Telegram Web
EEBBA KITAABA FAYYAA SAMMUU

Kitaabni Kun kitaaba saayinsii fayyaa, ogeessota ogummicha keessa jiraniin kan barreeffame yoo ta'u; Ogeessota fayyaa sammuu gita gara garaa irra jiran 30 oliin ilaalameera. Dabalataanis Hospitaala Ispeeshaalayizdii Sammuu Amaanu’eel dabalatee Hospitaalota tajaajila fayyaa sammuu kennan gara garaa, waldaa fayyaa sammuu Itoophiyaafi Ogeessota Yuunivarsiitiiwwan buleeyyin kan gulaalamedha.

Kana malees, gama ogbarruutin Waldaa Barreessitoota Oromiyaatiin seecca'amee, Deeggarsa Yuunivarsiitii Jimmaa, abbootii qabeenyaafi Hospitaala Ispeeshalayizdii Sammuu Amaanu’eelitiin maxxanee Hagayya 12, 2016 hoteela internaashinii ililliitti eebbaaf qophaa'ee jira.
Kitaabni kun qabxiiwwan gurguddoo armaan gadii irratti xiyyeeffatee barreeffame.
1. Waa’ee fayyaa sammuu irratti hubannoo hawaasa keenyaaf uumuuf.
2. Yaadotaafi ilaalchota dogoggoraa waa’ee dhibeewwan sammuu hir'isuuf.
3. Dhibeewwan sammuu beekamoo, rakkoowwan araadan walqabatanifi dhibeewwan gaggabdoo irratti ibsa baldhaa kennuuf.
4. Maqaa balleessiifi loogii akkasumas qoolliffannaa namoota dhibee sammuu qaban irratti taasifamu falmee sirreessufi
5. Tarkaanfiwwan qaamonni garagaraa tajaajila fayyaa sammuu kennuuf taasisan jajjabeessuufi tajajilamtoonni gara yaalaatti akka dhufan onnachisuu dabalata.

Irratti hirmaadha.
Gurmuu ogeessota yaala sammuutin
ዶ/ር ቃልኪዳን፣ ዶ/ር ብሩክ እና ዶ/ር አብርሀም ስለህክምና ት/ቤት፣ ስለ አእምሮ ጤና እንዲሁም የህክምና ስራ በጣም ደስ የሚል ውይይት አድርገዋል። ሶስታችሁንም አመሰግናለሁ። 🙏🙏🙏
ሁላችሁም እንድታዩት እጋብዛለሁ። https://youtu.be/SslhVToyFVc
እንኳን ለአዲሱ አመት አደረሳችሁ!!! ወርሃዊው የሜንታል ሄልዝ አዲስ መርሃ ግብር ቅዳሜ መስከረም 4 ቀን 2017 ዓም አትላስ አካባቢ በሚገኘው በአዶር አዲስ ሆቴል ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ይደረጋል::

የዚህ ወር ርዕስም፡- “በአዲስ አመት አዲስ ማንነት!” የሚል ሲሆን የዚህ ወር እንግዳችን ዶ/ር ምህረት ደበበ ናቸው፡፡

ለመታደም ይህን መስፈንጠሪያ ይጫኑና ይመዝገቡ፡፡
https://forms.gle/pyDAgWPBPhc6BCDh7

የማስታወሻ መልእክት እና የቦታውን አቅጣጫ ምልክት ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ፡፡https://www.tgoop.com/mhaddisababa

Happy New Year! The monthly Mental Health Addis’ event has come and it will be held on September 14, 2024 at Adore Addis Hotel (near Atlas) in the afternoon at 10:00 local time.

This time the topic is “New Year New You.”

Our guest speaker is Dr. Mehret Debebe.

