፣ ወስዶ የማይጠረቃ ወንድም እየጎተጎታቸው ለፍተው መና የሚቀሩት ብዙ ናቸው። አያሳዝኑም ታዲያ?
ደግሞም ብዙዎቹ እህቶች ባለቻቸው ጊዜ ዲናቸውን እየተማሩ ከሺርክ፣ ከቢድዐ፣ ከብዙ ሐራም ነገሮች የወጡ ናቸው። ባሉበትም ይሁን በሃገር ቤት ባሉ የኸይር ስራ ጥሪዎች ላይ ግንባር ቀደም ተሰላፊዎች ናቸው። አዎ! ሰዎች ናቸውና ያውም ብዙዎቹ ወጣቶች ናቸውና መሀላቸው ብዙ ክፍተቶች ያሉባቸው ሊታዩ ይችላሉ። ግን ማነው ከዚህ ነፃ የሆነው? ምን ሲባልስ ነው በጅምላ የሚፈረጁት? አላህ ስብራታቸውን ጠግኖ፣ ክፍተታቸውን ሞልቶ ለሃገር ለቤታቸው የሚበቁ ያድርጋቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
ደግሞም ብዙዎቹ እህቶች ባለቻቸው ጊዜ ዲናቸውን እየተማሩ ከሺርክ፣ ከቢድዐ፣ ከብዙ ሐራም ነገሮች የወጡ ናቸው። ባሉበትም ይሁን በሃገር ቤት ባሉ የኸይር ስራ ጥሪዎች ላይ ግንባር ቀደም ተሰላፊዎች ናቸው። አዎ! ሰዎች ናቸውና ያውም ብዙዎቹ ወጣቶች ናቸውና መሀላቸው ብዙ ክፍተቶች ያሉባቸው ሊታዩ ይችላሉ። ግን ማነው ከዚህ ነፃ የሆነው? ምን ሲባልስ ነው በጅምላ የሚፈረጁት? አላህ ስብራታቸውን ጠግኖ፣ ክፍተታቸውን ሞልቶ ለሃገር ለቤታቸው የሚበቁ ያድርጋቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ድቤ መደብደብ
የለውም አደብ
~
በዚክርና በሶላት ወቅት ማጨብጨብ፣ ፉጨት፣ ማናፋት፣ መዝለል፣ ማቃሰት፣... የሙሽ ^ሪኮች ተግባር ነው። አላህ እንዲህ ይላል:-
{ وَمَا كَانَ صَلَاتُهُمۡ عِندَ ٱلۡبَیۡتِ إِلَّا مُكَاۤءࣰ وَتَصۡدِیَةࣰۚ }
{በቤቱ ዘንድም ስግደታቸው ማፏጨትና ማጨብጨብ እንጂ ሌላ አልነበረም።} [አልአንፋል፡ 35]
የሙስሊሞች ዚክር እና ሶለዋት ከዚህ ይለያል። እንዲህ ይላል:-
{ وَٱذۡكُر رَّبَّكَ فِی نَفۡسِكَ تَضَرُّعࣰا وَخِیفَةࣰ وَدُونَ ٱلۡجَهۡرِ مِنَ ٱلۡقَوۡلِ بِٱلۡغُدُوِّ وَٱلۡـَٔاصَالِ وَلَا تَكُن مِّنَ ٱلۡغَـٰفِلِینَ }
''ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በሆነ ቃል በጧትም በማታም አውሳው። ከዘንጊዎቹም አትኹን።" [አልአዕራፍ፡ 205]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
የለውም አደብ
~
በዚክርና በሶላት ወቅት ማጨብጨብ፣ ፉጨት፣ ማናፋት፣ መዝለል፣ ማቃሰት፣... የሙሽ ^ሪኮች ተግባር ነው። አላህ እንዲህ ይላል:-
{ وَمَا كَانَ صَلَاتُهُمۡ عِندَ ٱلۡبَیۡتِ إِلَّا مُكَاۤءࣰ وَتَصۡدِیَةࣰۚ }
{በቤቱ ዘንድም ስግደታቸው ማፏጨትና ማጨብጨብ እንጂ ሌላ አልነበረም።} [አልአንፋል፡ 35]
የሙስሊሞች ዚክር እና ሶለዋት ከዚህ ይለያል። እንዲህ ይላል:-
{ وَٱذۡكُر رَّبَّكَ فِی نَفۡسِكَ تَضَرُّعࣰا وَخِیفَةࣰ وَدُونَ ٱلۡجَهۡرِ مِنَ ٱلۡقَوۡلِ بِٱلۡغُدُوِّ وَٱلۡـَٔاصَالِ وَلَا تَكُن مِّنَ ٱلۡغَـٰفِلِینَ }
''ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በሆነ ቃል በጧትም በማታም አውሳው። ከዘንጊዎቹም አትኹን።" [አልአዕራፍ፡ 205]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"ዓኢሻ ሆይ! ምስኪንን አትመልሺ፣ በተምር ክፋይ እንኳ ቢሆን (አስተናጋጂ)። ዓኢሻ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ። አቅርቢያቸውም። አላህ በትንሳኤ ቀን ያቀርብሻልና።" [ሶሒሑ ተርሚዚይ፡ 2352]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
"ዓኢሻ ሆይ! ምስኪንን አትመልሺ፣ በተምር ክፋይ እንኳ ቢሆን (አስተናጋጂ)። ዓኢሻ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ። አቅርቢያቸውም። አላህ በትንሳኤ ቀን ያቀርብሻልና።" [ሶሒሑ ተርሚዚይ፡ 2352]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
ሴቶች በሰለፎች ዘመን
~
በሰለፎች (የጥንት ደጋግ ሙስሊሞች) ዘመን፣ ብዙ ሴቶች ቤታቸው ውስጥ ሆነው ማንነታቸውና ስማቸው ሳይታወቅ አልፈዋል። እኛ ማንነታቸውን ስላላወቅናቸው ግን የሚጎድልባቸው ነገር የለም። የፈጠራቸው ጌታ አላህ ያውቃቸዋልና።
እነዚያ ምርጥ ሴቶች በሱና ላይ በጥንካሬ ተኮትኩተው ያደጉ ነበሩ። የፈተና ማዕበል አልወዘወዛቸውም። እስኪ አንድ ድንቅ ታሪክ እንመልከት። ታሪኩ ስለ ዓሲም ቢኑ ዐሊይ አልዋሲጢይ የሚያወራ ነው። ጊዜው "ቁርኣን ፍጡር ነው" የሚል የጀህ ^ ሚያ እና የሙዕተዚላ ብልሹ እምነት የተንሰራፋበት ወቅት ነበር። ይህንን እምነት ያልተቀበለ ሰው ህይወትን እስከማጣት የሚደርስ ብዙ እንግልት የሚቀበልበት ሁኔታ ነበር።
ዓሲም ቢኑ ዐሊይ ሁለት ሴቶች ልጆች ነበሯቸው። በዚያን ጊዜ በአሕመድ ኢብኑ ሐንበል ላይ በደረሰው የጭካኔ ግርፋት ምክንያት፣ አባታቸው ተገድደው ለቢድዓ ሰዎች እጅ እንዳይሰጡና እንዳይሸነፉ ልጆቻቸው ሰግተዋል።
አባት ወደ ባግዳድ ለፈተና ተወስደዋል። ልጆች በዋሲጥ ከተማ ነበሩ። እነኚህ ሴቶች ልጆች ለአባታቸው ደብዳቤ ጻፉላቸው። በደብዳቤውም ላይ የሚከተለውን ጽሁፍ አካተቱ፡-
"አባታችን ሆይ! አሕመድ ኢብኑ ሐንበል ቁርኣን ፍጡር ነው እንዲሉ ተገድደው እንደተገረፉ ሰምተናል። አደራ አላህን ፍራ! ለነሱ አትታዘዝ! በአላህ ይሁንብን! አንተ ለነሱ ተሸንፈህ በህይወት ከምትመጣልን፣ በአቋምህ ፀንተህ የሞትህ ዜና ቢመጣልን እንመርጣለን።" [ሲየሩ አዕላሚ ኑበላእ፡ 9/264]
እቴ ሆይ! አደራ!
ከፍ በይ በሱና፣ እንደ ሰለፎችሽ፣ ፅኚ በተውሒድ ላይ
እንዳያታልልሽ፣ እንዳያዘናጋሽ፣ ኹራፊና ጠንቋይ!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
~
በሰለፎች (የጥንት ደጋግ ሙስሊሞች) ዘመን፣ ብዙ ሴቶች ቤታቸው ውስጥ ሆነው ማንነታቸውና ስማቸው ሳይታወቅ አልፈዋል። እኛ ማንነታቸውን ስላላወቅናቸው ግን የሚጎድልባቸው ነገር የለም። የፈጠራቸው ጌታ አላህ ያውቃቸዋልና።
እነዚያ ምርጥ ሴቶች በሱና ላይ በጥንካሬ ተኮትኩተው ያደጉ ነበሩ። የፈተና ማዕበል አልወዘወዛቸውም። እስኪ አንድ ድንቅ ታሪክ እንመልከት። ታሪኩ ስለ ዓሲም ቢኑ ዐሊይ አልዋሲጢይ የሚያወራ ነው። ጊዜው "ቁርኣን ፍጡር ነው" የሚል የጀህ ^ ሚያ እና የሙዕተዚላ ብልሹ እምነት የተንሰራፋበት ወቅት ነበር። ይህንን እምነት ያልተቀበለ ሰው ህይወትን እስከማጣት የሚደርስ ብዙ እንግልት የሚቀበልበት ሁኔታ ነበር።
ዓሲም ቢኑ ዐሊይ ሁለት ሴቶች ልጆች ነበሯቸው። በዚያን ጊዜ በአሕመድ ኢብኑ ሐንበል ላይ በደረሰው የጭካኔ ግርፋት ምክንያት፣ አባታቸው ተገድደው ለቢድዓ ሰዎች እጅ እንዳይሰጡና እንዳይሸነፉ ልጆቻቸው ሰግተዋል።
አባት ወደ ባግዳድ ለፈተና ተወስደዋል። ልጆች በዋሲጥ ከተማ ነበሩ። እነኚህ ሴቶች ልጆች ለአባታቸው ደብዳቤ ጻፉላቸው። በደብዳቤውም ላይ የሚከተለውን ጽሁፍ አካተቱ፡-
"አባታችን ሆይ! አሕመድ ኢብኑ ሐንበል ቁርኣን ፍጡር ነው እንዲሉ ተገድደው እንደተገረፉ ሰምተናል። አደራ አላህን ፍራ! ለነሱ አትታዘዝ! በአላህ ይሁንብን! አንተ ለነሱ ተሸንፈህ በህይወት ከምትመጣልን፣ በአቋምህ ፀንተህ የሞትህ ዜና ቢመጣልን እንመርጣለን።" [ሲየሩ አዕላሚ ኑበላእ፡ 9/264]
እቴ ሆይ! አደራ!
ከፍ በይ በሱና፣ እንደ ሰለፎችሽ፣ ፅኚ በተውሒድ ላይ
እንዳያታልልሽ፣ እንዳያዘናጋሽ፣ ኹራፊና ጠንቋይ!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
የሙዚቃ ነፃ አውጪ ግንባር
~
በሃገር ደረጃ ሙዚቃን ከ"ፅንፈኞች" ነፃ የማውጣት ዘመቻ የጀመረው ሐሰን ታጁ ነው። በመፅሀፍ፣ በጋዜጣ፣ በተለያዩ መድረኮች ብዙ ፍልሚያ አካሂዷል። አንዴ ሸገር ሬዲዮ ስለሙዚቃ የሀይማኖት ሰዎችን አቋም ለመስማት ፕሮግራም ሲያዘጋጅ ከኦርቶዶክስ በኩል አንድ ቄስ ቀርቦ 99 በመቶ ዘፈን በመፅሃፍ ቅዱስ የተወገዘ ነው ብሎ ፍርጥም ብሎ ሲሟገት ሐሰን ታጁ ኢስላምን ወክሎ ሙዚቃን ሐላል አድርጎ ረጅም ሀተታ ሰጠ። በሱ ትንታኔ የተደፋፈረው ጋዜጠኛ “እንግዲያው ሙዚቀኞቹን ቀጥታ ለመመልከት የምሽት ክበቦች መገኘትስ እንዴት ነው?” ብሎ ጠይቆት ነበር። የሴትና የወንድ ቅልቅል ስላለበት እዚያ መገኘት አይቻልም ብሏል ጥንቁቁ። ድንቄምi አነጋገሩ መቀላቀል ከሌለስ የሙዚቃ ባንዶች ላይ መገኘትም፣ መሳተፍም፣ መዝፈንም፣... ይፈቀዳል ይመስላል። “የምላስ ጣጣ” ፀሐፊ የዘፈን ጣጣ ሲያመጣ።
የሸገሩን ስብከት አደገኛ የሚያደርገው የቁርኣን አያዎችንና ሐዲሦችን ያለቦታቸው መጠቃቀሱ ነው። ይህ አካሄድ በተለይም አላዋቂዎች ዘንድ የሚፈጥረው አንድምታ ከባድ ነው። ምክንያቱም መድረክ ይዞ በኢስላም ስም የተናገረ ሁሉ ዓሊም የሚመስላቸው ብዙ ናቸውና። በተለይ በተለይ ደግሞ ስሜታቸውን የሚከተሉ የሙዚቃ አፍቃሪያን ዘንድ ምን አይነት አቀባበል እንደሚያገኝ ገምቱት። እነኚህ ስሜታውያን ስሜታቸውን የሚያስደስት ደሊል መሳይ ነገር ካገኙ የሌላኛውን ወገን ማስረጃ መስሚያ ጆሮ አይኖራቸውም።
የሐሰን አቀራረብ የሚገርም ነበር። ሙዚቃን በተመለከተ አንድ መካከለኛ እና ሁለት ፅንፈኛ አቋሞች አልሉ አለ። ያው “መካከለኛ” የሚለው እሱ ያለበትን ሙዚቃን የሚፈቅድበትን እንደሆነ ግልፅ ነው። ይሄ የሁልጊዜ አካሄዱ ነው። የቆመለትን ሰንካላ አካሄድ "ወሰጥ" የሚል ካፖርት ያለብስና የሚቃወሙትን ጠርዘኛ ተደርገው እንዲታዩ ይጥራል። የአስተሳሰብ ሽብር መፍጠር ነው አላማው። በሱ እይታ ሁለቱ ፅንፎች ምንና ምን ናቸው? አንዱ ያው ሙዚቃን ሐራም የሚለው ነው። ሌላኛው ፅንፍ ሐሰን ታጁ የራሱን ሀሳብ መካከለኛ ለማድረግ ሲል ብቻ የሚፈጥረው #ምናባዊ አቋም ነው።
በርግጥ የሐሰንን የሸገር ፈትዋ ጠበቅ አድርገን ከፈተሽነው የንግግሩ አንድምታ “ሙዚቃ ሐላል ነው” ከማለትም ይሻገራል። “እንዴት?” ማለት ጥሩ። ሙዚቃን ሐላል ለማድረግ ስለ ተፈኩር የሚያትቱ አያዎችን ጠቀሰ። “ሙዚቃ ማለት ውበትን ማድነቅ ነው” አለ። “ቁርኣን በዜማ ነው የሚቀራው፣ አዛንና ኢቃማ በዜማ ነው የሚደረጉት” አለ። ይሄ አነጋገር “ሐላል ነው” ከማለት ይዘላል። “ሐላል” ማለት “አጅርም” ወንጀልም የሌለው ነው። አዛንና ኢቋማ ማድረግ፣ በቁርኣን ድምፅን ማሳመርስ? የተወደዱ ተግባራት ናቸው። በርግጥ እሱ የፈለገው ዜማ በራሱ የተከለከለ አይደለም ለማለት ነው። ግን ስለተፈኩር ማውራቱን ምን አመጣው? ደግሞስ የአዛንና የቁርኣንን ዜማ ከዘፈን ዜማ ጋር ማነፃፀር አይቀፍም ወይ?
ፍንዳታ ሙፍቲዎች
~
ለቅልቅሉ እንጂ - ዳንስ ካልታገደ
ሐራምነት ቀርቶ
ዘፈን ለተፈኩር - እንዲያ ከፈየደ
ምናለ ቢኖሩን - ከ’ኽቲላጥ የራቁ - የዳንስ ምሽቶች?i
ሙዚቀኛ ሸይኾች - አርቲስት ኸጢቦች?i
ምናለስ ቢኖሩን - “አንቱ” የተባሉ - ዘፋኝ ሰባኪዎች?i
ሰፋ ቦርቀቅ ያሉ - ተራማጅ ሙፍቲዎች?i
ዲጄ ሙአዚኖች - ኮሜዲያን ኢማሞች
ምንድን ነው ማካበድ - ምንድን ነው መወጠር?i
ባይሆን ይራቁ እንጂ - ከምላስ ጣጣና - ከትርፍ ንግግርi
አዋጅ በሬዲዮ - ገብር በጋዜጣ
አይበቃም ይደገም - በመፅሀፍ ይውጣ
ህዝቡ ለዘመናት - ተሸውዷልና
ይስማ ይዝፈን ይውጣ - ይጨፍር ይዝናናi
ተቃዋሚ ካለ - ጠባብ ነው ጠርዘኛ
ደሊል ከበዛ ግን - ይፈለጋል ዳኛ
“ልዩነት ረሕማ ነው” - እያለ 'ሚያስተኛ።
ሙሉ አልበሙ ቢቀር - በነጠላ ዜማ - መንፈስ የሚያድሱ
በተስረቅራቂ ድምፅ - በተውረግራጊ አካል - ሰው እያፈዘዙ
ምናለ ቢጣሩ - ልብን አለስልሰው - አይን እያስለቀሱ?i
ካልተቀላቀሉ - መጠጡን ካልጠጡ
ምናለስ ቢኖሩን - “ናይት ክለብ” ገብተው - እያቀነቀኑ “ፈትዋ” የሚሰጡ?i
በጊታር ታጅበው - ማሲንቆ እየመቱ - ጥበብ የሚያጠጡi
አታሞ እየመቱ - “ራፕ” እየዘለሉ - ሰውን የሚያቀኑi
ዘመናይ ቃዲዎች - ኢማሞች ዱዓቶች - ፅንፍ የሰለጠኑi
የታሉ ሞዴሎች - መቼ ነው የምናይ - ራቀብን ዘመኑ?i
“ዋቂዕ” የገባቸው - “ሒክማ” ያጠለቁ - ኡማን የሚያድኑi
ጥዑም ዜማ ሰምተው - ምላሽ የማይሰጡ
ከለዘብተኛው ወንዝ - “ገር” ውሀ ይጠጡi
ወደኛ ይውረዱ - ቡራኬ ይውሰዱi
ቀሽት ነው መንገዱ - ይመስጣል ሙዱi
መምሬንም ያዙ - በዚያው በመንገዱ
አካብደዋልና - ያው እንደለመዱi
ይህን ካልፈቀዱ - ይህን ካላግራሩ
“ዲኑ ገር ነው” ማለት - የታል ቁምነገሩ?i
ሙስሊሙ ወንድሜ - ዜማ የለቀቅከው
ሐራም ሲሉ ሰምተህ - የተሸማቀቅከው
ቀና በል ካንገትህ - ከኛ ጋር ሌላ ነው
ሌላው እንኳን ቢቀር - ቢያንስ ቢያንስ ሐላል ነውi
ሬዲዮ ጋዜጣው - መፅሀፍ የፃፍነው
የዚህ ሁሉ ልፋት - ትርፉ ምን ሊሆን ነው?
ስለዚህ ቀና በል - አዝናና እንዳትሰጋ
“ትርፍ ወሬ” ግን ቀንስ - እንዳትዘናጋ።
ሞዴሊስቷ እህቴ - ራቁት ኢኽቲላጥ ቢሉሽ
አንቺ እንኳን በሙያሽ - ኢስላምን አስጠራሽ
ጭንቀትሽ ግልፅ ነው - ያሳስባል በጣም
ቢሆንም ታገሺ - ተስፋ አይቆረጥም
የሚፈቅድ “ሙፍቲ” - ፈልገን ፈልገን - ፈልገን አናጣምii
(ኢብኑ ሙነወር፣ 2002)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
~
በሃገር ደረጃ ሙዚቃን ከ"ፅንፈኞች" ነፃ የማውጣት ዘመቻ የጀመረው ሐሰን ታጁ ነው። በመፅሀፍ፣ በጋዜጣ፣ በተለያዩ መድረኮች ብዙ ፍልሚያ አካሂዷል። አንዴ ሸገር ሬዲዮ ስለሙዚቃ የሀይማኖት ሰዎችን አቋም ለመስማት ፕሮግራም ሲያዘጋጅ ከኦርቶዶክስ በኩል አንድ ቄስ ቀርቦ 99 በመቶ ዘፈን በመፅሃፍ ቅዱስ የተወገዘ ነው ብሎ ፍርጥም ብሎ ሲሟገት ሐሰን ታጁ ኢስላምን ወክሎ ሙዚቃን ሐላል አድርጎ ረጅም ሀተታ ሰጠ። በሱ ትንታኔ የተደፋፈረው ጋዜጠኛ “እንግዲያው ሙዚቀኞቹን ቀጥታ ለመመልከት የምሽት ክበቦች መገኘትስ እንዴት ነው?” ብሎ ጠይቆት ነበር። የሴትና የወንድ ቅልቅል ስላለበት እዚያ መገኘት አይቻልም ብሏል ጥንቁቁ። ድንቄምi አነጋገሩ መቀላቀል ከሌለስ የሙዚቃ ባንዶች ላይ መገኘትም፣ መሳተፍም፣ መዝፈንም፣... ይፈቀዳል ይመስላል። “የምላስ ጣጣ” ፀሐፊ የዘፈን ጣጣ ሲያመጣ።
የሸገሩን ስብከት አደገኛ የሚያደርገው የቁርኣን አያዎችንና ሐዲሦችን ያለቦታቸው መጠቃቀሱ ነው። ይህ አካሄድ በተለይም አላዋቂዎች ዘንድ የሚፈጥረው አንድምታ ከባድ ነው። ምክንያቱም መድረክ ይዞ በኢስላም ስም የተናገረ ሁሉ ዓሊም የሚመስላቸው ብዙ ናቸውና። በተለይ በተለይ ደግሞ ስሜታቸውን የሚከተሉ የሙዚቃ አፍቃሪያን ዘንድ ምን አይነት አቀባበል እንደሚያገኝ ገምቱት። እነኚህ ስሜታውያን ስሜታቸውን የሚያስደስት ደሊል መሳይ ነገር ካገኙ የሌላኛውን ወገን ማስረጃ መስሚያ ጆሮ አይኖራቸውም።
የሐሰን አቀራረብ የሚገርም ነበር። ሙዚቃን በተመለከተ አንድ መካከለኛ እና ሁለት ፅንፈኛ አቋሞች አልሉ አለ። ያው “መካከለኛ” የሚለው እሱ ያለበትን ሙዚቃን የሚፈቅድበትን እንደሆነ ግልፅ ነው። ይሄ የሁልጊዜ አካሄዱ ነው። የቆመለትን ሰንካላ አካሄድ "ወሰጥ" የሚል ካፖርት ያለብስና የሚቃወሙትን ጠርዘኛ ተደርገው እንዲታዩ ይጥራል። የአስተሳሰብ ሽብር መፍጠር ነው አላማው። በሱ እይታ ሁለቱ ፅንፎች ምንና ምን ናቸው? አንዱ ያው ሙዚቃን ሐራም የሚለው ነው። ሌላኛው ፅንፍ ሐሰን ታጁ የራሱን ሀሳብ መካከለኛ ለማድረግ ሲል ብቻ የሚፈጥረው #ምናባዊ አቋም ነው።
በርግጥ የሐሰንን የሸገር ፈትዋ ጠበቅ አድርገን ከፈተሽነው የንግግሩ አንድምታ “ሙዚቃ ሐላል ነው” ከማለትም ይሻገራል። “እንዴት?” ማለት ጥሩ። ሙዚቃን ሐላል ለማድረግ ስለ ተፈኩር የሚያትቱ አያዎችን ጠቀሰ። “ሙዚቃ ማለት ውበትን ማድነቅ ነው” አለ። “ቁርኣን በዜማ ነው የሚቀራው፣ አዛንና ኢቃማ በዜማ ነው የሚደረጉት” አለ። ይሄ አነጋገር “ሐላል ነው” ከማለት ይዘላል። “ሐላል” ማለት “አጅርም” ወንጀልም የሌለው ነው። አዛንና ኢቋማ ማድረግ፣ በቁርኣን ድምፅን ማሳመርስ? የተወደዱ ተግባራት ናቸው። በርግጥ እሱ የፈለገው ዜማ በራሱ የተከለከለ አይደለም ለማለት ነው። ግን ስለተፈኩር ማውራቱን ምን አመጣው? ደግሞስ የአዛንና የቁርኣንን ዜማ ከዘፈን ዜማ ጋር ማነፃፀር አይቀፍም ወይ?
ፍንዳታ ሙፍቲዎች
~
ለቅልቅሉ እንጂ - ዳንስ ካልታገደ
ሐራምነት ቀርቶ
ዘፈን ለተፈኩር - እንዲያ ከፈየደ
ምናለ ቢኖሩን - ከ’ኽቲላጥ የራቁ - የዳንስ ምሽቶች?i
ሙዚቀኛ ሸይኾች - አርቲስት ኸጢቦች?i
ምናለስ ቢኖሩን - “አንቱ” የተባሉ - ዘፋኝ ሰባኪዎች?i
ሰፋ ቦርቀቅ ያሉ - ተራማጅ ሙፍቲዎች?i
ዲጄ ሙአዚኖች - ኮሜዲያን ኢማሞች
ምንድን ነው ማካበድ - ምንድን ነው መወጠር?i
ባይሆን ይራቁ እንጂ - ከምላስ ጣጣና - ከትርፍ ንግግርi
አዋጅ በሬዲዮ - ገብር በጋዜጣ
አይበቃም ይደገም - በመፅሀፍ ይውጣ
ህዝቡ ለዘመናት - ተሸውዷልና
ይስማ ይዝፈን ይውጣ - ይጨፍር ይዝናናi
ተቃዋሚ ካለ - ጠባብ ነው ጠርዘኛ
ደሊል ከበዛ ግን - ይፈለጋል ዳኛ
“ልዩነት ረሕማ ነው” - እያለ 'ሚያስተኛ።
ሙሉ አልበሙ ቢቀር - በነጠላ ዜማ - መንፈስ የሚያድሱ
በተስረቅራቂ ድምፅ - በተውረግራጊ አካል - ሰው እያፈዘዙ
ምናለ ቢጣሩ - ልብን አለስልሰው - አይን እያስለቀሱ?i
ካልተቀላቀሉ - መጠጡን ካልጠጡ
ምናለስ ቢኖሩን - “ናይት ክለብ” ገብተው - እያቀነቀኑ “ፈትዋ” የሚሰጡ?i
በጊታር ታጅበው - ማሲንቆ እየመቱ - ጥበብ የሚያጠጡi
አታሞ እየመቱ - “ራፕ” እየዘለሉ - ሰውን የሚያቀኑi
ዘመናይ ቃዲዎች - ኢማሞች ዱዓቶች - ፅንፍ የሰለጠኑi
የታሉ ሞዴሎች - መቼ ነው የምናይ - ራቀብን ዘመኑ?i
“ዋቂዕ” የገባቸው - “ሒክማ” ያጠለቁ - ኡማን የሚያድኑi
ጥዑም ዜማ ሰምተው - ምላሽ የማይሰጡ
ከለዘብተኛው ወንዝ - “ገር” ውሀ ይጠጡi
ወደኛ ይውረዱ - ቡራኬ ይውሰዱi
ቀሽት ነው መንገዱ - ይመስጣል ሙዱi
መምሬንም ያዙ - በዚያው በመንገዱ
አካብደዋልና - ያው እንደለመዱi
ይህን ካልፈቀዱ - ይህን ካላግራሩ
“ዲኑ ገር ነው” ማለት - የታል ቁምነገሩ?i
ሙስሊሙ ወንድሜ - ዜማ የለቀቅከው
ሐራም ሲሉ ሰምተህ - የተሸማቀቅከው
ቀና በል ካንገትህ - ከኛ ጋር ሌላ ነው
ሌላው እንኳን ቢቀር - ቢያንስ ቢያንስ ሐላል ነውi
ሬዲዮ ጋዜጣው - መፅሀፍ የፃፍነው
የዚህ ሁሉ ልፋት - ትርፉ ምን ሊሆን ነው?
ስለዚህ ቀና በል - አዝናና እንዳትሰጋ
“ትርፍ ወሬ” ግን ቀንስ - እንዳትዘናጋ።
ሞዴሊስቷ እህቴ - ራቁት ኢኽቲላጥ ቢሉሽ
አንቺ እንኳን በሙያሽ - ኢስላምን አስጠራሽ
ጭንቀትሽ ግልፅ ነው - ያሳስባል በጣም
ቢሆንም ታገሺ - ተስፋ አይቆረጥም
የሚፈቅድ “ሙፍቲ” - ፈልገን ፈልገን - ፈልገን አናጣምii
(ኢብኑ ሙነወር፣ 2002)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور