ባይንደር
የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደር ቀድመው ለሚያዙ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
የአንድ ባይንደር ዋጋ
የቀለም ህትመት 270
የሲዘር ህትመት 320
የባይንደር አይነት
መልክ - በርገንዴ፥ሰማያዊ፥ጥቁር
የውስጥ ማቴሪያል- ፋይዜት
የውስጥ መሸፈኛ - ካንጋሮ
የጠርዝ ፍሬም- ጎልድ ብረት ፍሬም
[ ቀድመው በብዛት ለሚያዙም ልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል ]
ቅናሹ የሚቆየው ከኦርደር መጨናነቅ ቀድመው ለሚያዙ ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ
0940219376
_inbox @shikret007
የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደር ቀድመው ለሚያዙ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
የአንድ ባይንደር ዋጋ
የቀለም ህትመት 270
የሲዘር ህትመት 320
የባይንደር አይነት
መልክ - በርገንዴ፥ሰማያዊ፥ጥቁር
የውስጥ ማቴሪያል- ፋይዜት
የውስጥ መሸፈኛ - ካንጋሮ
የጠርዝ ፍሬም- ጎልድ ብረት ፍሬም
[ ቀድመው በብዛት ለሚያዙም ልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል ]
ቅናሹ የሚቆየው ከኦርደር መጨናነቅ ቀድመው ለሚያዙ ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ
0940219376
_inbox @shikret007
ባይንደር [የአጭር ጊዜ ቅናሽ]
የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደር ቀድመው ለሚያዙ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
የአንድ ባይንደር ዋጋ
የቀለም ህትመት 270
የሲዘር ህትመት 320
የባይንደር አይነት
መልክ - በርገንዴ፥ሰማያዊ፥ጥቁር
የውስጥ ማቴሪያል- ፋይዜት
የውስጥ መሸፈኛ - ካንጋሮ
የጠርዝ ፍሬም- ጎልድ ብረት ፍሬም
[ ቀድመው በብዛት ለሚያዙም ልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል ]
ቅናሹ የሚቆየው ከኦርደር መጨናነቅ ቀድመው ለሚያዙ ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ
0940219376
_inbox @shikret007
የተማሪዎች መመረቂያ ባይንደር ቀድመው ለሚያዙ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
የአንድ ባይንደር ዋጋ
የቀለም ህትመት 270
የሲዘር ህትመት 320
የባይንደር አይነት
መልክ - በርገንዴ፥ሰማያዊ፥ጥቁር
የውስጥ ማቴሪያል- ፋይዜት
የውስጥ መሸፈኛ - ካንጋሮ
የጠርዝ ፍሬም- ጎልድ ብረት ፍሬም
[ ቀድመው በብዛት ለሚያዙም ልዩ ቅናሽ አዘጋጅተናል ]
ቅናሹ የሚቆየው ከኦርደር መጨናነቅ ቀድመው ለሚያዙ ብቻ ነው።
ለበለጠ መረጃ
0940219376
_inbox @shikret007
#be ready with the necessary document
#Notice
አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለተማሪዎቹ ያወጣው ማስታወቂያ።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት መልዕክት ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ👇
የመውጫ ፈተና መሠረት በማድረግ ሙሉ መረጃችሁ national id እና ሌሎችም መረጃዎች ተደራጅተው ወደ ት/ት ሚኒስቴር በቀን 14/09/2017 ዓ/ም ስለሚላክ
በስህተት መረጃችሁ ያልተሟላ ተማሪዎች ከፈተና ውጭ #እንዳትሆኑ ባሉት 2 ቀናት በየዲፓርትመንታችሁ እየሄዳችሁ check list እያያችሁ እንድታረጋግጡ እናሳስባለን ‼️
#ማሳሰቢያ
📝 ሙሉ መረጃው ወደ ት/ት ሚኒስቴር ከተላከ በኋላ ስህተት ያለበት ተማሪ ቢኖር ማስተናገድ የማይቻል መሆኑን ከወዲሁ በጥብቅ እናሳስባለን። (የአርባ ምንጭ ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት)
ከATC ገፆች።
@dbu11
@dbu111
#Notice
አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ለተማሪዎቹ ያወጣው ማስታወቂያ።
የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት መልዕክት ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ👇
የመውጫ ፈተና መሠረት በማድረግ ሙሉ መረጃችሁ national id እና ሌሎችም መረጃዎች ተደራጅተው ወደ ት/ት ሚኒስቴር በቀን 14/09/2017 ዓ/ም ስለሚላክ
በስህተት መረጃችሁ ያልተሟላ ተማሪዎች ከፈተና ውጭ #እንዳትሆኑ ባሉት 2 ቀናት በየዲፓርትመንታችሁ እየሄዳችሁ check list እያያችሁ እንድታረጋግጡ እናሳስባለን ‼️
#ማሳሰቢያ
📝 ሙሉ መረጃው ወደ ት/ት ሚኒስቴር ከተላከ በኋላ ስህተት ያለበት ተማሪ ቢኖር ማስተናገድ የማይቻል መሆኑን ከወዲሁ በጥብቅ እናሳስባለን። (የአርባ ምንጭ ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት)
ከATC ገፆች።
@dbu11
@dbu111
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ማስታወቂያ። ከ ደብረብርሀን ዩንቨርስቲ ህግ ትምህርት ቤት ለ 5 ተኛ አመት ህግ ተማሪዎች በሙሉ 👆👆👆 student portal is open for such issue. here is the link👉
https://studentportal.dbu.edu.et
@dbu11
@dbu111
https://studentportal.dbu.edu.et
@dbu11
@dbu111
ከሳምንታቶች በሗላ ብሔራዊ የዩንቨርስቲ መውጫ ፈተና የምትወስዱ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) አንዱ አስፈላጊ ዶክመንት በመሆኑ ነገር ግን በተለያዬ ምክንያት እና ችግር national ID ያልያዛችሁ (ያላገኛችሁ) ተማሪዎች national ID support team ይኽንን ከግምት ውስጥ በማስገባት በቀላሉ ከታች የተቀመጠላችሁን የgoogle form መጠቀም እንደምትችሉ ገልፃል። ሊንኩን በመንካት አፋጣኝ ምላሽን በዛ በኩል ማግኘት ትችላላችሁ google form Link 👉https://forms.gle/4a9NBgKF94JR5qGB7
በተጨማሪም ለዚሁ አገልግሎት በከፈቱት የቴሌግራም ግሩፓቸው ላይ ጥያቂያችሁ በተቻለ መጠን በቶሎ እንዲመለስ 29 ዲጂት የምዝገባ ቁጥራችሁን እና የተመዘገባችሁበትን ስልክ ብቻ በመላክ እርዳታቸውን ማግኘት ትችላላችሁ።
national ID support telegram group👉https://www.tgoop.com/+bPjoXp1TQBdhN2E8
@dbu11
@dbu111
በተጨማሪም ለዚሁ አገልግሎት በከፈቱት የቴሌግራም ግሩፓቸው ላይ ጥያቂያችሁ በተቻለ መጠን በቶሎ እንዲመለስ 29 ዲጂት የምዝገባ ቁጥራችሁን እና የተመዘገባችሁበትን ስልክ ብቻ በመላክ እርዳታቸውን ማግኘት ትችላላችሁ።
national ID support telegram group👉https://www.tgoop.com/+bPjoXp1TQBdhN2E8
@dbu11
@dbu111
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መመዘኛ ፈተናዎችን ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ መስጠት መጀመሩን ገለፀ።
ተቋሙ አብዛኛው የመማር ማስተማር ሂደት ከወረቀት ነጻ እያደረገ እንደሚገኝ የገለፁት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ሀብቴ ዱላ (ዶ/ር)፤ ከአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ጀምሮ ፈተና በበይነ መረብ እንዲሰጥ መደረጉን ለኢፕድ ተናግረዋል።
ይህም ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ቀድመው ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።
ተማሪዎች ከመደበኛው መማር ማስተማር ሒደት በተጨማሪ በኢ-ለርኒግ የሚማሩበትና የትምህርት ግብዓት የሚያገኙባቸው የተለያዩ መሠረተ ልማቶች መሟላታቸውን ጠቅሰዋል።
በቀጣይ ወር የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሚወስዱ 1,400 ተማሪዎች ለማዘጋጀት እየተሠራ ነው ብለዋል።
via Ethiopian press agency
@dbu11
@dbu111
ተቋሙ አብዛኛው የመማር ማስተማር ሂደት ከወረቀት ነጻ እያደረገ እንደሚገኝ የገለፁት የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ሀብቴ ዱላ (ዶ/ር)፤ ከአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ጀምሮ ፈተና በበይነ መረብ እንዲሰጥ መደረጉን ለኢፕድ ተናግረዋል።
ይህም ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ቀድመው ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ የሚያስችል መሆኑን ገልፀዋል።
ተማሪዎች ከመደበኛው መማር ማስተማር ሒደት በተጨማሪ በኢ-ለርኒግ የሚማሩበትና የትምህርት ግብዓት የሚያገኙባቸው የተለያዩ መሠረተ ልማቶች መሟላታቸውን ጠቅሰዋል።
በቀጣይ ወር የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የሚወስዱ 1,400 ተማሪዎች ለማዘጋጀት እየተሠራ ነው ብለዋል።
via Ethiopian press agency
@dbu11
@dbu111
የደብረብርሐን ዩንቨርስቲ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ክበብ አባላት ጨምሮ 48ቱም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች የተሳተፉበትን የፌዴራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከግንቦት11- 12/2017ዓ.ም በአፍሪካ የልህቀት ማዕከል በአካሄደው አገር አቀፍ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የወጣቶች የሥነ-ምግባር አምባሳደርነት የዕውቀት፣ የአመለካከት እና የተግባር አቅም ግንባታ ጥያቄ እና መልስ የማጠቃለያ ውድድርን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሀገር አቀፍ የተማሪዎች የሥነ-ምግባር አምባሳደርነት ውድድር 1ኛ በመሆን አሸናፊ ሆነ።
በውድድሩ ለተሳተፉ ለ5ቱም የዩኒቨርሲቲው(ጎንደር) ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው በብር 180 ሺ/አንድ መቶ ሰማንያ ሺ ብር የተገዛ ዘመናዊ ላፕቶፕ እና መፅሀፍ ተሸልመዋል።
በውድድሩ ከአንድ እስከ ሶስት ለወጡ ዩኒቨርስቲዎች የዋናጫ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
@dbu11
@dbu111
በውድድሩ ለተሳተፉ ለ5ቱም የዩኒቨርሲቲው(ጎንደር) ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው በብር 180 ሺ/አንድ መቶ ሰማንያ ሺ ብር የተገዛ ዘመናዊ ላፕቶፕ እና መፅሀፍ ተሸልመዋል።
በውድድሩ ከአንድ እስከ ሶስት ለወጡ ዩኒቨርስቲዎች የዋናጫ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
@dbu11
@dbu111