﷽
ሶላት አለ መስገድ ማለት
* ግንባርን ለመሬት ለማድረግ ሱጁድ ለማድረግ አላህን የሚገባው ክብር አይድለም እያልክ ነው
* እኔ ከአላህ ላይ ምንም ሃጃ/ጉዳይ የለኝም እያልክ ነው
ሶላት የለለው ሰው እና አንገት የለለው ሰው አንድ ነው
ሶላት ኡዝር ቢኖሮው ኖሮ ለሰሃቦች ይፈቀድ ነበር
ጦር ሜዳ ጀሃድ ላይ እየተጋደሉ በስይፍ እየተፋለጡ እያለ ሰአቱ ሲደርስ ቢላል አዛን ያደርጋል ግማሹ ይዋጋል ግማሹ ይሰግዳል
(ስለዚህ ሶላትን እንስገድ በወቅቱ)
አላህ ሆይ ሁሌ አንተን የምንፈራ ሁሌም ለአንተ የምንሰግድ እና ሁሌም አንተን የምናስታዉስ አደርገን:: ከ ሰጋጆቺ ከ ጾሚውች እና ከ ታጋሾች አደርገን:: ታማኝ ባራህም አመስጋኝ ባራህም አደርገን:: ማረን ምራንም ይቅር በለንም እዘንልንም መሃሪም መሪም ይቅር ባይም አዛኝም አንተ እና አንተ ብቻ ነህ አሚን
______ @Dr_zakir_Plus
ሶላት አለ መስገድ ማለት
* ግንባርን ለመሬት ለማድረግ ሱጁድ ለማድረግ አላህን የሚገባው ክብር አይድለም እያልክ ነው
* እኔ ከአላህ ላይ ምንም ሃጃ/ጉዳይ የለኝም እያልክ ነው
ሶላት የለለው ሰው እና አንገት የለለው ሰው አንድ ነው
ሶላት ኡዝር ቢኖሮው ኖሮ ለሰሃቦች ይፈቀድ ነበር
ጦር ሜዳ ጀሃድ ላይ እየተጋደሉ በስይፍ እየተፋለጡ እያለ ሰአቱ ሲደርስ ቢላል አዛን ያደርጋል ግማሹ ይዋጋል ግማሹ ይሰግዳል
(ስለዚህ ሶላትን እንስገድ በወቅቱ)
አላህ ሆይ ሁሌ አንተን የምንፈራ ሁሌም ለአንተ የምንሰግድ እና ሁሌም አንተን የምናስታዉስ አደርገን:: ከ ሰጋጆቺ ከ ጾሚውች እና ከ ታጋሾች አደርገን:: ታማኝ ባራህም አመስጋኝ ባራህም አደርገን:: ማረን ምራንም ይቅር በለንም እዘንልንም መሃሪም መሪም ይቅር ባይም አዛኝም አንተ እና አንተ ብቻ ነህ አሚን
______ @Dr_zakir_Plus
ክርስቶስ_በኢስላም_|_Part_1_|_Christ_In_Islam_By_Sheik_Ahmed_Deedat_(_Amharic_)(128k)
<unknown>
ክርስቶስ በ ኢስላም
Part 1
በ አህመድ ዲዳት 💜
Part 1
በ አህመድ ዲዳት 💜
ክርስቶስ_በኢስላም_|_Part_2_|_Christ_In_Islam_By_Sheik_Ahmed_Deedat_(_Amharic_)(128k)
<unknown>
ክርስቶስ በ ኢስላም
Part 2
በ አህመድ ዲዳት 💜
Part 2
በ አህመድ ዲዳት 💜
Dr Zakir Naik via @like
እውነተኛ ስኬት
ሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ሷሊህ አል-ኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸው እና እንዲህ ብለዋል፡- "ስኬት ከዱንያ አንድ ነገር ማግኘት አይደለም፣ (እውነተኛ) ስኬት ማለት ከጀሀነም እሳት መዳን እና ጀነት መግባት ነው።"
ሸይኽ ሙሐመድ ኢብኑ ሷሊህ አል-ኡሰይሚን አላህ ይዘንላቸው እና እንዲህ ብለዋል፡- "ስኬት ከዱንያ አንድ ነገር ማግኘት አይደለም፣ (እውነተኛ) ስኬት ማለት ከጀሀነም እሳት መዳን እና ጀነት መግባት ነው።"
ድሮም ወንድማቸው ሲሰራው የነበርው ነው
በተለየ ዛሬ ዛሬ የአክፍሮት ሀይላት ሙስሊሙን ኡምማ ካለበት ሃይማኖት ለማስወጣት የማያደርጉት ጥረት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች እንደሚባለው በራሳቸው መጽሐፍ አይደለም ሙስሊሙን ይቅርና ተከታዮቻቸውን እንኳ ማሳመን ሲያቅታቸው ወደ ቁርአን ገብተው ቁርአን የነሱን ሃይማኖት እንደሚደግፍ መንገዳቸውን ትክክለኛ ነው የሚል ምስክርነት እንደሚሰጥ ጥቅሶችን ያለ ቦታቸው በመጥቀስ ላይ ይገኛሉ። አንዳንዴም ሙሉውን ጥቅስ ትተው የጥቅሱን የመጀመሪያ ክፍል ወይንም የመጨረሻውን ክፍል ብቻ ቆንጥረው በማውጣት ለማሳሳት ይሞክራሉ። ይህ ተግባር ድሮም ወንድማቸው ሲሰራው የነበርው ነው።
እንደውም አንድ ጊዜ አንድ አቢድ (አላህን አምላኪ) በአምልኮ ተግባሩ ላይ እያለ ሸይጣን እሱ ዘንድ ይመጣል። ሰላምታ ከተለዋወጡም በኋላ
አቢዱ :- ቁርኣን ቀርተሃልን? በማለት ይጠይቀዋል።
ሸይጣንም :- እንዴታ! የአላህ ቃል አይደለምን? በማለት ይመልሳል።
አቢዱ :- እስኪ ከ ቀራሃው ውስጥ የተወሰነውን አሰማኝ ይለዋል።
ሸይጣንም ፈቃደኝነቱን በመግለጽ ቀጥሎ ያሉትን ጥቅሶች ያነብለታል
{يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَقْرَبُوا الصَّلَاةَ......}ኒሳእ 43
ትርጉሙም {እናተ ያመናቺሁ ሰላትን አትቅርቡ...}
ትንሽ ቆም ብሎ ተነፈሰና ቀጠለ...
{فَوَيْلٌ لِّلْمُصَلِّينَ} አል ማኡን 4
ትርጉሙም {ወየውላቺሁ ለሰጋጆች...}
አቢዱም :- ይህን ብቻ ነው የቀራኸው? አለው።
ሸይጣንም :- የገራልኝን ያህል ነው የቀራሁት ከቺሎታየ በላይ አልገደድም በማለት መለሰ
አቢዱም :- አንተንስ አላህ ያጥፋህ ለቀረሃቸው የቁረአን ጥቅሶች ሃሳቡን የሚያስረድ ማሟያ ነበራቸው። ሀሳቡን ቆርጠህ የምትፈልገው መልእክት እንዲተላለፍ አደረግህ አለው። ዛሬም የዚህን ፈለግ ተከታዮች አይጠፉም።
አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራን
(የእርስዎ አስተዋፅዖ የበለጠ እንድንሰራ ይረዳናል) ኢሻአላህ
#ሸር\_ያድርጉ @Dr\_zakir\_Plus
በተለየ ዛሬ ዛሬ የአክፍሮት ሀይላት ሙስሊሙን ኡምማ ካለበት ሃይማኖት ለማስወጣት የማያደርጉት ጥረት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። የራሷ አሮባት የሰው ታማስላለች እንደሚባለው በራሳቸው መጽሐፍ አይደለም ሙስሊሙን ይቅርና ተከታዮቻቸውን እንኳ ማሳመን ሲያቅታቸው ወደ ቁርአን ገብተው ቁርአን የነሱን ሃይማኖት እንደሚደግፍ መንገዳቸውን ትክክለኛ ነው የሚል ምስክርነት እንደሚሰጥ ጥቅሶችን ያለ ቦታቸው በመጥቀስ ላይ ይገኛሉ። አንዳንዴም ሙሉውን ጥቅስ ትተው የጥቅሱን የመጀመሪያ ክፍል ወይንም የመጨረሻውን ክፍል ብቻ ቆንጥረው በማውጣት ለማሳሳት ይሞክራሉ። ይህ ተግባር ድሮም ወንድማቸው ሲሰራው የነበርው ነው።
እንደውም አንድ ጊዜ አንድ አቢድ (አላህን አምላኪ) በአምልኮ ተግባሩ ላይ እያለ ሸይጣን እሱ ዘንድ ይመጣል። ሰላምታ ከተለዋወጡም በኋላ
አቢዱ :- ቁርኣን ቀርተሃልን? በማለት ይጠይቀዋል።
ሸይጣንም :- እንዴታ! የአላህ ቃል አይደለምን? በማለት ይመልሳል።
አቢዱ :- እስኪ ከ ቀራሃው ውስጥ የተወሰነውን አሰማኝ ይለዋል።
ሸይጣንም ፈቃደኝነቱን በመግለጽ ቀጥሎ ያሉትን ጥቅሶች ያነብለታል
{يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَقْرَبُوا الصَّلَاةَ......}ኒሳእ 43
ትርጉሙም {እናተ ያመናቺሁ ሰላትን አትቅርቡ...}
ትንሽ ቆም ብሎ ተነፈሰና ቀጠለ...
{فَوَيْلٌ لِّلْمُصَلِّينَ} አል ማኡን 4
ትርጉሙም {ወየውላቺሁ ለሰጋጆች...}
አቢዱም :- ይህን ብቻ ነው የቀራኸው? አለው።
ሸይጣንም :- የገራልኝን ያህል ነው የቀራሁት ከቺሎታየ በላይ አልገደድም በማለት መለሰ
አቢዱም :- አንተንስ አላህ ያጥፋህ ለቀረሃቸው የቁረአን ጥቅሶች ሃሳቡን የሚያስረድ ማሟያ ነበራቸው። ሀሳቡን ቆርጠህ የምትፈልገው መልእክት እንዲተላለፍ አደረግህ አለው። ዛሬም የዚህን ፈለግ ተከታዮች አይጠፉም።
አላህ ቀጥተኛውን መንገድ ይምራን
(የእርስዎ አስተዋፅዖ የበለጠ እንድንሰራ ይረዳናል) ኢሻአላህ
#ሸር\_ያድርጉ @Dr\_zakir\_Plus
ፈገግታ ምን ያህል ደስተኛ እንደሆንክ በትክክል አያሳይም ፣ ግን በፊትህ ላይ ፈገግታ በሕይወትህ ውስጥ ያሉ ችግሮችህን ለመዋጋት ምን ያህል ጠንካራ እንደሆንክ ያሳያል። Dr zakir
ደስታ የፈለግነውን ማግኘት ሳይሆን ባለን ነገር ረክተን መኖር ነው ፡፡ ባገኘናቸው ቀላል በረከቶች እንኳን ደስተኛ ለመሆን መንገዱ አመስጋኝ መሆን ነው። አልሀምዱሊላህ።