To attend please register by filling this Google form:-
https://forms.gle/pyDAgWPBPhc6BCDh7

To get a reminder and get direction please join our Telegram Channel: https://www.tgoop.com/mhaddisababa

#mentalhealthaddis #AdoreAddis
#mentalhealthawareness
#talkmentalhealth
#mentalhealthmatters
What is post holiday syndrome???
Post-holiday syndrome, also known as post-vacation blues, refers to the feelings of sadness, anxiety, or lack of motivation that some people experience after returning from a holiday or vacation. It often happens when individuals transition back to their regular routines, work, or school. This can be due to the contrast between the relaxed, enjoyable vacation experience and the return to daily responsibilities and stressors.

To cope with post-holiday syndrome, consider the following strategies:

Ease Back Into Routine: Gradually adjust to your regular schedule instead of jumping back in all at once.
Stay Positive: Reflect on the positive aspects of your vacation and how you can incorporate some of those elements into your daily life.
Set New Goals: Focus on setting achievable goals or planning future activities to look forward to.
Maintain Healthy Habits: Continue practices you enjoyed ...
Stay Connected: .....
"እጣ ፋንታዬን አማረረኩ! ተስፋ ለሰነቀ ለእንደኔ አይነት ወጣት ስሜቱ ከባድ ነው"

ሰላም ለሁላችሁ!
ዳንኤል አጥላባቸው ነኝ!

ተስፋ ባዘለ መንፈስ እጅግ በተከፋሁበት ሁኔታ በድጋሚ ከፊታችሁ ልቆም መጥቻለሁ። እንደምታውቁት ላለፉት አመታት አኪዩት ማይሎይድ ሉኪሚያ (AML) ከተሰኘ ህመም ለመዳን የእናንተ ድጋፍ ታክሎበት ጥረት ሳደርግ ነበር። በተሰበሰበልኝ ድጋፍ በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ በህንድ አፖሎ ሆስፒታል የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ ችያለሁ።
ለመዳን ባለኝ ጉጉት ከህመም ጋር እየታገልኩ ሁሉንም ስቃይ በትእግስት እና በተስፋ አሳልፌአለሁ። እያንዳንዱ ቀን ጭንቀት፣ ህመም እና ተስፋን አዝሎ እስከዛሬዋ ቀን ድረስ ተጉዣለሁ። በህንድ አፖሎ ሆስፒታል ከተደረገልኝ ህክምና በኋላ
መጀመሪያ ጤናዬ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነበር። ተስፋዬን ሰንቄ ጥንካሬዬ እየጎላ ነገዬን ማለም ጀመርኩ። ቤተሰቦቼ፣ ጓደኞቼ እና እጮኛዬ ፣ በጤናዬ ላይ አዎንታዊ ለውጦች በማየታቸው በጣም ተደስተው ነበር። እያገገምኩ እንዳለሁ ተሰማኝ። በእያንዳንዱ ለውጥ ፈጣሪዬን አመሰገንኩ። ውሎ ሲያድር ግና ደስታዬ አጭር ሆነ! ወደ ኢትዮጵያ ከተመለስኩ በኋላ በድጋሚ ከባድ የአጥንት ህመም ይሰማኝ ጀመር! ህክምና እየተደረገልኝ ቢሆንም ህመሜ ተባባሰበኝ። ህመሜ በድጋሚ እንዳገረሸ የህክምና ባለሞያዎች አረጋገጡልኝ።
ይህን ዜና ስሰማ በጣም አስደንጋጭ ነበር።
ዛሬም የሰው ልጅ ባለው አዲስ ቀን እና ተስፋ ይህን አዲስ ፈተና ስጋፈጥ ያንኑ ጸጋ እና እምነት አሁንም ይዣለሁ። የህክምና ባለሞያዎችም ሁለተኛ ዙር የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ እንዲደረግ አዘዋል። በድጋሚ የእናንተን አስቸኳይ ድጋፍ እንፈልጋለሁ።
የምትችሉትን ማንኛውንም እርዳታ ለመጠየቅ በድጋሚ ከፊታቹ ቆሜአለሁ። በደግነት በህክምና ጉዞዬ አብራችሁኝ እስከዛሬ ያልተለያችሁኝ ወገኖቼ ምስጋናዬ ታላቅ ነው። ዛሬም የምታደርጉልኝ እያንዳንዱ ነገር ለእኔ ትልቅ ተስፋን የሰነቀ አለም ነው። እናም ይህንን ከባድ የህይወት ፈተና ለማሸነፍ በተስፋ እና በቆራጥነት እቆያለሁ።
ከልብ ምስጋና እና ተስፋ ጋር! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ዳንኤል አጥላባቸው
1000289986107

Support Daniel Atlabachew's Second Transplant
https://gofund.me/64cfcc91
ዳንኤል አጥላባቸው የልጅነት ጓደኛዬ ነው። በጣም ቅን አሳቢና ፀባየ ሸጋ ነው። ዳኒ የዛሬ አንድ አመት ተኩል አኪዩት ማዬሎይድ ሉኬሚያ (Acute myeloid leukemia) የተባለ የደም ካንሰር እንዳለበት ተነገረው። ህክምናው ኢትዮጲያ ስለሌለ በእናንተ እገዛ ህንድ ሀገር ሄዶ የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ አድርጎ ደህና ሆኖ ተመለሰ።

የመቅኔ ንቅለ ተከላው እጅግ ከባድ ነበር። ለተወሰኑ ቀናት የህክምና ክፍሉ ውስጥ ከሀኪም በስተቀር ሰው አይገባም ነበር። ለቀናት ምግብ ሳይበላ በግሉኮስ ብቻ ነበር የቆየው። የኬሞቴራፒ መድሀኒቶቹ ቀጣም ከባድ ናቸው። ዳኒ በዛ ሁሉ ህመም ፣ በዛ ሁሉ ብቸኝነት፣ በዛ ሁሉ አስቸጋሪ ጊዜያት ውስጥ ሆኖ ሁሌ በፈገግታ "እግዚአብሄር ይረዳኛል። አሁን እኮ ደህና ነኝ።" ነበር የሚለው። ጥንካሬውና እምነቱ ይገርመኛል።

ዳኒ ህክምናውን ከተከታተለ በኋላ ጤንነቱ ጥሩ ነበር። የዛሬ ስድስት ወር በስልክ ስናወራ "አሁን በዛ ከባድ ጊዜ ሁሉ አጠገቤ ከነበረችው እጮኛዬ ትንሳኤ ጋር እግዚአብሄር ቢፈቅድ ስለሰርግ እያሰብን ነው። እገዛ ላደረጉልኝ ሰዎችም ምስጋናዬን ፖስት አድርግልኝ።" ብሎኝ ፖስት አድርጌለት ነበር።

ከጥቂት ሳምንታት በፊት ዳኒ የአጥንት ህመም ይሰማው ጀመረ። ምርመራዎች ከተደረጉለት በኋላ ካንሰሩ እንዳገረሸ ተነገረው። ዳኒ በሁኔታው ቢደናገጥም አሁንም በእግዚአብሄር ላይ ያለው እምነት ፅኑ ነው።

ሀኪሞች ሁለተኛ ዙር የመቅኔ ንቀለ ተከላ እንዲደረግለት ወስነዋል። እህቱም በድጋሚ ልትሰጠው ዝግጁ ናት። ለህክምናው 110 ሺ USD ያስፈልገዋል። ሁላችንም በንግድ ባንክ አካውንቱ ወይም በGofundme የምንችለውን እናስገባ። ዳኒ ያጋጠመውን የህይወት ፈተና ለመጋፈጥ በእምነትና በተስፋ ቆሟል። ሁላችንም የምንችለውን እናግዘው።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ዳንኤል አጥላባቸው
1000289986107

Support Daniel Atlabachew's Second Transplant
https://gofund.me/64cfcc91

ሼር፤ሼር፣ሼር!!!
2024/09/22 08:28:08
Back to Top
HTML Embed Code: